ar
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

الذهاب إلى القناة على Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

إظهار المزيد
2 757
المشتركون
+124 ساعات
+17 أيام
+4230 أيام
أرشيف المشاركات
ጥንተ ስቅለቱ ለመድኀኔዓለም መጋቢት ሃያ ሰባት በዚችም ቀን የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዓለም ድኅነት በሥጋ ተሰቀለ። ፈጣሪዋ በዕንጨት መስቀል ላይ ተዘርግቶ ተሰቅሎ በአየችው ጊዜ ፀሐይ ጨለመች ጨረቃም ደም ሆነች ከዋክብት ረገፉ። ለመድኃኒዓለም ፍጹም ትዕግስት አንክሮ ይገባል! ዓለምን በመዳፉ የያዘ አምላክ በአይሁድ እጅ እንደሌባ ተያዘ፡፡ ሠራዊተ መላእክት ለምሥጋና በፊቱ የሚቆሙለት መድኃኔዓለም እርሱ ሊፈረድበት በፍርድ አደባባይ ቆመ፡፡ በእስራት ያሉትን የሚፈታ እርሱ በብረት ችንካር ተቸነከረ፡፡ ሰማይን በከዋክብት ምድርም በአበባ ያስጌጠ እርሱ ግን የእሾህ አክሊል በራሱ ላይ ደፋ፡፡ ዓለሙን ሁሉ በቸርነቱ የሚመግብ እርሱ ተጠማሁ አለ፡፡ ወዮ የመድኃኔዓለም የማዳኑ ምሥጢር ምንኛ ድንቅ ነው!!! ለዚህ ባሕርይው አንክሮ ይገባል፡፡ በመድኃኔዓለም ክርስቶስ ሞት በአንድነት እናለቅስ ዘንድ ቅዱሳን ሁላችሁ ኑ! መድኃኒታችን ሙቷልና ፍጥረታት ሁሉ ያለቅሳሉ፤ መያዝንና መታሠርን የተቀበለ መድኃኒታችን ሙቷልና፡፡ ጥፊንና ግርፋትን የተቀበለ መድኃኒታችን ሞተ፡፡ መደብደብንና መመታትን የታገሰ መድኃኒታችን ሞተ፡፡ ስለስሙ በመመስከራችሁ ብቻ ያለምንም በደል በፍርድ አደባባይ በመቆም መከራ መስቀልን በመሸከም አብነት የሆናችሁ ሰማዕታት ሁላችሁ ኑ የመድኃኔዓለምን የሞቱን ዕለት አስባችሁ በጋራ አልቅሱለት፡፡ ሁሉ የእርሱ ከእርሱ ለእርሱ ተፈጥሮ ሳለ በምድር ላይ ምንም ሳይኖረው ራሱን እንኳን የሚያስጠጋበት ቤት ሳይኖረው አብነት የሆናችሁ ባሕታውያንና መነኮሳት ሁላችሁ ኑ በዛሬዋ ዕለት ስለሞተው አምላካችሁ መሪር ዕንባን አልቅሱለት፡፡ ሕግ ጠብቆ፣ ሥርዓት አክብሮ፣ ነዳያንን በመመገብና ያዘኑትን በማጽናናት 33 ዓመት በምድር ላይ ኖሮ አብነት የሆናችሁ እናንት በዓለም ሆናችሁ ሕግ ጠብቃችሁ፣ አሥራት በኩራቱን አውጥታችሁ፣ ድሆችን በመርዳት የምትኖሩ ክርስቲያኖች ሁላችሁ የመድኃኔዓለምን የሞቱን ዕለት ታስቡ ዘንድ  ኑ እርሱ ንጹሐ ባሕርይ ሲሆን እንደ ወንጀለኛ እንደ በደለኛ ተሰቅሎ ሞቷልና ሞቱን እያሰብን እናልቅስ መታሰቢያውንም እናድርግ። የአምላካችንን ሞቱን በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋራ ተባብረን ትንሳኤውን በሚመስል ትንሳኤው ከእርሱ ጋራ ለመተባበር ያብቃን። አሜን ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን  https://finotebirhan.com

ጥንተ ስቅለቱ ለመድኀኔዓለም መጋቢት ሃያ ሰባት በዚችም ቀን የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዓለም ድኅነት በሥጋ ተሰቀለ። ፈጣሪዋ በዕንጨት መስቀል ላይ ተዘርግቶ ተሰቅሎ በአየችው ጊዜ ፀሐይ ጨለመች ጨረቃም ደም ሆነች ከዋክብት ረገፉ። ለመድኃኒዓለም ፍጹም ትዕግስት አንክሮ ይገባል! ዓለምን በመዳፉ የያዘ አምላክ በአይሁድ እጅ እንደሌባ ተያዘ፡፡ ሠራዊተ መላእክት ለምሥጋና በፊቱ የሚቆሙለት መድኃኔዓለም እርሱ ሊፈረድበት በፍርድ አደባባይ ቆመ፡፡ በእስራት ያሉትን የሚፈታ እርሱ በብረት ችንካር ተቸነከረ፡፡ ሰማይን በከዋክብት ምድርም በአበባ ያስጌጠ እርሱ ግን የእሾህ አክሊል በራሱ ላይ ደፋ፡፡ ዓለሙን ሁሉ በቸርነቱ የሚመግብ እርሱ ተጠማሁ አለ፡፡ ወዮ የመድኃኔዓለም የማዳኑ ምሥጢር ምንኛ ድንቅ ነው!!! ለዚህ ባሕርይው አንክሮ ይገባል፡፡

ማስታወቂያ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥንተ ስቅለት በዓል በሠላም አደረሰን እያልን ለሆሳዕና በዓል አገልግሎት ለመስጠት የተመዘገባችሁ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት፣ የወላዲተ አምላክ ወጣቶች ማሕበር፣ የሜዲሲን ግቢ ጉባዔ ተማሪዎች፣ የተስፋ ተክለሃይማኖት ወጣቶች ማሕበር በአገልግሎታችን ዙሪያ ለመወያየት በ27/07/2017 ቅዳሜ ከ11:30 ጀምሮ በደብራችን ስብከተ ወንጌል አዳራሽ ተገናኝተን እንድንወያይ በአክብሮት ጠርተናችኋል። ሠላመ እግዚአብሔር አይለየን! የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት

''ምስጢረ ተክሊል'' ክፍል ሁለት በመ/ር ያሬድ ብርሃኑ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 20/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያ
''ምስጢረ ተክሊል''                 ክፍል ሁለት    በመ/ር ያሬድ ብርሃኑ የቅዳሜ የትምህርት መርሐግብር  የፊታችን ቅዳሜ መጋቢት 20/2017 ዓ.ም ከምሽቱ  11:45 ሰዓት ላይ ቀጠሮዎትን በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ያድርጉ  ይምጡ ይማሩ በብዙ ያተርፋሉ እንዳይቀሩ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እንደቀጠለ ነው አሁን ደግሞ በቀን ሁለት ምዕራፍ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ 2ኛ ተሰሎንቄ ከ 1-3 1ኛ ጢሞቴዎስ ከ1-6 2ኛ ጢሞቴዎስ ከ1-4 ቲቶ ከ1-3 ድረስ ንባባችንን
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ እንደቀጠለ ነው አሁን ደግሞ በቀን ሁለት ምዕራፍ የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ 2ኛ ተሰሎንቄ ከ 1-3 1ኛ ጢሞቴዎስ ከ1-6 2ኛ ጢሞቴዎስ ከ1-4 ቲቶ ከ1-3 ድረስ ንባባችንን እንቀጥል ።    መልካም የንባብ ጊዜ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በጣም አስቸኳይ የስራ ዕድል ማስታወቂያ   ለሰ/ት/ቤታችን አባላት ብቻ ====================== የስራው ዓይነት:-  የሒሳብ ስራ    ፆታ:-  ሴት የድርጅቱ ዓይነት :- ማተሚያ ቤት አድራሻ :- ተክለሃይማኖት ደሞዝ :- በስምምነት ስልክ :- 0931-14-44-44 ማሳሰቢያ:- የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት የሆናችሁና የስራ ዕድል ሲመጣልን እያለፈን በመሆኑ እንድናገናኝዎ የምትፈልጉ ወይም ይህ መረጃ የማይደርሳቸውና የሚያስፈልጋቸውን አባላት የምታውቁ ከታች በተቀመጡ ስልኮች በመደወል እንዲያስመዘግቡ በትህትና እንጠይቃለን። 0912-41-97-72 ዮናስ ይርዳው 0913-00-60-86 መቅደስ ቀፀላ 0966-25-87-38 ዮሐንስ ትዳሩ            የበጎ አድራጎት ክፍል የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com          

የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል    #ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot          #አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!

የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል
+8
የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል    #ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot          #አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!

የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል
+7
የተወደዳችሁ ሁላችሁም ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችንም ጋር ይሁን እያልን ዘንድሮ ለ66 (ስልሳ ስድስት) ደብራትን በመቀበል ሆሳዕናን በደብራችን እንደምናከብር ይታወቃል ለዚህም የበዓሉ ዝግጅት ጀምረናል #ሆሳዕና_በአርያም                                                                                                                                                                                                       አገልግሎቱን ለመደገፍ ይህንን የቴሌግራም ቦት ይጠቀሙ @Finot12_bot          #አቤቱ_እባክህ_አሁን_አድን!

ውድና የተከበራችሁ የሰንበት ት/ት ቤታችን አባላት በሙሉ እንደ እግዚአብሔር አምላክ መልካም ፈቃድ በዘንድሮው ዓመት በዓለ ሆሳዕና ከስልሳ ስድስት ደብራት በላይ ከሁለት ሺህ አምስት መቶ በላይ ሕጻናት የሚሳተፉበት የሆሳዕና በዓል አከባበር አዘጋጅ ደብር መሆናችን የሚታወቅ ነው። ስለዚህ ለበዓሉ ልታግዙን የምትችሉ አባላት 1. በመስተንግዶ 2. በምግብ ዝግጅት 3. በልዩ ልዩ ክፍላት ውስጥ በማስተባበር አብራችሁን ማገልገል የምትችሉ እሕቶችና ወንድሞች ስልካችሁን ቀጥሎ ባስቀመጥነው ሊንክ ብትልኩልን በታላቅ ፍቅር እንቀበላችኋለን።           👇👇 @dawot1234567 የአገልግሎት ቦታዎችን ከወዲሁ ለመመደብ እንዲያመቸን ፈቃደኛ የሆናችሁ እስከ መጋቢት 27/2017ዓ.ም  ድረስ ብታሳውቁን ይመረጣል።

https://t.me/+f-DndrlFWK42Mjhk ወደ ፍኖት መረዳጃ ዕድር በዚህ ሊንክ በመግባትና ክፍያዎትን በመፈጸም የዕድሩ አባል መሆን ይችላሉ።

https://t.me/+f-DndrlFWK42Mjhk ወደ ፍኖት መረዳጃ ዕድር በዚህ ሊንክ በመግባትና ክፍያዎትን በመፈጸም የዕድሩ አባል መሆን ይችላሉ።