1 482
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
1 482
+7
ስደት ፣ መታፈን ፣ መሳደድ እውን በሆነባት የኦሮሞ ልሒቅ የሚበዘብዛት አገር ማን በአገሩ ተቀምጦ ይሠራል⁉
የአማራን ጭፍጨፋና መፈናቀል ቀለቧ ባደረገች አገር ስደትና እስራት የሠርክ ተግባር ነው።
1 482
የአገዛዙ ተስፋ ጋቸና ሲርና| ኮሬ ነጌኛ አይደለምን ?
ባለፈው አንድ አመት ከ 50ሺህ በላይ ሠራዊት ተማርኳል።
48ሺህ ወታደር ከድቷል (አድማና ሚሊሻን አይጨምርም)
ወደ 20ሺህ የሚጠጋ ወታደር በወታደራዊ እስርቤቶች እና በካምፖች እስረኛ ተደርጓል።
የተገደለው መቶ ሺህ ይደርሳል።
የቆሰለው በ10ሺህዎች (40-50 ሺህ) ይቆጠራል።
በአማራ ጦርነት ብቻ አገዛዙ 60 % ወታደራዊ ሰብዓዊ አቅሙን አጥቷል።
"ግማሽ ሚሊዮን ጦር አለን ይሔም በ93 ከፍለጦር ተደራጅቷል" የሚለው የእነጁላ ቅዥት ተመቷል።
የጦር መሣሪያው በዚያው ልክ ነው!!
የተቀማው፣ የተማረከው፣ ከድምሰሳ የተሰበሰበው ፣ ይዘው የገቡት ቀላልና ከባድ መሣሪያ እና ተተኳሽ ብዙ ነው።
የወለጋን ስትጨምርበት አብይ በድዱ የሚናከስ ሆኗል ‼
እናም ኦሮሚያ ክልል በመቶሺህዎች የሚቆጠር ኢንተርሐሞዬ ሚሊሻ - ጋቸና ሲርና | ኮሬ ነጌኛ ዝግጅቱን አጡዞታል።
ይሔ ሕዝብን ከሕዝብ እናጋጫለን ነው ‼
በነገራችን ላይ ባለፈው አመት እነ ወዲነጮ - 'የአግዓዚ ኮማንዶ " አዛዥ ቃሊቲ እሥር ቤት ውስጥ መርዘው እንደገደሉት ከአማራ እስረኞች የተሰኑትን በተመሳሳይ ከመግደል አይመለሱም።
1 482
+1
ኢንተርሐምዌ መለያ ያደረገው ሰነደቅ አለው።
በሩዋንዳም በኢትዮጵያም በቀለሙ ይታወቃል‼
በዚህ ቀለም ሽፋን ነው ወንጀል የሚሠራ ‼
ኢንተርሐምዌ = ጋቸና ሲርና/ኮሬ ነጌኛ
1 482
የአማራ ጥቃት ሰሞኑን በአዲስ ምዕራፍ ኦሮምያ ክልል ተከፍቷል። ይሄ ጥቃት ድንገተኛ እና የጥቂት ሰዎች ቁንጽል ፍላጎት አይደለም።
የጭፍጨፋ ጥቃቱን ቀርጾ በሚዲያ የማስተላለፉ አላማ [ የአማራ የዘር ማጥፋት ] ጥሪ የማድረግ ነው።
እንዲሁ በኦሮሚያ ያሉትን አማራዎች በመያዣነት ተጠቅሞ የአማራ አብዮት ላይ ጫና ማሳደርን ያለመ ነው።
በተጨማሪም ስልጣናችን የምንቀማ ከሆነ << እንተላለቃለን >> የሚል መልዕክት በተለይ ለውጭ ሀይሎች ለማስተላለፍ ነው።
ይህንንም እንደ ከዚህ ቀደሙ የሚያደርገው የኦሮሚያ ገዢ ቡድን ነው።
በተመሳሳይ መልኩ የትግራይ ሀይሎች ወደ አዲስ አበባ በቀረቡ ወቅት ይሄው ተግባር በማጎሪያ ካምፖቹ ውስጥ ተፈጽሞ ነበር።
ይህ ስርአት በዚህ መልኩ በጉልበት እና ዕልቂትን በማስፈሪያነት እየተጠቀመ ሊቀጥል አይችልም።
እናም እነዚህን መንግስታዊ የጅምላ ጭፍጨፋ ጥሪ እና ተግባራት በልኩ ማስቀመጥ እና ለተገቢው አካላት ማስረዳት ይገባል።
#fano
#AmharaRevolution
1 482
ራስ በቅ' ነት ❗️
-
ራስ በቅ'ነት የአማራ ትግል የመርሆዎች ቁንጮ ሊሆን ይገባል።
ራስ በቅነት የተለጣፊነት ተቃራኒ ነው፡፡
ሆኖም ራስ በቅነት / Autonomy / ከትብብር ጋር ተቃርኖ የለውም፣ እንዲያውም ይደጋገፋሉ፡፡ ሆኖም የባለቤትነት አረዳድ የጎደለው ተባባሪነት ተለጣፊነት ነው፤ ድልንም አያስገኝም፡፡ እናም ወደ ራስ መመልከት፣ በራስ ላይ እርግጠኛ መሆን እና መፍትሄን ከውስጥ መፈለግ የፖለቲካችን ገዢ ዕይታ መሆን አለበት፡፡
የአማራ ጥያቄ አቋራጭ መፍትሔ እንደሌለው ሁሉ እንዲሁ በትግሉ ውስጥ በሚገጥሙ ፈተናዎች አቋራጭ መንገድ መጠቀም ውጤቱ አደገኛ ነው።
ህልውና - በራስ ፣ ፍትህ በራስ፣ መብት እና ጥቅም በራስ ላይ ተመርኩዞ ይረጋገጣል። ጥገኝነትም በምንም መልኩ የአማራ ትግል አካልና መገለጫ ሊሆን አይገባም፤ ወደፊትም አይሆንም'ም። ዛሬም ሆነ ነገ በአማራ ህዘብ አቅም ላይ የተመሠረተ ትግል ይደረጋል። ትግሉን የሚመሩት የፋኖ ቡድኖች በቀጥታ በሚመሩት አደረጃጀት እና አቅፎ በያዛቸው የአካባቢው ህዝብ ላይ የተመሠረተ አካሄድ ሊከተሉ ይገባል። የራስ በቅነቱ አንዱ መገለጫም ይኼ ነው።
የሽምቅ ትግሉ ድርጅታዊ ቅርጽ ባለው መልኩ እየተመራ ነው።
በዚህ ወቅት ትግሉን የሚመሩ እና የራሳቸው አደረጃጀት ያላቸው 7 ቡድኖች አሉ። የነዚህ ቡድኖች አካል ያልሆነ እና እነሱ የማይመሩት የትኛውም ቡድን እና ግለሰብ በየትኛውም ቦታ ቢሆን ከሽምቅ ትግሉ ውጭ ነው።
[ The diaspora community is an external entity to the insurgency. The support it commits is an external support. ]
በራሱ የተናጠል አደረጃጀት፣ ከሽምቅ ውጭ ባሉ መስኮች ትግሉን በሚጠቅም መልኩ ተሰልፎ የሚሰራ አካል (ግለሰብ፣ ቡድን፣ ተቋም) ደጋፊ ነው።
A supporter is an external entity. Therefore a supporter need to take due care to not assume a mandate that goes beyond its role. I suggest everything need to be done in view of this reality.
የአማራ የሽምቅ ትግል በይፋ ከተጀመረ አንደኛ አመት እያስቆጠረ ይገኛል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ብዙ ነገሮች ተለዋውጠዋል። በአጭር ጊዜ ትግሉ ወሳኝ የዕድገት ምዕራፎች እና መልካም ጅምሮች አሳይቷል። ሆኖም በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ የዲያስፖራ ያልተገራ ተሳትፎ፣ መርህ አልባ ጣልቃ ገብነት እና የገንዘብ ድጋፍ ላይ የታዬው ጥገኝነት ፈጣን እና ዘላቂ መፍትሔ የሚፈልግ ነው። መፍትሄው ራስበቅነትን ያረጋገጠ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫ ማስቀመጥ ነው። ከዚህ በተጓዳኝ በቀና መነሻ ለድጋፍ የተነሱ የዲያስፖራ ቡድኖች፣ ራሳቸውን ከሽምቅ ትግሉ የአመራር ትዕዛዝ እና ውሳኔ በምክንያታዊ ርቀት ላይ ሊያስቀምጡ ይገባል።
[When it comes insurgency leadership role, the diaspora and any external entity need to practice self restraint.]
#fano
#AmharaRevolution
1 482
በፋኖ ወታደራዊ አደረጃጀቶች ውስጥ ወሳኝ እድገቶች እመጡ ነው ‼
1) የፋኖ የደሕንነት መዋቅር ፦
በቅርብ ሥራ የጀመረ ትግሉን በከፍተኛ ደረጃ የሚረዳ ፣ የጠላትን ጓዳ ጎድጓዳ ማበጠር ብቻ ሳይሆን ያልታወቁ ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚያቃልል ወሳኝ ዕርምጃ ነው።
የፖለቲካዊ ፕሮግራምና አላማ ስልጠና እና ኢንዶክትሪኔሽን ቢጨመርበት አይቀመስም!!
ከሶስት- አምስት ወራት በኋላ ውጤቱ የጎመራ እንቅስቃሴ ይመጣል!!
ሁላችንም መረጃ ነን ‼
2) የፋኖ ኮማንዶ ብርጌዶች ፦
ይሔ በጣም ወሳኝ የስለቱ ወጊ ኃይል ነው። እየሰለጠነ ነው። እየተደራጀ ነው። ወሳኝ የሚባሉ ልዩ ተልዕኮዎች የመወጣት አቅም ያለው የብረት ክንድ ይሆናል። ተጀምሯል። ማሰልጠንና ማስመረቅ እየተሠራ ነው። ወደብርጌድ እና ክፍለጦር ማደግ አለበት !!
3) የሜካናይዝድ ኃይል
ገና የሚባል ነው። አሁን የዙ-23 እና መሠል መሣሪያዎች ስልጠና ተጀምሯል።
ከአገዛዙ እየወጡ ያሉና በልዩ ኃይል ውስጥ ያሉት በቡድን መሣሪያ የሚዋጋ ሻለቃ ከማደራጀት ቢጀምሩ ወደ ብርጌድና ክፍለጦር ያድጋል።
ገና ብዙ እንሔዳለን !!
አለማሸነፍ አንችልም ‼
የተፈቀደልንና የምንችለው አንድ ነገር ብቻ ነው ‼
እሱም ማሸነፍ ነው ‼
1 482
~ በዛሬዋ ኢትዮጵያ እንደ አማራ ብልፅግና ስብስብ ውዳቂ ፣ የፖለቲካ መሳቂያ፣ የመጨረሻ ቁሻሻ የለም!
በጣም በጣም የተናቁ የሁሉም አካላት መቀለጃ የሆኑ ማፈራያዎች ናቸው።
ተመስገንን እየው
መላኩን እየው
ብናልፍን እየው
አገኘሁን እየው
ሰማ ጥሩነህን እየው
አረጋ ከበደን ተመልከት
፧
ወዘተ
አሳዳጊ የበደላቸው፣ የቀነጨሩ፣ ማሰብና ማስተዋል የተሳናቸው፣ መላላክና መነወርን ክብር ያደረጉ ውዳቂዎች!!
ቱ!!
እነዚህን ሽንት ጨርቆች ማስ*ወገድ ትግሉን በብዙ ያግዛል!
1 482
የፋሽዝምና አናርኪ ልዩ ተዋናይ የሆነው የአዲስአበባ ፖሊስ ሠራዊት፣ የኦሮሚያ ፖሊስ፣ የፌደራል ፖሊስ ፣ የደሕንነት ተቋማት ሁሉ እጅግ አስከፊ በሆነ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ተዘፍቋል።
ይሔ ኃይል ነውረኛ በሆነ የሕዝብ ምዝበራና ዝርፊያ ውስጥ ገብቶ ግለሰቦችን እያፈነ እያሰቃየ ይገኛል።
አናርኪ ነግሷል ‼
ይሔ ኃይል ተቋማዊ አፋኝነት ውስጥ ነውና እንደተቋምና አባል ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት ቀን ሩቅ አይደለም ‼
1 482
በፋኖ የትግል እንቅስቃሴ ውስጥ ተቋማዊ በሆነ መንገድ ጠንካራ የውጊያ ልምድ ያለው እና ለተለያዩ ጠላቶች ተጋላጭ የሆነው የምስራቅ አማራ ፋኖ የእኛን ድጋፍ ይፈልጋል ።
1 482
ቅምሻ
አንዳንድ ጠቃሚ መረጃዎች (ከውስጥ ምንጮች)
5. በፌደራል ተቋማት ከ258 በላይ የአማራ ተወላጅ ከስራ አስፈጻሚ በላይ የሆኑት ከስራ ታግደዋል ወይም አስገዳጅ እረፍት ወስደዋል
6. በአዲስ አበባ የአማራና የትግራይ ተወላጅ የከተማ ነዋሪዎችና የመንግስት ሠራተኞች ላይ ከፍተኛ ክትትል እየተደረገ ነው።
6. ከፌደራል ፖሊስ፣ አአ ፖሊስና ከደህንነት መዋቅሩ ውጭ ትይዩና ከፍተኛ ስልጣን ያለው የደህንነት መዋቅር ተደራጅቶ ስራ ገብቷል። የቀድሞው አደረጃጀት ከ65% በላይ የአማራ ተወላጆች የሚበዙበት በመሆኑ በስልት ይፈርሳል
7. የኦሮሞ ፖለቲካ ለሦስት በመከፈሉ ከሕወኅትና ከፋኖ ቀጥሎ ስጋት የፈጠረ አካል ተፈጥሯል የሚል ግምገማ ወጥቷል።
8. አስተማማኝ የብልጾግና መሠረት የደቡብ ተወላጆች በመሆናቸው ለአዲስ አበባ የጉልበት ሠራተኛ ከኦሮሞ ቀጥሎ ለደቡቦች ክፍት ሆኗል።
9. ከወሎ ከጎጃም ከሸዋ ፋኖን የሚሰልሉ ታዋቂ ግለሰቦች አርቲስቶች፣ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ባለሙያዎች የኪነጥበብ ሰዎች በመደበኛ የመንግስት በጀትና በዓለማቀፍ ተቋማት ፕሮጀክቶች ድጋፍ ወደ አማራ ክልል ሰው ልከው መረጃ የሚሰበስብ ፋኖን የማስከዳት ተልዕኮ ይዘው እየሰሩ ነው።
-
በለጠ ካሳ
1 482
የእነ ናሁሰናይ ቤተሰቦች ታሰሩ!
የፋኖ ናሁሰናይ አንዳርጌን እና የፋኖ አቤኔዘር ጋሻውን አስክሬን ለመቀበል ወደ ጳውሎስ ሆስፒታል የሄዱ ቤተሰቦቻቸው ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሦስተኛ ጣቢያ ተወስደው መታሰራቸውን ቤተሰቦቻቸው ገልፀዋል።
የፋኖ ናሁሰናይ አስክሬን ወደ ትውልድ ቀዬው ጎንደር እንዲገባ፤ የፋኖ አቢኔዘር አስክሬን በክብር ወደ መርሃቤቴ ሸዋ ሂዶ እንዲያርፍ ሁሉም ሰው ድምፅ እንዲሆናቸው ቤተሰቦቹ ጠይቀዋል!
#Addisu_Derebe
1 482
ማን በታገለው ማን ነጻ ይወጣል?
የታወጀብን የጥፋት አዋጅ በሁላችን አማራዎች ላይ ነው። የተያዘው ትግልም የሁላችንም ነው!!
ሁሉም ሰው በሚችለው እና በአቅሙ ሁሉ መታገል አለበት!!
ገንዘብ ያለው በገንዘብ፣ እውቀት ያለው በእውቀት፣ ጉልበት ያለው በወታደራዊ ትግል፣ መፃፍ የሚችል በሚድያ...ወዘተ... ሁሉም በሚችለው መሰለፍ አለበት።
ተመልካችነት አይጠቅምም!!
ሁላችንም ታግለን ሁላችንም ነፃ እንወጣለን እንጂ ጥቂቶች የሕይወት ዋጋ እየከፈሉ ብዙዎች እየታዘቡ የጋራ ነፃነት የለም!!
የወል ጥቃት የወል ትግልን ይፈልጋል!!
የሚመጣ ድል የጋራ ድል የሚሆነው በምናደርገው የጋራ ትግል ነው‼
ከትግሉ ጋር ከሆንክ በተግባር ተገለጥ‼
መሐል ሠፋሪነት አያድንም !!
ያለው ምርጫ፡ ወይ ከአማራ የሕልውና ትግል ጋር ፥ ወይ ከጠላት ጋር መሰለፍ ነው ‼
የአማራ ትግል ያሸንፋል ‼
1 482
በአብይ አሕመድ አገዛዝ ሰላማዊ የፓርቲ ፉክክር ፖለቲካ ቀብሩ ተፈፅሞ ባለበት አገዛዙ ስለ"ሰላማዊ ትግል" ሲቀባጥር ትን አይለውም።
ግለሰባዊ አምባገነንነት በነገሰበት ዘረኛ አገዛዝ የትግል አማራጩ "ሰላማዊ የፓርቲ ፖለቲካ" ሳይሆን በጦርነት መብትን የማስከበር ሆኗል።
በኢትዮጵያ ፓርቲ የሚባል ነገር ጨዋታ ሆኗል።
► "ብልፅግና" የሚባለው የአብይ plc ፡ የአገዛዙ የምርጫ ሕግ የጠቅላላ ጉባኤ ደንብ ከሚያዘው ውጪ በአብይ አስመራጭነት፣ በአብይ ታዛቢነት፣ በአብይ ተመራጭነት እና በአብይ ቆጣሪነት ጉባኤ አደረገ። ኋላም ከጉባኤው ውጭ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት በአብይ የግል ምርጫ እየተጠሩ CC ናችሁ ተባሉ። ምርጫ ቦርድ ማስቆምና መቀየር ሳይችል ቀረ ‼
► ኦነግ በዳውድ ኢብሳና መርዳሳ ቀጀላ ከተከፈለ በኋላ የመርዳሳ ኦነግም ሆነ የዳውድ ኦነግ ጠቅላላ ጉባኤ አድርገው "ፓርቲ" መሆን አልቻሉም። አልተመዘገቡም፣ ጠቅላላ ጉባኤ አላደረጉም። ግን የመርዳሳ ኦነግ አመራር ሹመት አገኘ። ፓርቲ ይኑር አይኑር አይታወቅም። አገዛዙ "ኦነግ የሚባል ፓርቲ አብሮኝ ነው" እያለ ቀጠለ። ስሙን ነው የሚፈልገው። ምርጫ ቦርድ በኦነግ ስም ፓርቲ አላውቅምና አቁሙ ፥ አትጥሩ ብሎ ማስቆም ሳይችል ቀረ ‼
► አብን የሚባለው እንዲሁ በምርጫ ቦርዱ ሕግ መሠረት ጠቅላላ ጉባኤ አድርጎ ሕጋዊ መሆን ስላልቻለ ከየካቲት 15/2015 ጀምሮ ሕጋዊ እውቅና የለውም። አብን ሚባል "ፓርቲ" በኢትዮጵያ የምርጫ ቦርድ ይሁን በአገሪቱ ሕግ አይታወቅም።
አገዛዙ ግን ስልጣን የሰጣቸውን ሰዎች ይዞ ከአብን ጋር እየሠራሁ ነው ይላል። ምርጫ ቦርድ መሠረዝና ማስቆም ሳይችል ቀረ ‼
► ኢዜማን በምርጫ ሕጉ መሠረት የተጓደለን ለማሟላት ሳይችል በአገዛዙ ተደግፎ ቀጥሏል።
ምርጫ ቦርድ ሕጉን አክብር ብሎ መጠየቅ ሳይችል ቀረ ‼
► አብዛኞቹ ፓርቲ ነን ተብለው የሚሰበሰቡ ሁሉ በምርጫ ሕጉም ሆነ በፓርቲ ፖለቲካ ድርጅታዊ ቁመና ሲመዘኑ << ምንም>> ናቸው። አገዛዙ ፓርቲ ብሎ ይጠራቸዋል፤ ምርጫ ቦርድ ግን ማገድ አልቻለም‼
► ምርጫ ቦርድ "ሕወሓት" የሚባለውን ፓርቲ ስም አልመልስም ብሏል፤ አገዛዙ ደግሞ "ከሕወሓት ጋር ምክክር እያደረኩ ነው" ይላል።
የፓርቲ ፖለቲካ በፋሽስቱ አገዛዝ እንደዚህ ነው ‼
ፋሽዝም የፓርቲ ፖለቲካ እና ሰላም ተፈጥሮው አይደለም‼
ፋሽስቶች ለሰላማዊ ፉክክር ዝግ ናቸው‼
ፋሽስታዊነት የዘመኑ አገዛዝ መልክ ነው‼
ስለሆነም የኢትዮጵያውያን ምርጫ መዋጋት ሆኗል‼
እየሆነ ያለው ይሔ ነው ‼
1 482
የአብይ አሕመድ አገዛዝ እቅዶች እና የተግባር መመሪያ፤
1) የአማራ ክልል መንግሥት ሰራተኞች ከደሞዛቸው 20% ለሚሊሽያዎች የደሞዝ ክፍያ እንዲቀነስ የውሳኔ ሃሳብ መቅረቡን ባህርዳር ዊክሊክስ ያገኘችው መረጃ ያስረዳል። ይህ መረጃ አንድ ጉልህ አንድምታ አለው - አገዛዙ ለሚሊሽያ ሲከፍለው የነበረው አበልና ደሞዝ እየነጠፈ እንዳለ ያሳያል። ለማንኛውም የመንግሥት ሰራተኞች ፋኖን ለመቀላቀል ቀጥ ያለ መንገድ ላይ ናችሁ።
2) ብአዴን ውስጥ ውስጡን እርስበርስ እየተበላላ ነው። ከቀናቶች በፊት እንዲታሰሩ የተወሰነባቸው ሰዎች ስም ዝርዝር መውጣቱን የሚመለከት መረጃ ማውጣታችን ይታወሳል። ይህን ተከትሎም በባህርዳር የታሰሩ የፀጥታ አመራሮች እንዳሉ ለማወቅ ተችሏል፤ ሌሎች ተመሳሳይ እጣ የሚገጥማቸው የፖሊስ አዛዦችም ይኖራሉ። ማደኛ ለወጣባችሁ ወይስ ስም ዝርዝር ላይ ለተካተታችሁ ሰዎች ፋኖ ከለላ የሚሰጥ ይሆናል።
3) ፋሽስታዊው አገዛዝ የዛሬ ዓመት አካባቢ ገበሬዎቻችን የማዳበሪያ ጥያቄ ሲያነሱ "የጅራፍ ፖለቲካ" በማለት መሳለቃቸው የሚታወስ ነው። በአሁኑ ዓመት ደግሞ ማዳበሪያ ለመውሰድ "ለብልጽግና ፓርቲ ክፍያ ክፈሉ፣ ግብር ክፈሉ" ወዘተ የሚሉ አስገዳጅ ሁኔታዎች አገዛዙ በወረራ በያዛቸው አካባቢዎች እየተሰሙ ይገኛል።
4) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋዜጠኞች ከዚህ በኋላ ለየትኛው ተልዕኮ እንዲዘጋጁ ታዘዋል። በዘገባቸውም የአማራ ፋኖን "ጽንፈኛ፣ ደፋሪ፣ ገዳይ እና ዘራፊ" እንዲሁም ሌሎች ፀያፍ ቃላቶችን እያወጡ እንዲሰሩ ታዘዋል። በዚህ ሂደት ኮማንድ ፖስቱ የተደፈሩ ሴቶች የሚመስሉ እንዲያዘጋጅና የአገዛዙ ጋዜጠኞችም በጥብቅ ሚስጥር ቀርበው "ጽንፈኞቹ" እንደ ደፈሯት ስትናገር ቀርፀው እንዲተላለፍ አዘዋል። በመቀጠል ተደፈርሁ ያለችው ልጅ የፋኖ ኃይል ደርሶ አልተደፈርሁም ብላ እንዳታጋልጥ ወዳያውኑ የኮማንድ ፖስቱ ኃይሎች እንደሚገድሏት ታውቋል። ይህም የተወሰነው የፋኖ ኃይሎች Counter Propaganda ከባድ ስለሆኑ ይሄኛው አማራጭ የተሻለ አማራጭ ነው (ግድያው ማለት ነው) በሚል እንደሆነ ለማወቅ ችያለሁ።
5) ከሰሞኑ የአማራ ክልል የቢሮ ኃላፊዎች "በጽንፈኛው" የደረሰ ውድመት እያሉ መግለጫ እንደሰጡት ሁሉ 14 የዞን አመራሮችና 8 የከተማ አስተዳደሮች ተመሳሳይ መግለጫ እንዲሰጡ ጥብቅ ትዕዛዝ ወርዷል። በተመሳሳይ ከተቻለም 264ቱ የወረዳ አመራሮች እንዲሁ መግለጫ እንዲሰጡ ታዟል።
የሚደበቅ እቅድ! የሚቀጥል ስልጣን የለም!!
ሕዝብ በቃ ብሏል !!
ድል ለአማራ ትግል !!
1 482
አስቸኳያ መረጃ ባህርዳር ዙሪያ‼️‼️‼️
=======///=========
የአገዛዙ ጦር በባህርዳር እና አካባቢው ውጊያ ለመጀመር ዛሬ በሁለት አቅጣጫዎች የሙከራ ትንኮሳ ጀምሯል።
መጋቢት 7/2016 ዓም በባህርዳር ዙሪያ ቀበሌዎች ጥቃት ለመሰንዘር የውጊያ ካርታው ተዘጋጅቷል።
ይህን ይመስላል፦
1ኛ).ዘንዘልማ በር አቅጣጫ: በዚህ አቅጣጫ አገዛዙ ኃይል አሰማርቶ ጥቃት ሊፈጽም የለያቸው አካባቢዎች ዘንዘልማ፣ጎንባት፣ ሮቢት፣ ወረብ፣ አቡነሐራ እና የሞሽት ናቸው።
በእነዚህ ቀበሌዎች የሚንቀሳቀሱ ፋኖዎችን መሀል አስገብቶ ለመምታት በደቡብ ጎንደር ደራ ወረዳ አዋሳኝ ቀበሌዎች በኩል ተመሳሳይ የሀይል ስምሪት ሰጥተው ጦር እያስጠጉ ነው።
2ኛ) ወንጀጣ-ጭንባ መስመር:
በዚህ አካባቢ ከባህርዳር የ
መኮድ የሚነሳው ኃይል ጥቃት የሚፈጽምባቸው አካባቢዎች የወንጀጣ፣ወገልሳ፣ጭንባ፣ ከፊል የሰሜን ሜጫ፣ ሰሜንና ደቡብ አቸፈር ቀበሌዎች እና ጣና መለስ የሚገኙ ቀበሌዎችን ኢላማ ያደረገ ነው ተብሏል።
ከባህርዳር መኮድ ከሚያሰማሩት ኃይል በተጨማሪ በተመሳሳይ ሰዓት ከሊበን፣ቁንዝላ እና መሸንቲ ተጨማሪ ኃይል አሰማርተው ከበባ ሊፈጽሙ ስለሚችሉ በየአቅጣጫው ፋኖ በተጠንቀቅ መቆም ያስፈልጋል።
3ኛ). ጭስ አባይ -ገንጅ
በዚህ አቅጣጫ ለዋናው ውጊያ ማሟሟቂያ የሚመስል ዛሬ የከባድ መሳሪያ ውርወራ ተፈጽሟል።
የውጊያው ዋና የትኩረት አካባቢ ይህ ቀጠና ነው። ቤጌምድር እና ጎጃም የሚዋሰኑበትን የአባይ ሸለቆን ፋኖዎች ለማጽዳት ታሳቢ ያደረገ ነው።
ወደ እዚህ አካባቢ ሰብሮ ለመግባት በደቡብ ጎንደር ደራ ወረዳ በኩል ተመሳሳይ የሐይል ስምሪት ይሰጣሉ ተብሏል።
ከየትኛውም ጊዜ በላይ ከደቡብ ጎንደር(ቤጌምድር) ፋኖዎች ጋር ቀጠናዊ ትስስር ፈጥሮ መታገል መስዕዋትነትን ለመቀነስ ይረዳል ።
4ኛ). ጉብሪት-ቅንባባ- ብራቃት - መርዓዊ -መሸንቲ
ከበባው የእንቁላል ቅርጽ የሚመስል የውጊያ ካርታ አለው ።
በእነዚህ አካባቢዎች አስቀድመው ሐይል አስፍረዋል። ዛሬ ተጨማሪ ሐይል አሰማርተዋል። የደጉ በላይ፣ ታደሰ ሙሉነህ ብርጌዶችን ይዞታዎችን ለመምታት የታቀደ ነው።
--
© Ashara media
1 482
የቀረኸውም ደም መላሾችን ተቀላቀል ‼
በአማራ ክልል ይሰሩ የነበሩ በርካታ የፖሊስ ሰራዊት አዛዦች በቃን በማለት የስራ መልቀቂያ ማስገባታቸውን ኢትዮ 360 ገለፀ።
ህዝባችንን መውጋቱ ይበቃል በሚል የተሰናበቱት የክልል ፖሊስ አዛዦች ስም ዝርዝር የሚከተለው ነው:-
1. ኮማንደር አበባው ብርሀኔ
2. ኮማንደር ቀለቡ አሰጌ
3. ኮማንደር ሙሉጌታ ጥላሁን
4. ኮማንደር አበባው
5. ኮማንደር ጥጋቡ
6. ኮሚሽነር ሙላቱ አበበ
7. ኮሚሽነር ደረጄ አበበ
8. ኮሚሽነር አቻምየለህ
9. ኮሚሽነር ደለለ አስፋው
10. ኮሚሽነር ብርሀኑ ክንፈ
11. ኮሚሽነር ተዋበ ተረፈ
12. ኮሚሽነር ምስጋናው
13. ኮሚሽነር ታዬ
14. ኮምሽነር ዘመነ
ዘገባው የኢትዮ 360 ሚዲያ ነው
ድል ለአማራ ፋኖ❗️
1 482
መክዳትና ከአገዛዙ እየተነጠሉ መውጣት የፋሽስቱን ሽንፈት የሚገልጥ ነው።
ሰሞኑን ሰላሳ (30) የሚደርሱ የአየር ሀይል አባላት ከስራቸው ጠፍተው መሰወራቸውን የተመለከተው መረጃ ከእስካሁኖቹ የጎላና ታሪካዊ የሚባል ነው።
በጦር ሜዳ በሻለቃ ደረጃ የሚመሩ ቡድኖች ከእነመሣሪያቸው ሲከዱ ከርመዋል። አሁን የኮር ምክትል አዛዥን ጨምሮ ከፍተኛ መስመራዊ መኮንንኖች ከአገዛዙ ሠራዊት እየተነጠሉ የሕዝብ ታጋዮችን እየተቀላቀሉ ነው።
ሚኒስትር ድኤታ ፣ የፓርላማ አባል ፣ የመከላከያ አባላት ከአገር በወጡበት ቀርተዋል።
ገና ነው ይቀጥላል!!
ፋሽዝም ይሸነፋል !!
