cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Ethio monitor

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
1 519
المشتركون
-124 ساعات
-177 أيام
-5030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ስደት ፣ መታፈን ፣ መሳደድ እውን በሆነባት የኦሮሞ ልሒቅ የሚበዘብዛት  አገር  ማን በአገሩ ተቀምጦ ይሠራል⁉ የአማራን ጭፍጨፋና መፈናቀል ቀለቧ ባደረገች አገር ስደትና እስራት የሠርክ ተግባር ነው።
إظهار الكل...
የአገዛዙ ተስፋ  ጋቸና ሲርና| ኮሬ ነጌኛ አይደለምን ? ባለፈው አንድ አመት ከ 50ሺህ በላይ ሠራዊት ተማርኳል። 48ሺህ ወታደር ከድቷል (አድማና ሚሊሻን አይጨምርም) ወደ 20ሺህ የሚጠጋ ወታደር  በወታደራዊ እስርቤቶች እና በካምፖች  እስረኛ ተደርጓል። የተገደለው መቶ ሺህ ይደርሳል። የቆሰለው በ10ሺህዎች (40-50 ሺህ) ይቆጠራል። በአማራ ጦርነት ብቻ አገዛዙ 60 % ወታደራዊ ሰብዓዊ አቅሙን አጥቷል።  "ግማሽ ሚሊዮን ጦር አለን ይሔም በ93 ከፍለጦር ተደራጅቷል" የሚለው የእነጁላ ቅዥት ተመቷል። የጦር መሣሪያው በዚያው ልክ ነው!! የተቀማው፣ የተማረከው፣ ከድምሰሳ የተሰበሰበው ፣ ይዘው የገቡት ቀላልና ከባድ መሣሪያ እና ተተኳሽ ብዙ ነው። የወለጋን ስትጨምርበት አብይ በድዱ የሚናከስ ሆኗል ‼ እናም  ኦሮሚያ ክልል በመቶሺህዎች የሚቆጠር  ኢንተርሐሞዬ ሚሊሻ - ጋቸና ሲርና | ኮሬ ነጌኛ  ዝግጅቱን አጡዞታል። ይሔ ሕዝብን ከሕዝብ እናጋጫለን ነው ‼ በነገራችን ላይ ባለፈው አመት እነ ወዲነጮ - 'የአግዓዚ ኮማንዶ " አዛዥ ቃሊቲ እሥር ቤት  ውስጥ መርዘው እንደገደሉት ከአማራ እስረኞች የተሰኑትን በተመሳሳይ ከመግደል አይመለሱም።
إظهار الكل...
1
ኢንተርሐምዌ መለያ ያደረገው ሰነደቅ አለው። በሩዋንዳም በኢትዮጵያም በቀለሙ ይታወቃል‼ በዚህ ቀለም ሽፋን ነው ወንጀል የሚሠራ ‼ ኢንተርሐምዌ = ጋቸና ሲርና/ኮሬ ነጌኛ
إظهار الكل...
የአማራ ጥቃት ሰሞኑን በአዲስ ምዕራፍ ኦሮምያ ክልል ተከፍቷል። ይሄ ጥቃት ድንገተኛ እና የጥቂት ሰዎች ቁንጽል ፍላጎት አይደለም። የጭፍጨፋ ጥቃቱን ቀርጾ በሚዲያ የማስተላለፉ አላማ [ የአማራ የዘር ማጥፋት ] ጥሪ የማድረግ ነው። እንዲሁ በኦሮሚያ ያሉትን አማራዎች በመያዣነት ተጠቅሞ የአማራ አብዮት ላይ ጫና ማሳደርን ያለመ ነው። በተጨማሪም ስልጣናችን የምንቀማ ከሆነ  << እንተላለቃለን >> የሚል መልዕክት በተለይ ለውጭ ሀይሎች ለማስተላለፍ ነው። ይህንንም እንደ ከዚህ ቀደሙ የሚያደርገው የኦሮሚያ ገዢ ቡድን ነው። በተመሳሳይ መልኩ የትግራይ ሀይሎች ወደ አዲስ አበባ በቀረቡ ወቅት ይሄው ተግባር በማጎሪያ ካምፖቹ ውስጥ ተፈጽሞ ነበር። ይህ ስርአት በዚህ መልኩ በጉልበት እና ዕልቂትን በማስፈሪያነት እየተጠቀመ ሊቀጥል አይችልም። እናም እነዚህን መንግስታዊ የጅምላ ጭፍጨፋ ጥሪ እና ተግባራት በልኩ ማስቀመጥ እና ለተገቢው አካላት ማስረዳት ይገባል። #fano #AmharaRevolution
إظهار الكل...
👍 3
ራስ በቅ' ነት ❗️ - ራስ በቅ'ነት የአማራ ትግል የመርሆዎች ቁንጮ ሊሆን ይገባል። ራስ በቅነት የተለጣፊነት ተቃራኒ ነው፡፡ ሆኖም ራስ በቅነት / Autonomy / ከትብብር ጋር ተቃርኖ የለውም፣ እንዲያውም ይደጋገፋሉ፡፡ ሆኖም የባለቤትነት አረዳድ የጎደለው ተባባሪነት ተለጣፊነት ነው፤ ድልንም አያስገኝም፡፡ እናም ወደ ራስ መመልከት፣ በራስ ላይ እርግጠኛ መሆን እና መፍትሄን ከውስጥ መፈለግ የፖለቲካችን ገዢ ዕይታ መሆን አለበት፡፡ የአማራ ጥያቄ አቋራጭ መፍትሔ እንደሌለው ሁሉ እንዲሁ በትግሉ ውስጥ በሚገጥሙ ፈተናዎች አቋራጭ መንገድ መጠቀም ውጤቱ አደገኛ ነው። ህልውና - በራስ ፣ ፍትህ በራስ፣ መብት እና ጥቅም በራስ ላይ ተመርኩዞ ይረጋገጣል። ጥገኝነትም በምንም መልኩ የአማራ ትግል አካልና መገለጫ ሊሆን አይገባም፤ ወደፊትም አይሆንም'ም። ዛሬም ሆነ ነገ በአማራ ህዘብ አቅም ላይ የተመሠረተ ትግል ይደረጋል። ትግሉን የሚመሩት የፋኖ ቡድኖች በቀጥታ በሚመሩት አደረጃጀት እና አቅፎ በያዛቸው የአካባቢው ህዝብ ላይ የተመሠረተ አካሄድ ሊከተሉ ይገባል። የራስ በቅነቱ አንዱ መገለጫም ይኼ ነው። የሽምቅ ትግሉ ድርጅታዊ ቅርጽ ባለው መልኩ እየተመራ ነው። በዚህ ወቅት ትግሉን የሚመሩ እና የራሳቸው አደረጃጀት ያላቸው 7 ቡድኖች አሉ። የነዚህ ቡድኖች አካል ያልሆነ እና እነሱ የማይመሩት የትኛውም ቡድን እና ግለሰብ በየትኛውም ቦታ ቢሆን ከሽምቅ ትግሉ ውጭ ነው። [ The diaspora community is an external entity to the insurgency. The support it commits is an external support. ] በራሱ የተናጠል አደረጃጀት፣ ከሽምቅ ውጭ ባሉ መስኮች ትግሉን በሚጠቅም መልኩ ተሰልፎ የሚሰራ አካል (ግለሰብ፣ ቡድን፣ ተቋም) ደጋፊ ነው። A supporter is an external entity. Therefore a supporter need to take due care to not assume a mandate that goes beyond its role. I suggest everything need to be done in view of this reality. የአማራ የሽምቅ ትግል በይፋ ከተጀመረ አንደኛ አመት እያስቆጠረ ይገኛል። በዚህ ጊዜ ውስጥ ብዙ ነገሮች ተለዋውጠዋል። በአጭር ጊዜ ትግሉ ወሳኝ የዕድገት ምዕራፎች እና መልካም ጅምሮች አሳይቷል። ሆኖም በዚህ አጭር ጊዜ ውስጥ የዲያስፖራ ያልተገራ ተሳትፎ፣ መርህ አልባ ጣልቃ ገብነት እና የገንዘብ ድጋፍ ላይ የታዬው ጥገኝነት ፈጣን እና ዘላቂ መፍትሔ የሚፈልግ ነው። መፍትሄው ራስበቅነትን ያረጋገጠ ስትራቴጂካዊ አቅጣጫ ማስቀመጥ ነው። ከዚህ በተጓዳኝ በቀና መነሻ ለድጋፍ የተነሱ የዲያስፖራ ቡድኖች፣ ራሳቸውን ከሽምቅ ትግሉ የአመራር ትዕዛዝ እና ውሳኔ በምክንያታዊ ርቀት ላይ ሊያስቀምጡ ይገባል። [When it comes insurgency leadership role, the diaspora and any external entity need to practice self restraint.] #fano #AmharaRevolution
إظهار الكل...
በፋኖ ወታደራዊ አደረጃጀቶች ውስጥ ወሳኝ እድገቶች እመጡ ነው1) የፋኖ የደሕንነት መዋቅር ፦ በቅርብ ሥራ የጀመረ ትግሉን በከፍተኛ ደረጃ የሚረዳ ፣ የጠላትን ጓዳ ጎድጓዳ ማበጠር ብቻ ሳይሆን ያልታወቁ ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚያቃልል ወሳኝ ዕርምጃ ነው። የፖለቲካዊ ፕሮግራምና አላማ ስልጠና እና ኢንዶክትሪኔሽን ቢጨመርበት አይቀመስም!! ከሶስት- አምስት ወራት በኋላ ውጤቱ የጎመራ እንቅስቃሴ ይመጣል!! ሁላችንም መረጃ ነን ‼ 2) የፋኖ ኮማንዶ ብርጌዶች ፦ ይሔ በጣም ወሳኝ የስለቱ ወጊ ኃይል ነው። እየሰለጠነ ነው። እየተደራጀ ነው። ወሳኝ የሚባሉ ልዩ ተልዕኮዎች የመወጣት አቅም ያለው የብረት ክንድ ይሆናል። ተጀምሯል። ማሰልጠንና ማስመረቅ እየተሠራ ነው። ወደብርጌድ እና ክፍለጦር ማደግ አለበት !! 3) የሜካናይዝድ ኃይል   ገና የሚባል ነው። አሁን የዙ-23 እና መሠል መሣሪያዎች ስልጠና ተጀምሯል። ከአገዛዙ እየወጡ ያሉና በልዩ ኃይል ውስጥ ያሉት በቡድን መሣሪያ የሚዋጋ ሻለቃ ከማደራጀት ቢጀምሩ ወደ ብርጌድና ክፍለጦር ያድጋል። ገና ብዙ እንሔዳለን !! አለማሸነፍ አንችልም ‼ የተፈቀደልንና የምንችለው አንድ ነገር ብቻ ነው ‼ እሱም ማሸነፍ ነው
إظهار الكل...
👍 2
~ በዛሬዋ ኢትዮጵያ እንደ አማራ ብልፅግና ስብስብ ውዳቂ ፣ የፖለቲካ መሳቂያ፣ የመጨረሻ ቁሻሻ የለም! በጣም በጣም የተናቁ የሁሉም አካላት መቀለጃ የሆኑ ማፈራያዎች ናቸው። ተመስገንን እየው መላኩን እየው ብናልፍን እየው አገኘሁን እየው ሰማ ጥሩነህን እየው አረጋ ከበደን ተመልከት ፧ ወዘተ አሳዳጊ የበደላቸው፣ የቀነጨሩ፣ ማሰብና ማስተዋል የተሳናቸው፣ መላላክና መነወርን ክብር ያደረጉ ውዳቂዎች!! ቱ!! እነዚህን ሽንት ጨርቆች ማስ*ወገድ ትግሉን በብዙ ያግዛል!
إظهار الكل...
👏 4👍 1
የፋሽዝምና አናርኪ ልዩ ተዋናይ የሆነው የአዲስአበባ ፖሊስ ሠራዊት፣ የኦሮሚያ ፖሊስ፣ የፌደራል ፖሊስ ፣ የደሕንነት ተቋማት ሁሉ እጅግ አስከፊ በሆነ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት ተዘፍቋል። ይሔ ኃይል ነውረኛ በሆነ የሕዝብ ምዝበራና ዝርፊያ ውስጥ ገብቶ ግለሰቦችን እያፈነ እያሰቃየ ይገኛል። አናርኪ ነግሷል ‼ ይሔ ኃይል ተቋማዊ አፋኝነት ውስጥ ነውና እንደተቋምና አባል ተጠያቂነት የሚረጋገጥበት ቀን ሩቅ አይደለም ‼
إظهار الكل...
5
05:41
Video unavailableShow in Telegram
የዋርካው መልዕክት!!
إظهار الكل...
39.76 MB
Photo unavailableShow in Telegram
በፋኖ የትግል እንቅስቃሴ ውስጥ ተቋማዊ በሆነ መንገድ ጠንካራ የውጊያ ልምድ ያለው እና ለተለያዩ ጠላቶች ተጋላጭ የሆነው የምስራቅ አማራ ፋኖ የእኛን ድጋፍ ይፈልጋል ።
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.