cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Injibara University👩🏻‍🎓🧑🏻‍🎓👨‍🎓

- Hello Injibara university students. - technology , news etc -Sport News ♦️ ለአስተያየት ፣ጥያቄ ፣ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ ፣ @injibara_Uni_bot

إظهار المزيد
Ethiopia10 250Amharic8 900الفئة غير محددة
Advertising posts
291المشتركون
لا توجد بيانات24 hour
لا توجد بيانات7 يوم
لا توجد بيانات30 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Repost from Tikvah-University
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለ153 ተማሪዎች የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ምህንድስና እና ሒሳብ/STEM ስልጠና መስጠት ጀምሯል። ሰልጣኝ ተማሪዎቹ ከ7ኛ እስከ 12ኛ ክፍል የሚገኙ ሲሆን በጉራጌ ዞን የተውጣጡና የተሻለ ውጤት ያስመዘገቡ መሆናቸው ተገልጿል። የክረምት መርሃ ግብር ስቴም/STEM ፕሮግራም ሰልጣኞቹ በቆይታቸው ተገቢው ተግባር ተኮር ስልጠና እንደሚሰጣቸው ተመላክቷል። በተጨማሪም የምግብ እና የመኝታ አገልግሎት በዩኒቨርሲቲው እንደሚቀርብላቸው የዩኒቨርሲቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ዳይሬክቶሬት መረጃ ያሳያል። @tikvahuniversity
إظهار الكل...
Repost from Tikvah-University
በጎንደር ሁሉም ዞኖች ለሚገኙ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ሊሰጥ ነው። የጎንደር ሰላምና እድገት ማኅበር የተባለ የሲቪክ ተቋም በጎንደር ሁሉም ዞኖች በሚገኙ 80 ትምህርት ቤቶች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በመጪው መስከረም ለሚወስዱ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል የኦሪንቴሽን መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ በማጠናከሪያ ትምህርት ፕሮግራሙ 400 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መምህራን እና 80 የዩኒቨርሲቲ መምህራን እንደሚሳተፉ ተገልጿል፡፡ የማጠናከሪያ ትምህርቱ ባለፈው ዓመት የታየውን የ12ኛ ክፍል ፈተና የውጤት ማሽቆልቆል ለመቀልበስ እንደሚያግዝ የገለጹት የማኅበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ በሪሁን ካሳው፤ የትምህርት ይዘቶችና ግብዓቶች ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ተናግረዋል። @tikvahuniversity
إظهار الكل...
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#MadingoAfework ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ተወዳጁ ድምጻዊ ማዲንጎ አፈወርቅ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቅርብ ወዳጆቹን ዋቢ አድርጎ ዘግቧል። @tikvahethiopia
إظهار الكل...
ጎንደር ጎንደር… "…የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ድምጻቸውን ማሰማት ጀመሩ። ያኔ የወያኔ መንግሥት በመውደቂያው ዋዜማ ወያኔ በኦሮሚያ ለምትጨፈጭፋቸው ኦሮሞዎች የፍርሃት ወጥመድን ሰባብሮ በመጣል አደባባይ ወጥቶ ለኦሮሞ ወንድሞቹ ድምጹን ያሰማው ጎንደር ነው። "በኦሮሚያ የሚፈሰው ደም የእኔ ደም ነው" በማለት ድምፁን ያሰማና በእለቱም የወያኔ አግአዚ ጦር በስናይፐር ብዙ ጎንደሬዎችን የፈጀበትን ጊዜ እናስታውሳለን። ስብሃት ነጋና ማፍያ ቡድኑ እንደሚበተኑ፣ ኢትዮጵያ ግን እንደምትቀጥል ጎንደር ነበር በፖለቲካ ነቢያቶቿ በኩል ያወጀችው። "…ለኦሮሞ ብላ በወያኔ የሞተችው ጎንደር ዛሬም ኦሮሞ ለወያኔ መደረቡ ሳያንስ ወያኔም ሄዳ በኦሮሞ መገደል፣ መጨፍጨፉ በዛበት። እናም ዛሬ ጎንደር እምቢ አልታረድም ብላ ድምጿን ሀ ብላ ማሰማት ጀምራለች። ሃይለማርያም ደሳለኝ፣ በረከት ስምኦንም "እኛን የኦሮሞ ተቃውሞ አላሰጋንም፣ እኛን አንኮታክቶ የጣለን የዐማራ ተቃውሞ ነው፣ ጎንደር ላይ የተነሣውን ተቃውሞ ነው መመከት ያልቻልነው" ነበር ያሉት። ጌታቸው ረዳ እና ሙፈሪያት ካሚልም ያኔ በፋና ቴሌቭዥን ቀርበው "እንዴት የጎንደር ዐማራ የኦሮሞ ወንድሜ ብሎ ሰልፍ ይወጣል? በማለት ነበር ኮሬንቲ ለመጨበጥ ሲንጨረጨር የነበረው። "…ጎንደር በዐብይ አሕመድ አማችነት ከተያዘች በኋላ ዝምታ አብዝታ ነበር። የጎንደር አክቲቪስቶች እነ ቶማስ ጃጀው፣ ሙሉአለም ገብረመድህን ወዘተም ድምፃቸውን ካጠፉ ቆይተዋል። ዛሬ ሃይለማርያም ደሳለኝና ሙላቱ ተሾመ ጎንደር ሄደው ችግኝ ትከሉ ቢሉም ጎንደር ዛሬ በወለጋ ለታረዱት ከ2ሺ በላይ ለሆኑት ዐማሮች ድምጿን ማሰማት ጀምራለች። አትነሣም ወይ፣ አትነሣም ወይ የፈሰሰው ደም ያንተ አይደለም ወይ ⛔ በቃ‼️ ⛔ ቀይ አሻራ ⛔ ብሔራዊ የዜግነት ክብር #Stop_amhara_genocide
إظهار الكل...
Repost from Injibara University
Academics without Borders (AWB) volunteer, Prof. Margaret Osborne, from the School of Business at Seneca College, attended a first-year entrepreneurship class as a guest lecturer this week.    Prof. Osborne and fellow AWB volunteer and Seneca faculty member, Dr. Hemant Sangwan, are working with the faculty of the College of Business and Economics at Injibara University to supplement the freshman entrepreneurship course with pedagogical techniques and case studies, providing practical examples for students on entrepreneurship opportunities.    Mr. Lingerew Atinkut, the Dean of the College of Business and Economics, indicates that the support provided by the AWB volunteers has the potential to enhance the entrepreneurship course for the benefit of current and future students.  It is worth mentioning that Injibara University has been providing training to various departements of our university through the project Academic without Border (AWB). Jun
إظهار الكل...
Repost from Injibara University
ማስታወቂያ ******** ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ አመልካቾች እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ባወጣው ማስታወቂያ ተመዝግባችሁ ለፈተና የተመለመላችሁ ስለሆነ ሰኔ 8/2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በዩኒቨርሲቲው ሰው ኃብት ሥራ አመራር ልማት ዳይሬክቶሬት ተገኝታችሁ ፈተናውን እንድትወስዱ እናሳውቃለን፡፡ ሰኔ 1/2014 ዓ.ም፣ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
إظهار الكل...
Repost from Injibara University
ማስታወቂያ *** ለእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ፦
إظهار الكل...
Repost from Injibara University
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች የክህሎት ስልጠና ተሰጠ፡፡ ***** የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ከእንጅባራ ከተማ የከተሞች ምግብ ዋስትና ሴፍትኔት ፕሮግራም ጋር በመተባበር ከእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ 567 በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ሲሰጥ የነበው የክህሎት ስልጠና ተጠናቋል፡፡ በስልጠናው ማጠቃለያ የተገኙት የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር መልካም አባተ የዚህ ስልጠና ዓላማ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ለሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ከድህነት እንዲወጡ የክህሎት ስልጠና መስጠት እና ድጋፍ ለማድረግ የሚያስችል መሆኑን ተናግረዋል። ዶ/ር መልካም አያይዘውም ስለ ህይወት ክህሎት፣ በገንዘብ አያያዝ፣ በጊዜ አጠቃቀም፣ ግጭት የመፍታት እና መቻቻልን የማዳበር ክህሎት ላይ አተኩሮ መሰጠቱን ተናግረዋል፡፡ የእንጅባራ ከተማ የከተሞች ምግብ ዋስትና ሴፍትኔት ፕሮግራም አስተባበሪ የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ምህረት በበኩላቸው እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከከተማዋ ለተውጣጡ እና በ5ቱ ፓኬጆች ለተቃፉ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ዋስትናቸውን ለማረገገጥ ለሚደረገው እንቅስቃሴ አጋዥ የሆነ የክህሎት ስልጠና በመስጠቱ አመስግነው በቀጣይ ከዩኒቨርሲቲው ጋር በትብብር ለመስራት ማቀዳቸውን ተናግረዋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው የትምህርት እና ስነ- ባህሪ ኮሌጅ የሳይኮሎጅ መምህራን የሆኑት መ/ር እርቅይሁን አላምነህ፣ መ/ር ሙላት አራጋው፣ መ/ር አድምጠው አበበ እና መ/ር ፈንታሁን እንዳሌ ሲሆኑ ለተከታታይ ሶስት ቀናት የተሰጠው ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል። ሰልጣኞችም እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከዚህ ላደረገላቸው ድጋፍ አመስግነው ባገኙት የህይወት ክህሎት ስልጠና መደሰታቸውን ገልፀዋል። ግንቦት 29/2014 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
إظهار الكل...
Repost from Injibara University
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በነባር እና አዲስ ሥራ አመራር ቦርድ መካከል የሥራ ርክክብ ተደረገ። ግንቦት 27/2014 ዓ.ም፣ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲን ላለፉት ዓመታት ሲያገለግሉ ለነበሩት የስራ አመራር ቦርድ አባላት በዛሬው እለት የምስጋና ሽኝት መርሐ ግብር እና በነባሩ እና አዲሱ የሥራ አመራር ቦርድ መካከል የሥራ ርክክብ ተደረገ። ===== ነባሩ የስራ አመራር ቦርድ በሥራ ዘመኑ ዩኒቨርሲቲው ታሪካዊ በሚባል ደረጃ ላደረገው የትምህርት ማስፋፊያ ፕሮግራም እና ሁሉን አቀፍ እንቅስቃሴ ለነበረው ጉልህ አስተዋፅኦ እና ድጋፍ ከእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) ምስጋና ቀርቦላቸዋል። የቀድሞ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ዲላሞ ኦቴሮ (ዶ/ር) በበኩላቸው ዩኒቨርሲቲው በሀገሪቱ የሰላም ቀጠና ከሚባሉት ቀዳሚ እና ተጠቃሽ አካባቢዎች አንዱ በሆነው የአዊ ዞን እንዲሁም ትምህርት ወዳድ እና ሰላማዊ ማህበረሰብ አካባቢ የሚገኝ መሆኑን ገልፀው በትምህርት፣ በግብርና፣ በጤና፣ በሆቴል እና ቱሪዝም፣ በባህልና ቋንቋ እንዲሁም በንግድ እና አመራር ዘርፎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲሰራ እና ለሀገሪቱ ትልቅ የምርምር ማዕከል ሆኖ እንዲያገለግል አሳሰበዋል። አዲሱ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ቢቂላ ሁሬሳ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲው አንድነት እና ሰላም ተጠብቆ እንዲቆይ እንዲሁም የተጀመሩትን እቅዶች ለማስቀጠል ድጋፍ እንደሚያደርጉ በመግለፅ ለቀድሞ ሥራ አመራር አባላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል። ለቀድሞ የስራ አመራር ቦርድ አመራሮችም የምስክር ወረቀት እና የአካባቢውን ባህል ገላጭ የሆነ ጋቢ እና ጭራ ሽልማት ተበርክቶላቸው የሥራ ርክክብ ተደርጓል።
إظهار الكل...
Repost from Injibara University
ማስታወቂያ *** ለመጀመሪያ ዲግሪ ክረምት ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ
إظهار الكل...