cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

💛 የ መዝሙር ግጥሞች 💛

🇪🇹 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን  አስተምህሮ ና ስርአትን የጠበቁ ቆየት ያሉና አዳዲስ👇👇 👏 የቸብቸቦ መዝሙራት 🎻 የበገና መዝሙራት   👑 የቅዱሳ መዝሙራት ⛪️ የንግስ መዝሙራት 💍 የሠርግ መዝሙራት 🌦 ወቅታዊ መዝሙራት መገኛ 📢ለ ማስታወቂያ ስራዎች @Miki_Mako

إظهار المزيد
Advertising posts
134 222المشتركون
-1824 hour
+2017 يوم
+52030 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

إظهار الكل...
👍 3
❤️👳‍♂ኦርቶዶክሳዊ ህይወት👳‍♂❤️
💚የኦርቶዶክሳዊት ትምህርቶች💚
💚ስብከቶች💚
💛ስንክ ሳር💛
💛መዝሙራት💛
❤️ምክረ አበው❤️
❤️የተለያዬ መንፈሳዊ አገልግሎት ያገኙበታል❤️
❤️ይ🀄️ላ🀄️ሉ❤️
إظهار الكل...
👍 5 1
🎤ድምፀ ተዋህዶ💒
📚ኦርቶዶክሳዊ ሕይወት📚
😍መልሱን ለማግኘት😃
⛪️✅ሥርዓተ ቤተክርስቲያን✅⛪️
📔መጽሐፈ ሄኖክ📔
إظهار الكل...
👍 2
PDF ለማግኘት
ስለ መጽሐፈ ሄኖክ ይዘት ለማወቅ
መጽሐፈ ሄኖክ በማንና መቼ ተጻፈ?
በማንና መቼ ሊሰረቅ ቻለ?
መጽሐፈ ሄኔክ አሁን የት ይገኛል?
ሙሉ መረጃ ለማግኘት ይቀላቀሉ!!
إظهار الكل...
1
🟢ሀ ገዳመ አስቄጥስ
🔵ለ ገዳመ ቆሮንቶስ
🟣ሐ ገዳመ ኢየሩሳሌም
⚫️መ መልሱ የለም
🌿የሆሳዕና 🌿እና የትንሳኤ መዝሙሮች በዚህ ያገኛሉ። https://t.me/+FhXRM9Tp8f5jZTBk
إظهار الكل...
የ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የመዝሙር ግጥሞች

ከ መዝሙር ግጥሞች ቻናል ያገኛችሁትን መዝሙር ለማጥና በጋራ ለመለማመድ  የተለማመዱትን  በ Voice አብሮ ለመዘመር  ማወቅ የምትፈልጉትን መዝሙር ለመጠየቅ ይህን group ይቀላቀሉ:: በዚ ግሩፕ ሁሉም አጥኚ አስጠኚም ነው.. owener @Miki_Mako

👍 5
✞የዓለም ጨለማ የጠፋብሽ✞ የዓለም ጨለማ የራቀብሽ ንጽሕት ብርሕት የሞት ፀሐይ ማስፈራት የጠፋብሽ እመ ሕይወት ቡርክት ነሽ በእውነት ክብርት ነሽ በእውነት ኪዳነምሕረት በምሥራቅ በኩል ከተተከለች የኤደን ገነት ሁለት እጽ ካሏት አንዱ የሕይወት አንደኛው የሞት አንቺ ትበልጫለሽ የሕይወት ፍሬን የተሸከምሽው የሞትን ተክል ነቅሎ የጣለ ልጅ የወለድሽ        አዝ= = = = = የአምላክን ሕግ በመተላለፍ በመጣ መርገም ክህደት ጨለማ አለማወቁ ሰፍኖ በዓለም ስንደናገር ቀንዲሉ ጠፍቶ ፍጹም ታውረን ሰጠችን ድንግል የሚያበራውን የሕይወት ብርሃን        አዝ= = = = = ከምርጦቹ ጋር የሚያደርገውን የምሕረት ኪዳን ለድንግል ሰጥቷል ከሁሉ የሚበልጥ የእናትነትዋን ኪዳኗን አምኖ ስሟን ለጠራ ዝክርዋን ላረገ በላይ ይኖራል በልጇ እልፍኝ እንደከበረ መዝሙር መምህር አቤል ተስፋዬ ​​"ከመረጥኩት ጋር ቃልኪዳኔን አደረግሁ"               መዝ ፰፱፥፫ ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮    @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧•  ══╯
إظهار الكل...
👍 25 8❤‍🔥 4
ሼር 💛
​​የዐቢይ ጾም ሰባተኛ ሳምንትኒቆዲሞስ) ክፍል ሁለት በሚታይ አገልግሎት የማይታይ ደጋፊ ከእግዚአብሔር ሲታደል ማንም አያየውምና።ዮሐ ፫፥፱ "ኒቆዲሞስም መልሶ ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል አለው፡፡" ኒቆዲሞስም በሚታይ አገልግሎት የማይታይ የልጅነት ደጋ የሚሰጥበትን ምሥጢር ጥምቀት በምሳሌ በነገረውም አልገባውም ነበር፡፡ ለዚህም ነው "ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል" ሲል የጠየቀው ዮሐ፫፥፲€ ።"ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ፬አንተ የእስራኤል መምህር ስትሆን ይህን አታውቅምን" እዚህ ላይ ሁለት ነገሮች ይነሳሉ ፩፦መምህር ብሎ፦ ማለምለም ማክበር በዚህ በጌታችን ንግግር መምህርንን ማክበር እንዳልከን ነው የምንረዳው፡፡ አንድም፦ የኒቆዲሞስን ማንነት ሲመሰክር ነው። አንድም፦ አቅርቦ ማስተማር ለመምህራን ልማድ ነው ከዚያ አንጻር ሲያስተምረው ነው። ፪፦አታውቅም ማለቱ ተግሳጽን ያመለክታል ምንም እንኳን የአይሁድ መምህራቸው ብትሆንም ይህንን ለመሰለው ታላቅ ምሥጢር አላዋቂ ነህ ሲል ገሥጾታል፡፡ አንድም፦ ጌታችን የነቀፈው አለማወቁን እንጂ መምህርነቱን አይደለም፡፡ አንድም፦/ተግሳጹ ባለማወቁ ሳይሆን ክርክር በማብዛቱ ነው፡፡/ ዮሐ፫፥፲፩ "እውነት እውነት እልሃለው፡- የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውን እንመስክራለን ምስክራችንንም አትቀበሉም።" ያስተማረውን የልጅነት ምሥጢር አይሁድ አምነው አይቀበሉትምና እንዲህ አለ፡፡ እውነት እውነት እልሃለሁ፦ አንድነቱን ተናገረ ያየነውን የሰማነውን እንመሰክራለን ሲል፦ ሶስትነቱን የምናውቀውን እንናገራለን፦ ያየነውንም እንመሰክራለን ምስክራችንንም አትቀበሉም አለ፡፡ ራሱን ከመጥምቁ ከዮሐንስ ጋር ጀምሮ ኒቆዲሞስን ደግሞ ከአይሁዳ ጋር ቆጥሮ ሲናገር ነው። አንድም፦ ራሱን ከባሕርይ አባቱ ከአብና ከባሕርይ ሕይወቱ ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አንድ አድረጎ ሲናገር ኒቆዲሞስን ደግሞ በሃናና ቀያፋ መስሎ ነው፡፡ ሉቃ ፳፪፥፷፮፥፸፩ አንድም፦ ራሱን ከሐዋርያት ጀምሮ ኒቆዲሞስን በአይሁድ በአሕዛብ በነገስታት መስሎ ነው፡፡ ሐዋ ፫፥፲፫, ፬፥፬ አንድም፦ ራሱን በኋላ ዘመን መምህራን ጋር ቆጥሮ ኒቆዲሞስን በኋላ ዘመን መናፍቃን መስሎ ነው አንዲህ ያለው ዮሐ ፫፥፲፪ "ስለ ምድራዊ ነገር በነገርኳችሁ ጊዜ ካለመናችሁ ስለሰማያዊ ነገር ብነግራችሁ እንዴት ታምናላችሁ" በሚታይ አገልግሎት በጥምቀት የሚሰጣችሁን ልደታችሁን ካላመናችሁ ሰማያዊ ልደታችሁን ማለትም ከሙታን ተለይታችሁ ተነሥታችሁ መንግሥተ ሰማያት ትገባላችሁ ብዩ ብነግራችሁ እንዴት ታምናላችሁ ሲለው ነው።/ትንሳኤ ሙታን ሁለተኛው ሰማያዊ ልደት ይባላል/ ማቴ፲፱፥፳፰ አንድም፡- ስለ ምድራዊ ልደቴ ስነግራችሁ ካላመናችሁ ስለ ሰማያዊ ልደቴ ብነግራችሁ እንዴት ታምናላች ሲላቸው ነው፡፡ አንድም፡- የፊተኛው ልደት በኋላኛው ልደት ተገለጠ ተብሎ እንደተነገረ ምድራዊ ልደቱ ያመነ ሰማያዊ ልደቱንም ይቀበላል ሲል ነው፡፡ ዮሐ ፫፥፲፫ ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሠው ልጅ ነው።" ወደ ሰማይ የወጣ የለም ወደ ሰማይ የወጣው ከሰማይ የወረደው ክርስቶስ ነው አንጂ ይህንስ ለምን ይለዋል ቢል ወንጌላዊው የመጣውም የወረደውም አንድ አካል አንድ ባሕርይ ነው ለማለት አንድም፦ ሰማያዊ ሃብትን ሰማያዊ እውቀትን ገንዘብ ያደረገ የለም ሰማያዊ ሃብትን ሰማያዊ እውቀትን ገንዘብ ያደረገ ከሰማይ የወረደው ክርስቶስ ነው እንጂ ዮሐ ፮፥፴፰ ሉቃስ ፳፬፥፶-፶፪ ዮሐ ፬፥፲፭-፲፭ ሙሴም ከምድረ በዳ እባብን እንደሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘለዓለም ሕይወት እንዲኖረው እንጅ እንደይጠፋ የሠው ልጅ ይሰቀል ዘንድ ይገባዋል፡፡" ለምሣሌ፦ ዪሐ ፫፥፲፮ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘለዓለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለምን እንዲሁ ወዷልና።ዮሐ፬፥፱ አንድ ልጅ ለሁሉ ቤዛ አድርጎ እስከ መስጠት ደርሶ እግዚአብሔር ዓለሙን ወዶታልና ከመኩሉ ዘየአምን ቦቱ አይትኃጎል በርሱ ያመነ ሁሉ እንዳይጎዳ የዘላለም ሕይወትን ያገኙ ዘንድ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ቤዛ አድርጎ ሠጠን ሲል አንድም ትምርቱን ሰምተው ቃሉን አምነው ቢፈጽሙት ቢኖሩበት ሞትን አያዩምና ዓለም ያለው የሰውን ልጅ ነው ዮሐ፫፥፲፯ ዓለም በልጁ እንዲድን እንጂ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አላከውምና እግዚአብሔር ባለሙ ሊፈርድበት ልጁን ወደዚህ ዓለም አልሰደደውም እርሱስ ስለካሠለት ሊያድነው ዘንድ እንጂ አንድም፦ አስቀድሞ ያለተፈረደበት ሆኖ ሊፈርድበት አልሠደደውም ተፈርዶበታልና ከተፈረደበት ፍርድ ሊያድነው ነው እንጂ አንድም፦ በሥጋው ሊፈርድበት አልላከውምና እጅ ለሌለው እጅ እግር ለሌለው እግር ዓይን ለሌለው ዓይን ሊሰጠው ነው እንጂ አንድም፦ በመንፈሳዊ ቅሉ ሊፈርድበት አልሰደደውም ተኃድግ ለኪ ኃጢአትን ሊሰጥ ነው እንጂ።ዮሐ፭፥፳፬ ዮሐ፫፥፲፰ በእርሱ የሚያምን አይፈረድበትም በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል በግርማ መንግሥቱ በመለኮታዊ ክብሩ በቅድሳን ታጅቦ ለፍርድ ይመጣል በእርሱ ያመነ አይፈረድበትም በእርሱ ባላመነ ግን ፈጽሞ ይፈረድበታል። በአንድ በእግዚአብሔር ልጅ አላመነምና ተፈርዶበታል ይፈረድበታል። ዮሐ፫፥፲፱"ብርሃንም ወደ ዓለም ስለመጣ ሰዎችም ስራቸው ክፋ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለወደዱ ፍርዱ ይህ ነው።" ብርሃን ክርስቶስ ወደ ዓለም መጥቷልና ሰውም ከብርሃን ጨለማን ከእውቀት ድንቁርናን ከክርስቶስ ሠይጣንን ከወንጌል ኦሪትን ወዷልና፡፡ ዮሐ፫፥፳ "ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃን ይጣላልና ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም። ምግባረ ክፉ የሆነ ሠው ብርሃንን ይጠላል ወደ ብርሃን አይመጣም ሥራው እንዳይገለጥበት ሥራው ሁሉ ክፉ ስለሆነ ኢዮ፳፬፥፲፫-፲፮ ወስብሐት ለእግዚአብሔር
إظهار الكل...

11👍 2🕊 1
ሼር 💛
✞ጌታ ሆይ ውለታህ✞ ጌታ ሆይ ውለታህ ተአምርህ ድንቅ ነው አምላካዊ ቃልህ ስምህ ሕይወቴ ነው(፪) በሐዋርያት አድረህ ብዙ መክረኸኛል ስለ ኃጢአቴ ሞተህ ህይወት ሰጥተኸኛል ጌታ ሆይ ውለታህ ተአምርህ ድንቅ ነው አምላካዊ ቃልህ ስምህ ሕይወቴ ነው        ለሐዘኔ ደርሰህ ፈጥነህ አረጋጋኸኝ አይዞህ/ሽ/ ልጄ ብለህ ስወድቅ ያነሳኸኝ ከማይጠፋው እሳት ከሞት ያወጣኸኝ ላንተ የምከፍልህ ምን ስጦታ አለኝ        እውነተኛ ረዳት ወገኔ አንተ ነህ ጌታዬ ከእናት ልጅ እጅግ ትበልጣለህ መታመን ባንተ ነው ደግሞም መመካት ወቅት የማይለውጥህ የማታውቅ ወረት       ስምህ ምግቤ ሆኖ ስጠራው እጠግባለሁ ፍቅርህን ቀምሼ ፍፁም እረካለሁ በሰማይም በምድር በነፍስም በሥጋ በአንተ  እመካለሁ አልፋና ኦሜጋ     መልአከ ሰላም ቀሲስ      እንግዳወርቅ በቀለ ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮    @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧•  ══╯
إظهار الكل...
10👍 2
ሼር 💛