መስጅደ ነስር {ችሮ}
🤝 ይህ በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ ችሮ የመስጅደል ነስር አጠቃላይ ሙሐደራዎች፣ ኹጥባዎች፣ ነሲሐዎች፣ ደርሶችና ሌሎችም ፕሮግራሞች የሚተላለፉበት ቻናል ነው። ↘️ https://t.me/chero_msgdelneser
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
ወደ መልካም ያመላከተ የሰሪው ምንዳ ያገኛልና ሌላውንም አስታውሱ!!🖊ሐምዱ ቋንጤ ከፉርቃን ሰማይ ስር!! https://t.me/hamdquante/7564 🤝 ይህ በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ ችሮ የመስጅደል ነስር አጠቃላይ ሙሐደራዎች፣ ኹጥባዎች፣ ነሲሐዎች፣ ደርሶችና ሌሎችም ፕሮግራሞች የሚተላለፉበት ቻናል ነው። ↘️ https://t.me/chero_msgdelneser
✍ ወደ ሱትራ መስገድ: የተረሳው ሱና!! ⭕️ሱትራ ማለት፦ አንድ ሰጋጅ ለሰላት በሚቆምበት ጊዜ ከፊት ለፊቱ ሰውም ይሁን እንስሳ ሰላቱን እንዳይቆርጥበት ከለላ እንዲሆን የሚጠቀመው የሚያስቀምጠው የሆነ ነገር ነው። ይህ ሱትራ መጠቀም ፍርዱ ምንድን ነው በሚለው ከፊል ዑለማዎች "የጠነከረ የማይተው ሱና ነው" ሲሉ ከፊሎቹ "ከዚህም ከፍ ብሎ ግዴታ የሆነ ነገር ነው" ይላሉ። በሁለቱም ብይን ከሄድን የአላህ መልእክተኛﷺ አጥብቀው ያዘዙበት ተግባር ስለሆነ ለየትኛውም ሰጋጅ ቸላ ሊለው አይፈቀድለትም። ኢማሙ ቲርሚዚ በዘገቡት እና አቡ ሰዒድ ባስተላለፈው የተረጋገጠ ሓዲስ ነብዩﷺ እንዲህ ይላሉ፦ 📚 «إذا صلى أحدكم فليصل إلى سترة، وليدن منها» «አንደኛችሁ በሰገደ ጊዜ ወደ ሱትራ ይስገድ፤ ወደ እሷም ይጠጋ።» ግልፅ በሆነ ትዕዛዝ ስንሰግድ ሱትራ እንድናደርግ እና ወደ እሱም እንድንጠጋ አዘውናል። ⭕️የሱትራው መጠን በተመለከተ……… በሓዲስ በመጣው መሰረት የኮርቻ የኋለኛው ያህል ቁመት ሊኖረው ይገባል። የዚህ መጠን ግልፅ ለማድረግ ዑለማዎች እንደሚያስቀምጡት የአንድ ክንድ ያህል ወይም የክንድ 2/3ኛ ያህል መሆን አለበት ይላሉ። መልእክተኛውﷺ እንዲህ ይላሉ፦ 📚«إذا وضع أحدكم بين يديه مثل مؤخرة الرحل فليصل ولا يبال من مر وراء ذلك» «አንደኛችሁ ከፊት ለፊቱ የኮርቻ መደገፊያ ያህል ካስቀመጠ: ከዚህ በስተጀርባ ስለ ሚያልፈው ሳይጨነቅ ይስገድ።» ሱትራ ከተደረገ በኋላ ከሱትራው ወድያ በኩል ምንም ነገር ቢመላለስ ቢተላለፍ የሰጋጁ ሰላት ላይ የሚያመጣው እንከን የለም። ⭕️በሱትራው እና በሰጋጁ መሃል ለማለፍ የሚሞክር ካለ: ሰጋጁ በተቻለው ልክ ሊያልፍ የፈለገውን አካል እንዳያልፍ ይከለክላል። ከተግባቡ እጁ አንስቶ ምልክት ይሰጠዋል፤…
ወደ መልካም ያመላከተ የሰሪው ምንዳ ያገኛልና ሌላውንም አስታውሱ!!🖊ሐምዱ ቋንጤ ከፉርቃን ሰማይ ስር!! 🤝 ይህ በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ ችሮ የመስጅደል ነስር አጠቃላይ ሙሐደራዎች፣ ኹጥባዎች፣ ነሲሐዎች፣ ደርሶችና ሌሎችም ፕሮግራሞች የሚተላለፉበት ቻናል ነው። ↘️ https://t.me/chero_msgdelneser
🤝 ይህ በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ ችሮ የመስጅደል ነስር አጠቃላይ ሙሐደራዎች፣ ኹጥባዎች፣ ነሲሐዎች፣ ደርሶችና ሌሎችም ፕሮግራሞች የሚተላለፉበት ቻናል ነው። ↘️
https://t.me/chero_msgdelneser💥 በራሳችን ላይ እናልቅስ 💥 🚨 ﻳﺬﻛﺮ ﺃﻥ ﺍﺑﻦ ﺍﻟﺠﻮﺯﻱ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ: 🚨 ከኢብኑል ጀውዚይ ራህመቱላሂ አለይሂ ይውሳል: ✅ ﺃﺳﻠﻢ ﻋﻠﻰ ﻳﺪﻩ ﺃﻛﺜﺮ ﻣﻦ ﻋﺸﺮﻳﻦ ﺃﻟﻒ ﻳﻬﻮﺩﻱ ﻭﻧﺼﺮﺍﻧﻲ ! ✅ 20,000 የሁዳ እና ነሳራ በጁ ላይ ሰልሟል። 🔘 ﻭﺗﺎﺏ ﺑﺴﺒﺒﻪ 100 ﺃﻟﻒ ! 🔘 100,000 ሰው ተውበት በጁ ላይ አድርጓል። 📚 ﻭﺻﻨﻒ ﺃﻛﺜﺮ ﻣﻦ 2000 ﻣﺼﻨﻒ ! 📚 2000 በላይ ኪታብ ፅፏል። ↩️ ﻭﻫﻮ ﺍﻟﻘﺎﺋﻞ ﻟﻄﻼﺑﻪ: 🌺 « ﺇﺫﺍ ﺩﺧﻠﺘﻢ الجنة ﻭﻟﻢ ﺗﺠﺪﻭﻧﻲ ﺑﻴﻨﻜﻢ ﻓﺴﺄﻟﻮﺍ ﻋﻨﻲ ﻭﻗﻮﻟﻮﺍ ﻳﺎﺭﺏ ﺇﻥ ﻋﺒﺪﻙ ﻓﻼﻥ ﻛﺎﻥ ﻳﺬﻛﺮﻧﺎ ﺑﻚ، ﺛﻢ ﺑﻜﻰ ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ ! » ↪️ ከዚህ ጋ ለተማሪዎቹ እንዲህ ይል ነበር: 🌺 "ጀነት ገብታችሁ በመሃከላችው እኔን ካላገኛችሁኝ ስለኔ :- "ጌታችን ሆይ እከሌ ባሪያክ ባንተ ያስታውሰን ነበር" ብላችሁ ጠይቁልኝ ... ከዚያም አለቀሰ አለይሂ ራህመቱላሂ።" 🫵 ﻭﻧﺤﻦ ﺍﻟﻴﻮﻡ ﻣﻘﻠﻮﻥ ﻓﻲ ﺍﻟﻌﻤﻞ ﻭﻣﺎ ﺃﻛﺒﺮ ﺃﻣﺎﻧﻴﻨﺎ ..!! 🫵 እኛ ግን ዛሬ ስራችን ትንሽ ምኞታችን ግን ትልቀቱ ይህ ነው አይባልም! 🕌 ﺑﻌﻀﻨﺎ ﺇﺫﺍ ﺻﻠﻲ ﺍﻟﺼﻠﻮﺍﺕ ﺍﻟﺨﻤﺲ ﻓﻲ ﻳﻮﻡ ﻇﻦ ﺃﻧﻪ ﻣﻦ ﺍﻟﻤﺒﺸﺮﻳﻦ ﺑﺎﻟﺠﻨﺔ ..!! 🕌 ከፊላችን በቀን አምስቱን ሰለዋት ከሰገደ በጀነት የተመሰከረለት ይመስለዋል..!! 📚 ﺑﻌﻀﻨﺎ ﺇﺫﺍ ﺣﻔﻆ ﺍﻷﺭﺑﻌﻴﻦ ﺍﻟﻨﻮﻭﻳﺔ ﻇﻦ ﺃﻧﻪ ﺷﻴﺦ ﺍﻹﺳﻼﻡ ﻭﺇﻣﺎﻡ ﺍﻟﺪﻧﻴﺎ ..!! 📚 ከፊላችን አርበዒን አነወዊ ከሓፈዘ በቃ ሸይኹል ኢስላም የዱንያ ኢማም ደረጃ የደረሰ ይመስለዋል! ﻭﻻ ﺣﻮﻝ ﻭﻻ ﻗﻮﺓ ﺇﻻ ﺑﺎﻟﻠﻪ ..!! ✍ ﺫﻛﺮﻩ ﺍﻻﻣﺎﻡ ﺍﺑﻦ ﺭﺟﺐ ﺍﻟﺤﻨﺒﻠﻲ - ﺭﺣﻤﻪ ﺍﻟﻠﻪ تعالى - [ﻓﻲ ﺫﻳﻞ ﻃﺒﻘﺎﺕ ﺍﻟﺤﻨﺎﺑﻠﺔ (2/481)] ـــــــــــــــ…
🤝 ይህ በጉራጌ ዞን ጌቶ ወረዳ ችሮ የመስጅደል ነስር አጠቃላይ ሙሐደራዎች፣ ኹጥባዎች፣ ነሲሐዎች፣ ደርሶችና ሌሎችም ፕሮግራሞች የሚተላለፉበት ቻናል ነው። ↘️
https://t.me/chero_msgdelneserይህ ቻናል ቁርኣን እና ሐዲስ መሰረት በማድረግ የመልካም ቀደምቶቻችን ፋና በመከተል ስለ እስልምናችን የምንማማርበት እና የምንመካከርበት ቻናል ነው። ✍እስልምና አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው‼ 👇🏾👇🏾👇🏾 @hamdquante አስተያየትዎ ይበልጥ ይገነባናል 👉🏿 @hamdquante_bot👈🏿
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.