የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
الذهاب إلى القناة على Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
إظهار المزيد2 755
المشتركون
+124 ساعات
+97 أيام
+4330 أيام
أرشيف المشاركات
ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
የበዓለ መስቀል ጥናትን በሚመለከት ዝማሬ የምታጠኑ አባላት የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተጀመረ ከሰኞ ጳጕሜ 3 /2017 ዓ.ም ጀምሮ በጠዋቱ ክ/ጊዜ በጊዜ በሰዓታችሁ በጎላ ጊቢ ውስጥ በመገኘት የመዝሙር ጥናት ቦታ መሔድ የምትችሉ ሲሆን በጊዜ አለመመቸት ምክንያት መደበኛውን ጥናት መሳተፍ የማትችሉ ነገር ግን በበዓሉ ዕለት ከደብር በሚነሳው በዝማሬ ለማገልገል የምትፈልጉ አባላት የምዕራብ ዞን የጥናት ቦታ በደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ዘወትር ቅዳሜ እና እሑድ ምሽት ከ11:00-2:00 ሰዓት ጥናት ስለተመቻቸ ማጥናትና መሳተፍ ትችላላችሁ በጥናቱ ያልተሳተፈ በአገልግሎቱ እንደማይሳተፍ በማክበር እንገልጻለን።
የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት ጉዳይ ክፍል
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ
ጳጒሜን አንድ ቀን በዚህች ዕለት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወደ እሥር ቤት ገብቷል። ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ ንጉሡ ሔሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሔሮድያዳን በማግባቱና በመሰል ክፋቶቹ ቅዱስ ዮሐንስ ይገስጸው ነበር። ቅዱስ ዮሐንስ "መምሕር ወመገስጽ ዘኢያደሉ ለገጽ" "ፊት አይቶ የማያዳላ" ነውና ገሰጸው።
ሔሮድስ ቅዱሱን ይፈራው ያከብረውም ነበር። በኋላ ግን ፈቃደ ሥጋው ስላየለበት በተለይ ደግሞ ከሰባት ቀናት በኋላ ልደቱን ሲያከብር እንዳይረብሸው በመስጋት በዚህች ቀን በወታደሮቹ አስይዞ እሥር ቤት ውስጥ
ጥሎታል። ለሰባት ቀናት በጨለማ ውስጥ አሥሮ መስከረም 2 ቀን አስቆርጦታል።
የቅዱስ ዮሐንስ ረድኤት በረከቱ አይለየን
ቅዱስነታቸው ቅዳሜ ጳጕሜን 1 2017 ዓ.ም ወደ መንበረ ክብራቸው ኢትዮጵያ ይገባሉ!!!
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሁለት ወራት የሰሜን አሜሪካ ቆይታ በኋላ ቅዳሜ ጳጕሜን 1 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ መንበረ ክብራቸው ኢትዮጵያ ይገባሉ ::
የቅዱስነታቸውን በሰላም ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መንበረ ክብራቸው መምጣታቸውን አስመልክቶ ደማቅ አቀባበል ይደረጋል!
ቅዱስነታቸው ቅዳሜ ጳጕሜን 1 ቀን 2017 ዓ.ም ማለዳ ጠዋት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ብፁዓን ሊቃነጳጳሳት ፣ልብሰ ተክህኖ የለበሱ ሊቃውንት፣ካህናት ና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በታላቅ መንፈሳዊ ሥርዓት ይቀበሏቸዋል ።
© የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
በአባላት ጥያቄ መሰረት እስከ ነገ ነሐሴ 30 የጉዞ ትኬት መቁረጫ ቀን ተራዘመ
---------------------------------------------------------
የጉዞ ቀን:- ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም
የጉዞ ቦታ፡- አዲስ አለም ማርያም
ዋጋ:- ለወጣት አባላት 550 ብር
ለባለትዳር አባላት:- 1000 ብር(ከነባለቤትዎ) 100 ብር ቅናሽ
=> ቦታ ለማስያዝ በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000644993934 ገቢ እያደረጋችሁ በ 0903005951 ስልክቁጥር ያስገባችሁበትን ስሊፕ በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።
የጉዞ ኮሚቴ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የጉዞ ትኬት መቁረጫ ቀን ሊጠናቀቅ 1ቀን ብቻ ቀረው
---------------------------------------------------------
የጉዞ ቀን:- ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም
የጉዞ ቦታ፡- አዲስ አለም ማርያም
ዋጋ:- ለወጣት አባላት 550 ብር
ለባለትዳር አባላት:- 1000 ብር(ከነባለቤትዎ) 100 ብር ቅናሽ
=> ቦታ ለማስያዝ በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000644993934 ገቢ እያደረጋችሁ በ 0903005951 ስልክቁጥር ያስገባችሁበትን ስሊፕ በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።
የጉዞ ኮሚቴ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የጉዞ ትኬት መቁረጫ ሊጠናቀቅ 2 ቀን ብቻ ቀረው
---------------------------------------------------------
የጉዞ ቀን:- ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም
የጉዞ ቦታ፡- አዲስ አለም ማርያም
ዋጋ:- ለወጣት አባላት 550 ብር
ለባለትዳር አባላት:- 1000 ብር(ከነባለቤትዎ) 100 ብር ቅናሽ
=> ቦታ ለማስያዝ በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000644993934 ገቢ እያደረጋችሁ በ 0903005951 ስልክቁጥር ያስገባችሁበትን ስሊፕ በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።
የጉዞ ኮሚቴ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕጻናትና ማዕከላውያን ክፍል በትላንትናው ዕለት ነሐሴ 25/2017ዓ.ም '' በጎውን ማን ያሳየናል? የሚሉ ብዙዎች ናቸው በሚል መሪ ቃል ወደ መንበረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ወደብረ ምሕረት ቅዱስ ሚካኤል ወደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል አብያተ ክርስቲያናት ዓመታዊ መንፈሳዊ ጉዞ አከናወኑ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
