ar
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

الذهاب إلى القناة على Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

تُعد قناة Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 391 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 586 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 200 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 391 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 22، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -7، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 21.30‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.19‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 278 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 569 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 17.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 02 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

15 391
المشتركون
-724 ساعات
+227 أيام
+2230 أيام
أرشيف المشاركات
ቅዳሜና እሑድ እስር ቤት እንዲያድሩ፤ ሆን ተብሎ ዓርብ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸው ቅዳሜና እሑድ አስተዳዳራው ሲያሳድናቸው ውሏል

የአስተዳደር አስራር ገፍቶዋቸው ከቤ/ ክ የራቁ ብዙ ሰዉች እናውቃለን :: ሃይማኖትም የቀየሩ በረካታ ምዕመናን እናውቃለን ::

ምዕመናን ፣ ሰ. ት.ቤት እና ፖሊሶች እንዲጋጩ ሆን ተብሎ ስራ እንደሚሰራ እናውቃለን :: 👉መጥሪያ ሳይደርሰው ማንም በፖሊስ መታደን አይችልም፡

ይህንን ማስፈንጠርያ ይጠቀሙ https://www.youtube.com/channel/UC9HCZKEuvymsChwLuR2lTsw ዛሬ ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ የሚኖረንን ቆይታ ከታች ያለውን
ይህንን ማስፈንጠርያ ይጠቀሙ https://www.youtube.com/channel/UC9HCZKEuvymsChwLuR2lTsw ዛሬ ከ2:00 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮ ቤተሰብ ሚዲያ የሚኖረንን ቆይታ ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ይከታተሉ። እንዳያመልጦት! #ስለ ታሰሩ አባላት፣ ለምን ታሰሩ? #ወቅታዊ ጉዳዮች

#ሐምሌ_7_ቀን_ቅድስት_ሥላሴ_ለአብርሃም_የተገለጹበት_ነው፡፡ ቅድስት ቀደሰ ከሚለው የግእዝ ግሥ የወጣና ትርጕሙም ልዩ ማለት ሲኾን የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት ልዩ ስለኾነ (የሥላሴን አንድነትና ሦስትነትን የሚመስል ስለሌለ፤ ቢመስልም ፍጹም ሦስትነት የሌለውና ምሳሌ ዘየኀጽጽ ስለሆነ)፤ ሥላሴን ቅድስት በሚል ቅጽል እንጠራለን፡፡ በዚህች #ሐምሌ_7_ቀን_ቅድስት_ሥላሴ_ለአብርሃም_የተገለጹበት_ነው፡፡ ይኸውም ስለ ፫ት ምክንያቶች ነው፤ #፩ኛ) ለመልካም ነገር /በአብርሃም አንግዳ መቀበል ፀር የኾነ ሰይጣንን ለማሳፈር/ (ሰይጣን በምቀኝነት አብርሃም እንግዳ እንዳይቀበል የውሸቱን ወደ አብርሃም ቤት በሚወስድ መንገድ ላይ ግንባሩን ገምሶ፥ ደሙን አፍስሶ ሰዎች አብርሃም እንዲህ መጥፎ ነውን እንዲሉና እንግዶች ወደ ቤቱ ሂደው እንዳይስተናገዱ አድርጓል፤ አብርሃምም ለ3 ቀናት እንግዳ እየጠበቀ ጾሙን ውሎ ነበር፡፡ ይህን የሰይጣን ክፋት የአብርሃምን እምነትና እንግዳ መቀበል የተመለከቱ ፥ ምግብን የማይመገቡ ሥላሴ በአብርሃም ቤት ገብተው እሳት ቅቤን እንደሚበላ ተስተናግደዋልና ነው፡፡ መስተናገዳቸውንም መምህረ ጋሥጫ የኾነው ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በመልክአ ሕማማት ድርሰቱ እንዲህ በግጥም አስቀምጦታል፤ ለንግሥክሙ ሰገደ አብርሃም በርእሱ፡፡ ቤተ ገብርክሙ እንዘ ይብል ገሐሡ፤ አጋዕዝትየ ዘትሤለሱ ግናይ ለክሙ፡፡ እዚህ ላይ ልናስተውለው የሚገባው አምላካችንም ኾነ ቅዱሳን መላእክት ለአብርሃምና ለሌሎችም ቅዱሳን በተለያየ አምሳል መገለጻቸውን ልብ ይሏል፡፡ ለአብነትም፤ ፠ #ለአብርሃም በአምሳለ አረጋዊ፤ ፠ #ለሕዝቅኤል በዘባነ ኪሩብ፤ ፠ #ለዳንኤል በአረጋዊ፣ ፠ #ለዮሐንስ ወልደ ነጐድጓድ በተለያየ አምሳል፤ ፠ #ለደብረ መጕናው (ሞጊና) ወላዴ አእላፍ ቅዱሳን #አቡነ አብሳዲ ደግሞ ራሱ መድኀኔዓለም ተገልጾላቸውና ተቀብለውት እንደ አብርሃም እግሩን ያጠቡት መኾኑን ልብ ይሏል፡፡ #፪ኛ) ዘርህን እንደ ምድር አሸዋ፥ እንደ ሰማይ ከዋክብት አበዛልሃለሁ ያሉት ሥላሴ ቃሉ የማይታበይ መኾኑን ለማሳየት (ሰማይና ምድር ያልፋል ፥ ቃሌ ግን አያልፍም ብሎ በኋለኛው ዘመን ጌታችንም እንዳረጋገጠው)፤ ለአብርሃምና ለሣራ ልጅ ሊሰጧቸው፡፡ አባታችን አብርሃም 99 ዓመት ፥ እናታችን ሣራ 89 ዓመት መልቷቸውና የመውለጃ ጊዜያቸው ባለፈበት ሰዐት እንደሚወልዱ ለማብሰር፡፡ #፫ኛ) ምግብ ተመግበን ካበቃን በኋላ አምላካችንን ማመሰገን እንደሚገባን ለማስተማር፡፡ (የታረደው ወይፈንም በተዓምራት ተነሥቶ ስብሐት ብሎ አመሰግኗል፤ ይህንንም መምህረ ጋሥጫ ሊቁ አባ ጊዮርጊስ በመልክአ ሕማማት ድርሰቱ በግጥም እንዲህ አስቀምጦታል፤ ድኅረ በላዕክሙ ላሕመ እንበይነ ፍቅረ ሰብእ ፍጹም ፤ ዘበኀይልሙ ሐይወ ላሕም፤ ሥላሴ ክቡራነ ስም፡፡ ግናይ ለክሙ፡፡ SHARE ꔰ ቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ꔰ Facebook https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool YouTube https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w Telegram https://t.me/medihanaelem www.Finotehiwotsundayschool.com

.......#የደብራችን አስተዳደር የከሰሰው አባላችን የዋስ መብት ተከለከለ:: .......#ዛሬ የታሰሩት አባላት አዳራቸው እስር ቤት ነው:: #ለቤተክርስሰቲያን እና ለእውነት የቆመው ወንድማችን በቀለ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ጉለሌ ፍርድ ቤት ቀርቦ በ1000 ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ቢወሰንለትም መርማሪው ይግባኝ ስለጠየቀ ጉዳዩ ወደ ልደታ ፍርድ ቤት እንዲዘዋወር ሆኗል፡፡ #ለእውነት መቆም እና ለቤተክርስቲያን መቆርቆር ዋስ የሚያስከለክል ወንጀል ነውን? ቃለ እግዚአብሔር ማስተማር ልደታ ፍርድ ቤት ድርስ ያስከስሳልን ? ጉዳዩ ውስጥ ውስጡን ጠንከር ያለ ይመስላል፡፡ #የቀሩት 10 ወንድም ና እህቶቻችን ዛሬ አዳራቸው ፤ ቅዱስ ጴጥሮስንና ጳውሎስን እየዘከሩ እስር ቤት ይሆናል ፡፡ ነገ ጠዋት ወደ ፍርድ ቤት ይሄዳሉ ፡፡ አሁንም ሐገረ ስብከቱ አይቶ እንዳላየ ሰምቶ እንዳልሰማ ሆኗል :: ደም እስኪፈስ እየጠበቁ ይመስላል፡፡ #አስተዳደሩ ወንጌል #ለማስተጓጎል ፣ #ትውልድ ማፍራያ ተቋም ላማጥፋት ፣ #እውነት ለምን ተወራ ፣ #መማርያ ቦታ ለምን ተጠየቀ ብለው እያደሩጎት ያለው ተግባር እጅግ ስር የሰደደ ነው ይህም አገልጋዩች ቂሊንቶ እንዲወርዱ ነው ፡፡የደብራችን አስተዳዳሪ መልአከ ስዩም ወልደ ገብርኤል በዚህ የሚያቆሙ አይመስሉም እጃቸው ረጅም ነው፡፡በአውደ ምሕርት ላይም ለምዕመናን ውሸት መናገረቸው እናዳይዘነጋ፡፡ #ከዚህ በተረፈ ሽብሻቦ በካቴና እንደሚቀጥል ፣ #መልዕክታት ለቀጨኔ ሕዝብ ከእስር ቤት እንደሚላኩ ከዚህም በላይ በዝተን እውነትን መስበካችንን እንደምንቀጥል 11 አገልጋይ ያሳሰሩ ቢሆንም 111 አገልጋይ እንደበዙልን እና ፍትሕ ደግሞ ከእውነት ጋር ስለሆነች እኛ ጋር መምጣቷ የማይቀር መሆኑን እናምናለን፡: ለማንኛውም ቀጣይ ስም ዝርዝሮች ሊኖሩ ስለሚችሉ ሁላችንም እንዘጋጅ ፡፡ የቀጨኔ ምዕመናን ቀጣይ የማን #ልጅ ፣ የማን #ወንድም እንደሚታሰር አይታወቅም የእርሶ ቢሆንስ? የማን #ጓደኛ ፣ የማን #ዘመድ እንደሚታሰር አይተወቅም የእርሶ ቢሆንስ ? ከእነዚህ ምክኒያቶች ሁሉ ለሚበልጠው ምክንያት ‹‹ስለ እውነት እና ስለ ደብራችሁ›› ስትሉ ዛሬውኑ ለምን በሉ! #ታውቋቸው ዘንድ ቀጣይ የሚሆኑትን እንዘረዝራልን ገብርኤል ፍርዱን ይሰጣል

.......#የደብራችን አስተዳደር የከሰሰው አባላችን የዋስ መብት ተከለከለ:: .......#ዛሬ የታሰሩት አባላት አዳራቸው እስር ቤት ነው:: #ለቤተክርስሰቲያን እና ለእውነት የቆመው ወንድማችን በቀለ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ጉለሌ ፍርድ ቤት ቀርቦ በ1000 ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ቢወሰንለትም መርማሪው ይግባኝ ስለጠየቀ ጉዳዩ ወደ ልደታ ፍርድ ቤት እንዲዘዋወር ሆኗል፡፡ #ለእውነት መቆም እና ለቤተክርስቲያን ...... ፌስቡክ ገጻችን ላይ መሉውን በማንበብ ሃሳባቹህን በኮሜንት ስጡ + share + like https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool

.......#የደብራችን አስተዳደር የከሰሰው አባላችን የዋስ መብት ተከለከለ:: .......#ዛሬ የታሰሩት አባላት አዳራቸው እስር ቤት ነው:: #ለቤተክርስሰቲያን እና ለእውነት የቆመው ወንድማችን በቀለ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ጉለሌ ፍርድ ቤት ቀርቦ በ1000 ሺህ ብር ዋስ እንዲለቀቅ ቢወሰንለትም መርማሪው ይግባኝ ስለጠየቀ ጉዳዩ ወደ ልደታ ፍርድ ቤት እንዲዘዋወር ሆኗል፡፡ #ለእውነት መቆም እና ለቤተክርስቲያን ...... ፌስቡክ ገጻችን ላይ መሉውን በማንበብ ሃሳባቹህን በኮሜንት ስጡ + share + like https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool

#በድጋሚ አሳዛኝ ዜና #የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳደር ቅዳሜ ዕለት ለሕጻናት ቃለ እግዚአብሔር አስተምሮ ሲወጣ ያሳሰርው አባላችንን በቀለ አሰፋ ፤ ከሁለት ቀን የእስር ቤት ቆይታ በኃለ ወደ ፍርድ ቤት ሄዷል ፡፡ #አስተዳደሩ የከሰሳቸው እና በዕለተ ሰንበት ከቤተክርስቲያ ግቢ ውስጥ በሲቪል ፖሊሶች ሊታሰሩ ሰፈለጉ የነበሩት 11 አባላት ዛሬ ጠዋት ቃል ሰጥተው ታሰረዋል፡፡ #ስም ዝርዝራችው.. በቀለ አሰፋ ( በአሁኑ ሰዓት ፍርድ ቤት ያለ ) ዲ/ን ታምራት መሉነህ ዲ/ን ፍቅረ ሥላሴ አዳነ ዲ/ን ዮሐንስ መስፍን መ/ር ኪሩቤል ጀቤሣ ዲ/ን ተሻለ አለሙ ይሰሐቅ ወርቅዬ ሰላም ታመነ ፀጋዬ ቶላ እሙዬ ሽታዩ መስታወት ይጥና አሳልፈው ጎረምስ #እነዚህ የሰ.ት.ቤት አገልጋዮች ወንጌል ማስፋፋያ ቦታ ፣ ትውልድ ማፍርያ ቦታ ይሰጠን ብለው እውነት ይዘው ስለጠየቁ ለክስ እና ለእስር ተዳርገዋል፡፡ የደብሩ አስተዳደር አካል ከሃገረ ስብከቱ የመጣለትን ውሳኔ የማይቀበል እና የማይተገብር መሆኑ እና በአውደ ምሕረትም ላይ ለምዕመናኑ ክሴን አንስቻለሁ በሰላም እንፈታዋለን ብሎ ቢናገርም ፤ ንግግር እና ተግባር አንድ ሳይሆን ቀርቶ በየዕለቱ እውነትን የያዙ የሰንበት ትምህርት ቤት አገልጋዮች እየተከሰሱ እና እየታሰሩ ነው ያለው ፡፡ #የአዲስ አበባ ሐገረ ስብከትም እንደወትሮ አይቶ እንዳላይ ዝም ብሏል ፡፡ ለቅድስት ቤተክርስቲያናችን ፍትሕ የሚሰጥ አካል እሱ ሆኖ ሳለ ደም ካልፈሰሰ አንነቃም ያሉ ይመስላል፡፡ እውነትን የያዙ አጋልጋዮች እያተሳሩ ሳለ መፍትሔ ባለመስጠት አሁንም ዝም ብሎ ተቀምጧል፡፡ #የቀጨኔ ምዕመናን እስከመቼ ዝምታ ፣ እስከመቼ በአውደ ምሕርት ሌላ መልዕክት ተነግሮዋቹ ሌላ ተግባር የምታዩት ፣ እሰከ መቼ ነው ደብራቹህ ላይ ሰላም የምታጡት ፡፡ የቀጨኔ ምዕመናን ለቤተክርስቲያናቹ ሰላም ዛሬ ነገ ሳትሉ አሁኑኑ ልቶቆሙ ይገባል ፡፡ #በእስር ቤት ያሉት ወንድምና እና እህቶቻች ምን እንደተባሉ እና ፍርድ ቤት የቀረበው ወንድማችን ምን ላይ እንደደረሰ ከሰዓታት ቆይታ ቦኃላ እናሳውቃለን! አስተዳደሩም በቅርቡ ይፋ የምናደርጋቸውን ስሞች በተጨማሪ ለመክሰስ እንዳቀዱ ደርሰንበታል ፡፡ #ቅዱስ_ገብርኤል ፍርዱን ይሰጣል! መድኀኔዓለም ከፊታችን ይምራን ቅዱስ ገብርኤል ከኃላ ይከተለን ፡፡ ተጨማሪውን በፌስቡክ ገጻችን ተመልከቱ https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool