የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
الذهاب إلى القناة على Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
إظهار المزيد2 609
المشتركون
+324 ساعات
+87 أيام
+2530 أيام
أرشيف المشاركات
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት፣ ካህናት እና የአጥቢያችን ምዕመናን በሙሉ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በቅርብ ቀን በደብራችንና በሰንበት ትምህርት ቤታችን ሲያገለግሉ የነበሩ አሁን ግን በሕይወት የሌሉ ካህናትና የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችን የምናስብበት ዝክረ ካህናት ወአባላት የተሰኘ ልዩ መርሐግብር እያዘጋጀን በመሆኑ በየትኛውም ጊዜ በደብራችን ሲያገለግሉ የነበሩ (ያረፉ)ካህናትንና የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችን ስም ዝርዝር ፣ ፎቶ ግራፍ እና ዓ.ም የምታውቋቸውን በሙሉ +251911458862 በዚህ ስልክ በቴሌግራም ገጽ /በሜሴጅ/ እንድትልኩልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ከሁላችንም ጋር ይሁን
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት፣ ካህናት እና የአጥቢያችን ምዕመናን በሙሉ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በቅርብ ቀን በደብራችንና በሰንበት ትምህርት ቤታችን ሲያገለግሉ የነበሩ አሁን ግን በሕይወት የሌሉ ካህናትና የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችን የምናስብበት ዝክረ ካህናት ወአባላት የተሰኘ ልዩ መርሐግብር እያዘጋጀን በመሆኑ በየትኛውም ጊዜ በደብራችን ሲያገለግሉ የነበሩ (ያረፉ)ካህናትንና የሰንበት ት/ቤት አገልጋዮችን ስም ዝርዝር ፣ ፎቶ ግራፍ እና ዓ.ም የምታውቋቸውን በሙሉ +251911458862 በዚህ ስልክ በቴሌግራም ገጽ /በሜሴጅ/ እንድትልኩልን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።
አምላከ ቅዱስ ሚካኤል ከሁላችንም ጋር ይሁን
የደስታ መልእክት
🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ ታምራት አሻግሬ በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።
ባለቤቴ ተገኝቷል ።
ደውሎ ድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል አካባቢ እንዳለ ነግሮናል ።
ከክፉ ነገር ጠብቆ በህይወት እንዲኖር ያደረገ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን 🙏🙏🙏
እህታችሁ ሙሉ በርሄ ።
የደስታ መልእክት
🙏 የተከበራችሁ ወንድሞቼና እህቶቼ በባለቤቴ ታምራት አሻግሬ በመጥፋቱ ምክንያት ለተጨነቃችሁ እና ላዘናችሁ እንዲሁም በአካል መጥታችሁ ላበረታችሁኝ በሙሉ በፈጣሪ ስም አመሰግናለሁ ።
ባለቤቴ ተገኝቷል ።
ደውሎ ድሬዳዋ ቅዱስ ገብርኤል አካባቢ እንዳለ ነግሮናል ።
ከክፉ ነገር ጠብቆ በህይወት እንዲኖር ያደረገ እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን 🙏🙏🙏
እህታችሁ ሙሉ በርሄ ።
+6
በትላንትናው ዕለት ታኅሣሥ 05/2018 ዓ.ም የተጠራው የሰንበት ትምህርት ቤታችን ጠቅላላ ጉባኤ ተከናወነ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
''የእጮኝነት ጊዜ ''
የመጨረሻ ክፍል
በመ/ር ያሬድ ጥላሁን
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
ቅዳሜ ታኅሣሥ 04/2018 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በዓታ ለእግዝእትነ ማርያም
ታኅሣሥ ሦስት በዚህች ቀን አምላክን የወለደች እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ሦስት ዓመት ሲሆናት ወደ ቤተ መቅደስ የገባችበት ነው ። እርሷ ለእግዚአብሔር የስእለት ልጅ ነበረችና።
እናቷ ቅድስት ሐና ልጅ የሌላት ስለሆነች በቤተ እግዚአብሔር ውስጥ ከሴቶች ተለይታ ርቃ ትኖር ነበር ሽማግሌ ከሆነ ከኢያቄም ከባሏ ጋርም እጅግ የምታዝን ሆነች ። እግዚአብሔርም ኀዘናቸውን ሰማ ቅድስት ሐናም እንዲህ ብላ ለእግዚአብሔር ተሳለች የሰጠህኝን ፍሬ ለእግዚአብሔር አገልጋይ አደርገዋለሁ ።
ቅድስት ድንግል እመቤታችን ማርያምንም በወለደቻት ጊዜ ሦስት ዓመት በቤቷ ውስጥ አሳደገቻት ከዚህም በኋላ ከደናግል ጋር ትኖር ዘንድ ወደ ቤተ መቅደስ ወሰደቻት በቤተ መቅደስም ምግቧን ከመላእክት እጅ እየተቀበለች ዐሥራ ሁለት ዓመት ኖረች ክብር ይግባውና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ዓለም መጥቶ ከእርሷ ሥጋን እስከ ነሣ ድረስ።
ከሴቶች ሁሉ የተመረጠች ይቺ ናት በቤተ መቅደስም ዐሥራ ሁለት ዓመት ኖራለች።
ፈጣሬ ዓለማት ቅዱስ እግዚአብሔር ከእመቤታችን ረድኤት በረከት ያሳትፈን ፍቅሯን በልባችን ጣዕሟን በአንደበታችን ያሳድርብን!!
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
