GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.
الذهاب إلى القناة على Telegram
1 421
المشتركون
+224 ساعات
+77 أيام
-830 أيام
أرشيف المشاركات
በዛሬው እለት በግሎው ሽቦ ኤጀርሳ ቅርንጫፍ ተማሪዎች በየክፍል ደረጃቸውና አጠቃለይ ሰራተኞች የግር ኳስ ጨዋታ አዝናኝና አስደሳች በሆነ መልኩ ተካሂዷል ይህም የተማሪዎችን የትምህርት ስአት እንዳይሸራረፍ በማሰብ ከ2:30-3:10 በጥሩ ሁኔታ ተጠናቋል
ለተከበራችሁ ግሎው ወላጆች/አሳዳጊዎች፣
ማክሰኞ የካቲት 03 ቀን 2018 ዓ.ም ሁለተኛው ወሰነ ትምህርት የሚጀምር ይሆናል።
ተማሪዎቻችን ወደ ትምህርት ቤት ሲመጡ፦
👔 የደንብ ልብስ /uniform/ አሟልተው መልበስ ይኖርባቸዋል፡፡
🏫 🕰 እስከ ጠዋቱ 2 ሰአት ድረስ ትምህርት ቤት መድረስ ይገባቸዋል።
💇♂️ ወንድ ተማሪዎች እግረ ጠባብ ሱሪ /በተለምዶ እስኪኒ/፣ በተጨማሪ ፀጉርን አሳድጎ ወይም በዲዛይን ተቆርጦ መምጣት፣ እንዲሁም ጥፍርን አሳድጎ ወደ ትምህርት ቤት መምጣት ፈፅሞ የተከለከለ ነው፡፡ ተማሪዎች በዚህ መልኩ ትምህርት ቤት ከመጡ ወዲያውኑ ወደ ቤት እንዲመለሱ ይደረጋል።
👩🦰 ለሴት ተማሪዎቻችን ፀጉርን መልቀቅ፣ አርቴፊሻል ፀጉር መቀጠል፣ ቀለም ወይም ሂና መቀባት፣ የጥፍር ቀለም መቀባት፣ ማንኛውም ጌጣጌጥ ማድረግ፣ ሱሪና የሰውነት ቅርፅ የሚያሳይ እንዲሁም ከጉልበት በላይ የሆነ የደንብ ልብስ ማድረግ ፈፅሞ የተከለከለ ነው፡፡
🍱🥖በቁርስ እና ምሳ ሰአት ላይ ተማሪዎች የራሳቸውን ምግብ እና ውሃ ይዞ በመምጣት መመገብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
መልካም የትምህርት ዘመን
ቀን፡ 23/05/2018ዓ፣ም
👉ለ2018 ዓ.ም 8ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ
✍️በቅድሚያ የከበረ ሠላምታችንን እያቀረብን በመቀጠል ከታች በተለቀቀው መረጃ መሠረት በማድረግ ማንኛውም ስህተት ነው ብላችሁ ያመናችሁበትን የስም( የአባ፣ የአያት እና መሠል) ስህተቶችን ከሠኞ 25/05/2018ዓ፣ም _ ረቡዕ 27/05/2018ዓ፣ም ድረስ እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
✍በተጨማሪም እንደአስፈላጊነቱ ት/ቤት ድረስ በመምጣት ማየት እንደምትችሉ ጭምር እናሳውቃለን
ት/ቤቱ!
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
