የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
الذهاب إلى القناة على Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
إظهار المزيد2 617
المشتركون
+724 ساعات
+207 أيام
+3530 أيام
أرشيف المشاركات
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
''ኑ የጋብቻ በዓላችንን በጋራ እናክብር ''
ታላላቆቻችንን የምናከብርበት ታናናሾቻችን ልምድ የሚያገኙበት ልዩ ዕለት ሁሉም ባለትዳር የሚሸለምበት የማይቀርበት ልዩ ጉባኤ
ጉባኤው:- እሑድ ሐምሌ 20/2017 ዓ.ም
ከ5:30 ጀምሮ
መደበኛ ጉባኤያችንም በወር አንድ ቀን ብቻ የሚከናወን በመሆኑ ባለመቅረት ተገኝተው ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር ያረስርሱ።
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
''ኦ ሥሉስ ቅዱስ ተመስገን''
ሥሉስ ቅዱስ በቤተ አብርሃም የተገለጡበት ዕለት አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም በአካል በግብር ሦስትነት በባሕርይ በሕልውናና በፈቃድ አንድነት የጸኑ ናቸው፡፡ በዚህ ጊዜ ተገኙ፣ በዚህ ጊዜ ያልፋሉ አይባሉም መጀመሪያም መጨረሻም እነርሱ ናቸውና፡፡ ርሕሩሐን ናቸውና በእናት ሥርዓት ‹‹ቅድስት ሥላሴ›› እንላቸዋለን፡፡ ሥሉስ ቅዱስን የአብርሃሙ ሥላሴን በምግባር በሃይማኖት ሆነን እናገለግል ዘንድ የቅዱሳን ጸሎት ይርዳን አሜን።
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ልዩ የምስጋና መርሐግብር
================
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ያስገነባችውን ሕንጻ ግንቦት 23 ቀን ብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት በተገኙበት ማስመረቃችን የሚታወቅ ነው እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የፊታችን ሐምሌ 13/2017 ዓ.ም ከ9:00-11:00 ድረስ የምስጋና መርሐ ግብር ያዘጋጀን በመሆኑ ሁላችሁም በዕለቱ ትገኙ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ጠርተንዎታል።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
''ነገረ ማርያም''
ክፍል ሶስት
በመ/ር ኢዮብ በቀለ
የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር
የፊታችን ቅዳሜ ሐምሌ 5/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ።
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ሰንበት ትምህርት ቤታችን ባዘጋጀው የተልዕኮ ትምህርት ተምረው ከተመረቁት ተማሪዎች መካከል የደብራችን አገልጋይ የሆኑት መርጌታ ብርሃነ ሕይወት ይገኙበታል ይበል የሚያሰኝ ነው እግዚአብሔር የአገልግሎት ዘመንዎትን ይባርክልን። ሌሎችም ሊበረታቱ ይገባል🙏
''በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም'' 2ጢሞ. 1፥9
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በተዘጋጀው የተልዕኮ ትምህርት 300 ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት ሰኔ 29/2017ዓ.ም
ክቡር አባታችን መልአከ ብርሃናት አዕምሮ ምስጋናው የደብራችን ዋና አስተዳዳሪ፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ፣ ክቡር ዶክተር ቢኒያም የመቄዶንያ አረጋውያን መርጃ ማዕከል መሥራች በተገኙበት የምርቃት መርሐ ግብር ተከናወነ።
በዕለቱ ትምህርተ ወንጌል በመምህር አድነው ወንድሙ የተሰጠ ሲሆን የዝማሬ አገልግሎት በዘማሪት ሲ/ር ሕይወት ተፈሪ፣ ዘማሪት ብርሃኔ እና ዘማሪ ዲያቆን ዘለዓለም ታከለ ተከናውኗል። በመጨረሻም የተልዕኮ ት/ት ተማሪዎቹ ለሰንበት ትምህርት ቤቱ ኮምፒውተር እና ፕሪንተር በሥጦታ አበርክተዋል።
የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
