486
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
የመግቢያ ፈተና ላመለጣችሁ የ1-9ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች
ከ1-9ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ረቡዕ ሐምሌ 27 2014 ዓ.ም. 2ኛ ዙር የመግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡
በመሆኑም፡
• ከ1-6ኛ ክፍል አማካይ ውጤት >75 እና conduct A
• 7ኛ-8ኛ ክፍል አማካይ ውጤት >80 እና conduct A
• 9ኛ ክፍል አማካይ ውጤት >85 እና conduct A
ያላቸውተማሪዎች ከጠዋቱ 2፡30 የውጤት መግለጫ ካርድ ዋናውንና ኮፒ ይዘው በአካል በመቅረብ ፈተናውን መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለ1-9ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች
ከ1-9ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ረቡዕ ሐምሌ 27 2014 ዓ.ም. 2ኛ ዙር የመግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡
በመሆኑም፡
• ከ1-6ኛ ክፍል አማካይ ውጤት >75 እና conduct A
• 7ኛ-8ኛ ክፍል አማካይ ውጤት >80 እና conduct A
• 9ኛ ክፍል አማካይ ውጤት >85 እና conduct A
ያላቸውተማሪዎች ከጠዋቱ 2፡30 የውጤት መግለጫ ካርድ ዋናውንና ኮፒ ይዘው በአካል በመቅረብ ፈተናውን መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለቪዥን አካዳሚ ነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፣
የ2015 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 11/ 2014 እስከ ሀምሌ 20/ 2014 ድረስ መሆኑን ባስታወቅነው መሠረት አብዛኛው ወላጅ የተመዘገቡ ሲሆን፣ በልዩ ልዩ ምክንያቶች ምዝገባውን ያላከናወኑ ወላጆች በመኖራችው፣ ለመጨረሻ ጊዜ ምዝገባውን እስከ ነሐሴ 2 / 2014 ያራዘን መሆኑን አውቃችሁ ልጆቻችሁን በጊዜ ገደቡ እንድታስመዘግቡ በጥበቅ እያሳሰብን፡ የጊዜ ገደቡን አልፈው የሚመጡ የነባር ተማሪ ወላጆችን የማናስተናግድ መሆኑንም እናሳውቃለን።
የት/ቤቱ አሥተዳደር!
ለ1-6ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች
ከ1-6ኛ ክፍል አዲስ ተመዝጋቢ ተማሪዎች ሰኞ ሐምሌ 25 2014 ዓ.ም. የመግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡በመሆኑም አማካይ ውጤት 75 እና ከዚያ በላይ ያላቸው ተማሪዎች ከጠዋቱ 2፡30 የውጤት መግለጫ ካርድ ይዘው በአካል በመቅረብ ፈተናውን መውሰድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለ2015 የትምህርት ዘመን ያልተመዘገባችሁ የነባር ተማሪ ወላጆች የመጨረሻ የምዝገባ ቀን ማክሰኞ ሐምሌ 20 2014 ዓ.ም. መሆኑን አውቃችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ።
ማስታወሻ
ወላጆች ለምዝገባ ሲመጡ የ2014 ዓ.ም. ሪፖርት ካርድ፣የተማሪውን ሁለት 3x4 ፎቶግራፍ ይዘው እንዲመጡ እናሳስባለን።
አላስፈላጊ መጉላላትን ለማስቀረት የምዝገባ ክፍያ በጥሬ ገንዘብ ይዘው የሚመጡ ወላጆችን ስለምና ስተናግድ አስፈላጊውን ክፍያ ይዘው እንዲመጡ ለማስታወስ እንወዳለን።
የ2015 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 11 እስከ ሀምሌ 20 ቀን 2014 ዓ.ም. ድረስ ስለሚካሄድ በጊዜ ገደቡ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን።
የሁሉም ቅርንጫፎች ምዝገባ የሚካሄደው በዋናው ግቢ ብቻ ይሆናል።
ማሳሰቢያ
በ2014 ዓ.ም አመታዊ አማካይ ውጤት ከ75 በታች ያስመዘገቡ ተማሪዎች በሙሉ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት እንዲወስዱ ስለሚጠበቅ አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ ሰኞ ሐምሌ 11 2014 ዓ.ም ት/ት ቤት እንድትገኙ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡
የተማሪዎች አመታዊ ውጤት መግለጫ ካርድ በተለያየ ምክኒያት ያልተሰጣችሁ ወላጆች እስከ አርብ ሐምሌ 08 2014 ዓ.ም. ከጠዋቱ 3፡00 ሰአት እስከ 6፡00 ሰአት መስተናገድ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለቪዥን አካዳሚ ከ 1-12 ወላጆች
ሐምሌ 02/2014ዓ.ም ታስቦ የነበረው የ2014 የት/ት ዘመን መዝጊያና የሪፖርት ካርድ መስጫ ቀን በዓረፋ በዓል ምክንያት ወደ ሐምሌ 03/2014ዓ.ም መዛወሩን እያሳወቅን በዕለቱ ልጆቹ በሚማሩበት ግቢ ከ3፡30-7፡00 በመገኘት ሪፖርት ካርድ እንድትወስዱ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር
ወድ ወላጆች:-
✍ተማሪዎች ሰኞ:ዕረቡ እና አርብ ልክ 6:00 ሰዓት ላይ ከፈተና ይለቀቃሉ። ወቅቱም የዚናብ ወቅት በመሆኑ ወላጆች በጊዜ ወደ ት/ት በመምጣት ልጆቻችሁን እንድትወስዱ እያሳሰብን ማክሰኞ እና ሐሙስ ተማሪዎች ከቤት በመሆን ለቀጣይ ቀን ፈተና እራሳቸውን የሚያዘጋጁ ይሆናል።
እናመሰግናለን!
