ar
Feedback
GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

GLOW KG AND PRIMARY SCHOOL ADDIS ABABA ETHIOPIA.

الذهاب إلى القناة على Telegram

Always strive for Excellence❤!!

إظهار المزيد
1 422
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+77 أيام
-830 أيام
أرشيف المشاركات
👉ውድ ወላጆች እባክዎ ልጅዎን በጠዋት ይላኩ ተጫውተው ተነቃቅተው ወደ መማርያ ክፍላቸው መግባት ያለባቸው።👫

ቀን:-28/02/2018 ዓ/ም ለየረር በር ኬጂ እና አንደኛ ደረጃ ቅርንጫፍ ት/ቤት ወላጆች በሙሉ : ከመንግሥት በተላለፈው ( በወረደው) አቅጣጫ መሠረት በሰላም እና ፀጥታ ዙሪያ ውይይት ስለሚደርግ ቅዳሜ ጥቅምት 29/2018ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 በሰዓት ላይ በት/አቤት ግቢ እንድትገኙ እናሳውቃለን:: ግሎው ት/ቤት

Hand washing day.

ቀን: 14/02/2018 ዓ.ም ለሁሉም የት/ቤታችን ተማሪ ወላጆች በቅድሚያ ሰላምታችንን እያቀረብን በመቀጠል የአዲስ አበባ ት/ቢሮ በሁሉም ትምህርት ቤት የተማሪዎችን ምዝገባ በonline ( በበየነ መ
                          ቀን:  14/02/2018 ዓ.      ለሁሉም የት/ቤታችን ተማሪ ወላጆች በቅድሚያ ሰላምታችንን እያቀረብን  በመቀጠል የአዲስ አበባ ት/ቢሮ በሁሉም ትምህርት ቤት የተማሪዎችን ምዝገባ በonline ( በበየነ መረብ) እንዲመዘገቡ እና የተማሪዎች መረጃ በአግባቡ እንዲሞላ መመሪያን አውርዷል። ስለሆነም  በተማሪዎች የተላከውን መጠይቅ በአግባቡ እና በጥንቃቄ ሞልታችሁ በቀን ሰኞ 17/02/2018ዓ.ም እንድትልኩልን ሰንል በአክብሮት እንጠይቃለን። ማሳሰቢያ : 1) National ID ወይም የፋይዳ  ቁጥር   FIN (ልዩ ቁጥር)  ባለ 12 ዲጅት ቁጥር ግዴታ መሞላት አለበት። 2) የፋይዳ ቁጥር የሌለው ተማሪ በአስቸኳይ በ3 ቀን ውስጥ ማውጣት ይጠበቅበታል። 3) በወላጅ ምክንያት የሚመጣውን ማንኛውንም ችግር ት/ቤቱ  ኃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን ጭምር  እናሳስባለን።                                                                                           ት /ቤቱ!

ማሳሰቢያአርብ መስከረም 23/01/2018 የእሬቻ በዓል ዋዜማ እንግዶች በብዛት የሚገቡበት ቀን በመሆኑ ምክንያት መንገድ ሊዘጋጋ ስለሚችል ትምህርት የማይኖር መሆኑን ይታወቅ።

አርብ መስከረም 23/01/2018 የእሬቻ በዓል ዋዜማ እንግዶች በብዛት የሚገቡበት ቀን በመሆኑ ምክንያት መንገድ ሊዘጋጋ ስለሚችል ትምህርት የማይኖር መሆኑን ት/ቤቱ