cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Zemedkun Bekele (ዘመዴ)

"ይህ የቴሌግራም ቻናሌ ግንቦት1/2011ዓም የተከፈተ ነው። የእኔን የስልክ ወጪ ጨምሮ አገልግሎቴን መደገፍ የምትፈቅዱ ጓደኞቼ በ 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia እና 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል ማገዝ ትችላላችሁ። በተረፈ ለቤተ ክርስቲያኔና ለኢትዮጵያ ሀገሬ የሚጠቅመውን ሁሉ አበረክት ዘንድ አብዝታችሁ ጸልዩልኝ።

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
397 401
المشتركون
-28924 ساعات
-2 7137 أيام
-15 80630 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
"…ትንሣኤ ሙታንስ ከሌለ ክርስቶስ አልተነሣማ፤ ክርስቶስም ካልተነሣ እንግዲያስ ስብከታችን ከንቱ ነው እምነታችሁም ደግሞ ከንቱ ናት፤” 1ኛ ቆሮ 15፥ 13-14 • ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ~በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን • አሰሮ ለሰይጣን ~አግአዞ ለአዳም • ሰላም ~እምይእዜሰ • ኮነ ~ፍስሐ ወሰላም።
14 23811Loading...
02
• የፋኖን ትኩስ ዜና ለማግኘት ይሄን የቴሌግራም ቻናል ተከታተሉት። https://t.me/beletekassa
46 17850Loading...
03
"…በቲክቶክ መንደራችን ጀምረናልና ገባ ገባ በሉልንማ…
52 6822Loading...
04
"…እኔና መምህሬ ዛሬ ቤተ ክህነቱን ልንጎበኘው በቲክቶክ ልንመጣ ነው። አላችሁ አይደል…?
52 5752Loading...
05
ውጊያው ተጀምሯል…! "…አቢይ አሕመድ አውግዘውኛል፣ ሠራዊቱም እንዲገድለኝ ቀስቅሰውብኛል ያላቸውን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን በፍርድ ቤት ከስሶ የ9 ዓመት ጽኑ እስራት እንዳስፈረደባቸው ተሰምቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአውስትራሊያ ወደ አሜሪካ የሄዱትን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን የዋሽንግተንና አካባቢው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ከእነ ቀሲስ ዘመነ እና ቀሲስ ብርሃኑ ጎበና ጋር በመሆን በየትኛውም ቤተ ክርስቲያን እንዳያስቀድሱ፣ እንዳይቆርቡ መከልከላቸውን ራሳቸው ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ከጋዜጠኛ አዲሱ አበባ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ገልጸዋል። "…አሁን ደግሞ ከብፁዕ አቡነ ሉቃስ ጋር ይቀራረባሉ ተብለው ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ዓለሙ የሰሜን አሜሪካ የካሊፎርኒያና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የሲኖዶስ አባል፤ አቡነ ያዕቆብ የጆርጂያና አካበባቢው ሀገረስብከት ሊቀጳጳስና የሲኖዶስ አባል በተገኙበት ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትእዛዝ እንደወጣባቸው የአገዛዙ ልሣናት መለፈፍ ጀምረዋል። ሁለቱም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በአሁን ወቅት በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ታስረው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሲል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ማዘዙንም አያይዘው ገልጸዋል። "…መዘጋጀት ነው እንጂ አይደለም መከሰስ፣ መታሠር 7ተኛውን የኦሮሞ ፓትርያርክ ለማሾም እስከ ማረድ ሊደርሱ እንደሚችሉ ይገመታል። የዘሪሁን ሙላትና የዳንኤል ክብረት ምክረ ሓሳብ እስከዚህ መድረሱም ተሰምቷል። "…ይሄ ከወዲሁ ሌሎቹን ማሸማቀቂያ መንገድ መሆኑ ነው። አስቀድሞ ተጠንቀቁ፣ አይቀርላችሁም እና ከሕዝብ ጋር ሁኑ ብንላቸው አልሰማ ቢሉንም አሁን በመጨረሻ እያስፈራራቸው አይኑን አፍጥጦ፣ ጥርሱንም አግጥጦ መጥቶባቸዋል። ከላይ ጀምሮ ሊዠልጣቸው ነው። አዛኜን ድብልቅልቁም ሊወጣ ነው። • ይደፈርሳል ግን ይጠራል።
58 43144Loading...
06
ስሙኝማ "…ነገርየው የሃይማኖት ጉዳይ ነው። ከብልፅግና፣ ከብአዴን፣ ከህወሓት፣ ከኦነግ፣ ከኦህዴድም ወዘተም በላይ ነው። ለሰሚ ሁሉ ቀላል አይምሰለው። እነርሱ በተዘጋጁበት ልክ ሳይሆን እጥፍ አስበልጠን፣ እነሱ በአቀዱት ልክና መጠን ሳይሆን ከዚያም በላይ እጥፍድርብ አድርገን መዘጋጀትና መግጠም ነው። በዘመናችን ተዋሕዶ ሃይማኖታችን የማንም መሳቂያ፣ መጫወቻ፣ መቀለጃ ሆና እንድትታይ አንፍቀድ። ሞት እንደሁ አይቀር። "…ፋኖም በዚያው በያዘው መንገድ ይቀጥል። በኦሮሙማ የተገፋው የዐማራ እስላምም የሃጂ ሙፍቲን መገፋት፣ መዋረድም በቅርቡ ይክሳል። ክርስቲያን ፋኖም እንደዚያው። በሀገር መከላከያ፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በሚሊሻም ይሁን በደህንነት መሥሪያ ቤቶች የምትገኙ ባለማዕተቦችም ከወዲሁ ተዘጋጁ። ቀልድየለም ስልህ። "…በጥቂት ሆዳም፣ ስግብግብ፣ ነውረኛ ግለሰቦች የተነሣ ዓይናችን እያየ ጆሮአችንም እየሰማ ጥንታዊቷና ብሔራዊቷ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያናችንን ለማርከስ ሲንበጫበጩ ዝም ብለን ማየት የለብንም። እግዚአብሔርን አጋዥ አድርገን በሙሉ ኃይላችን እንገጥማቸዋለን። እነዚህን ጥቂት ቆሻሻ፣ ወራዳ፣ ኮተታም ዘረኛ እበት መሳይ እበቶች ወደ መስመርም እናስገባቸዋለን። ሁሉም ሰው ለማዕተቡ ሲል ይዘጋጅ። ምድረ በጭባጫ ቅዘናም ሁላ አይቀልድብንም። በሃይማኖት ቀልድ የለም። ስም ጠርተን፣ ፎቶ ለጥፈን በስልካቸው ላይ ደውለን ነው የምንገጥማቸው። "…እኔ ዘመዴ በበኩሌ እንደተለመደው እንደነ ይቴ ይታገሱ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ጊዜው ምን ጉድ ነው? ብለህ አዳሜና ሔዋኔ እስክታፍርብኝ ድረስ ፍጹም ባለጌ ባለጌ፣ ስድም፣ እብድ እብድም መጫወቴን በይፋ ነው የምጀምረው። በዚህ ትግል የምምረው አንድም ሰው አይኖርም። ትህትና፣ ጨዋነት የሚባሉት ቃላት ለተወሰኑ ቀናት በመዝገበ ቃላቶቼ ውስጥ አይኖሩም። • እናንተስ…?
58 29519Loading...
07
መልካም… "…ርዕሰ አንቀፁን እንዳነበባችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። ቀጥሎ በርዕሰ አንቀፁ ላይ ያገባናል፣ ይመለከተናል የምትሉ ብቻ አስተያየታችሁን ስጡ። ነገርየው የማይመለከታችሁ ጮጋ፣ ዝም፣ ጭጭ ብትሉ ይመከራል። "…ጀምሩ…
55 6704Loading...
08
👆…ከላይኛው ይቀጥላል… ✍✍✍ ••• "…እኔ ግን እላለሁ ! እምዬ ኦርቶዶክስ አንቺ እናትዓለም፤ የእነ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ፣ የእነ ቅዱስ አትናቴዎስ እና ቅዱስ ቄርሎስ የእነ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ የእነ ቅድስት አርሴማ፣ የእነ አቡነ ተክለሃይማኖት፣ የእነ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ፣ የአባ ሳሙኤል ዘዋልድባ፣ የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና የአቡነ አረጋዊ ሃይማኖታቸው የሆንሽ ንጽህት፣ ቅድስት፣ ርትዕት ተዋሕዶ ሃይማኖቴ ሆይ!ብረሳሽና ብከዳሽ ቀኜ ትርሳኝ ትክዳኝም። ባላስብሽ እና ባልሟገትልሽ ባልሞትልሽም ምላሴ ከጉሮሮዬ ይጣበቅ። ሳለጎበድድና ሳለከዳሽ እንድኖርም አምላክሽ ይርዳኝ። ይህን ባላደርግና ሳልጮህልሽ ዝም ብዬ ብሞት ስሜ ከሕይወት መጽሐፍ ይደምሰስ። "…ጌታ ሆይ! ከዚህ በፊት በሆነው፤ አሁንም እየሆነ ባለው እና ወደፊትም በሚሆነው ነገር ፤ ክብሩን ሁሉ አንተ ውሰድ።" አሜን !                                                  "ድንግል ሆይ እናቴ ! አዛኝቱ ዛሬም እንደትናንቱ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ " "…ይህንንም ራሴው በእጄ ጻፍኩት።+49 1521 5070996 ደግሞ የቴሌግራም፣ የቫይበር እና የኋትስአፕ መልእክቶችን የምቀበልበት የእጅ ስልኬ ነው።  ¶ድልና ትንሣኤ ለኢትዮጵያ ሀገሬና ለተዋሕዶ ሃይማኖታችን !  ውድቀትና ጥፋት፤ ለሁለቱም ጠላቶች። ••• ሻሎም !   ሰላም !  ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ግንቦት 12/2016 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ። • ብዬ መሃላዬን እጀምራለሁ ማለት ነው።
54 33446Loading...
09
"ርዕሰ አንቀፅ" …የወፎቼ ደብዳቤው ሲከፈት… "…የመጪው የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ በኦሮሙማው አገዛዝ ከፍ ያለ አጀንዳ ተይዞለታል ነው የሚሉት ወፎቼ። የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ሀገር ቤት እንዳይገቡ ተከልክለዋል። መሪጌታ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ አፋር በረሃ ተወርውሯል። የማኅበረ ቅዱሳን አመራሮችን አስቀድመው በማሰር አሸማቅቀዋል። የተለያዩ ማኅበራት አመራሮችን ከወዲሁ ወደ ዘብጥያ አውርደዋል። ኦሮሙማዎቹ። "…አሁን የሚቀረው ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እንደራሴ፣ በብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ምትክ የቅዱስ ሲኖዶሱን ዋና ጸሐፊ፣ በመሪጌታ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ ምትክ ጸሐፊ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃምን አንሥቶ ዋና ሥራ አስኪያጅ መሾም ብቻ ነው የሚቀረው ነው የሚለው የወፎቼ መረጃ። ይሄንን ከፍ ያለ የኦሮሙማ ሴራ ከወዲሁ በመንቀዥቀዥ ሊያሰናክሉ ይችላሉ ተብለው የታሰቡ አንድ መነኩሴ (በአባ ህፃን) ላይ እና ምን አልባትም ወንጀል የተገኘባቸው እንደሁ ተብሎ በአንድ ሊቀጳጳስ (በብፁዕ አቡነ አብርሃም) ላይ የእስር ማዘዣ ከፍርድ ቤት አስወጥተው በፖሊሶች እጅ እንዲቆይ መደረጉም ታውቋል። አስቀድሞ በሌብነቱ የታሰረው ቀውሲ በላይ መኮንንም ትናንት በፍርድ ቤት የዋስትና መብት መከልከሉ እና እንደ ዐማሮቹ አዋሽ አርባ ሳይሆን ማታ ማታ ከሚስቱ ጋር እያደረ ቀን ቀን በፎሊስ ጣቢያ እንዲውል መደረጉም እነ አቡነ አብርሃምን እና ሌሎችንም አባቶች ሁሉ ለማሰር ዝግጅት ማለቁን ጭምር ያመለክታል ነው የሚሉት ወፎቼ። "…ከአቡነ ሩፋኤል ጋር በመገናኘት ይሄን ሴራ ለመጎንጎን በዳንኤል ክብረት በኩል ተጠቁሞ ነገሩን ያሳልጥ ዘንድም የሱሉልታው ነዋሪ ሥራ አጡ፣ ተደብቆ የሰቀቀን ኑሮ ኗሪው፣ ኮፍያውና ጫማው በላዩ ላይ የከረፋው የብልጽግና አቃጣሪ ትግሬንና የዓባይ ማዶ ሰዎችን ሳልበቀል ብቀር ምላሴ በጉሮሮዬ ይጣበቅ ባዩ ዶፍቶር ሰውበሰው ተጫነ ወይም ዶሮ ዘሪሁን ሙላትን የቤት ኪራይ፣ የምሳና የራት ተችሎት የተመደበ ሲሆን ሥልጣኑ ከትግሬና ከአባይ ማዶ ሰዎች ወጥቶ ለሸዋና ለወለጋ ኦሮሞ መሰጠት እንዳለበት መወሰኑም ነው የሚሰማው። ከመንግሥት ለአቡነ ሩፋኤል የአርቴፍሻል ኢንተለጀንሱ አቶ ወርቁ ጋቸና ቪ8 መኪና የመደበላቸው ሲሆን ለአቡነ ሩፋኤል የተመደበው የመኪና ታርጋም  የተባበሩት መንግሥታት ታርጋ፣ የእርዳታ ድርጅት ታርጋ፣ የቀይ መስቀል፣ የመንግሥትና አንዳንዴም ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ የሚጠቀምባቸው ታርጋዎች እንደሚሰጣቸው ታውቋል። አቡነ ሩፋኤል እና ዶፍቶር ዘሪሁን ሙላት ኮተቤ መዳረሻ በሚገኘው አራራት ሆቴል እየተገናኙ እንዲመክሩ መመቻቸቱ እና በዚያም እየተገናኙ እየመከሩ እንደሆነ ነው የደረሰኝ መረጃ የሚያሳየው። "…በዚህም መሠረት ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የቅዱስነታቸው እንደራሴ፣ እንዲሆኑ የተወሰነ ሲሆን ራሳቸው ብፁዕ አቡነ ሩፋኤልና በብፁዕ አቡነ ሉቃስ ላይ ባሳዩት አቋም እና በወሰኑት ውሳኔ መሰረት በአገዛዙ ልብ ሞገስን ያገኙትና "ልትፈርስ፣ ልትሞት 50 ዓመት ለቀራት ቤተ ክርስቲያን ምንድነው እንደዚህ መጨነቅ?" አሉ ተብሎ በሚነገረው ዝነኛ ንግግራቸው የሚታወቁት ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ዘአሜሪካም በተጠባባቂ እንደራሴነት እንዲያዙ መወሰኑም ተሰምቷል። ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በብፁዕ አቡነ አብርሃም ምትክ ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅነት የታጩ ሲሆኑ የሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ደግሞ ራሱ አቡነ ሩፋኤል መታጨታቸው ነው የሚሰማው። አቡነ ሩፋኤል ግን እነደራሴነቱን ካጡ በዋና ጸሐፊነት ሳይሆን ለኮቴ ብቻ 45 ሺ ብር አበል ወደሚያስገኘው የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅነት ይመደቡ ዘንድ በሚገፋፉ የአዲስ አበባ ማፍያዎች መንታ መንገድ ላይ መቆማቸው ነው የሚነገረው። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሊቀጳጳስነት አበሉ ብቻ 45ሺ ብር ነው። ይሄን ዘረፋም አይገልጸው። "…የተለየ ነገር ካልተፈጠረ በቀር ይሄው ዕቅድ ተግባራዊ እንደሚሆን የተወሰነ ሲሆን በአርተፊሻል ኢንተለጀንሱ አቶ ወርቁ ጋቸና አጋዥነት አቡነ ሩፋኤል በሁሉም አባቶች ቤት እየዞሩ እንዲያስፈራሩ ሙሉ ሥልጣን እንደተሰጣቸውም ነው የተሰማው። ከአቡነ ሩፋኤል በተጨማሪ በስም የተጠቀሱ 7 በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቅጥረኛ የሆኑ ዋና ጸሓፊዎች፣ የክፍለ ከተማ ሥራ አስኪያጆችና የአድባራት አስተዳዳሪዎችም ወደ ቅስቀሳ ሥራው እንዲገቡ የተደረጉ ሲሆን በቅርቡም በአቡነ ሳዊሮስ ሃገረ ስብከት በወሊሶ ለምክክር እንደሚሄዱ ለዚህ ሴራ ከተመረጡት አንደኛው በስካር መንፈስ ሲበጠረቅ ቀድተውት መረጃውን አድርሰውኛል። ይሄ እንግዲህ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ለእያንዳንዱ ብፁዓን አባቶች በየማረፊያ ቤታቸው አንዳንድ በግ በፖስታ ከታሸገ 25 ሺ ብር የሰጡትን የደጅ መጥኛ ብር አይመለከትም። አቡኑ እንደራሴነቱ ካልተሳካ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንዳይነሱ አዳነች አበቤ ከየማነ ጋር ዋጋ እንደሚከፍሉም ተነግሯል። "…ሌላው የአዲስ አበባ አስተዳደር ከፌደራል ፖሊስ በተላከለት እና በደረሰው "አስቸኳይ" የሚል ማኅተም ባረፈበት ደብዳቤ መሰረት ክፍለ ከተሞቹ በሙሉ ብፁዕ አቡነ አብርሃም እና አባ ህጻን በስማቸው የተመዘገበ መሬትም ሆነ ህንፃ ካለ መረጃው ይላክለት ዘንድ አዟል የሚል ደብዳቤ መበተኑም ተመልክቷል። ሌሎቹን ሁሉ ለማስደንገጥ ብፁዕ አቡነ አብርሃምን ማሸማቀቅ እና ቢቻል ወንጅሎ ማሰር አማራጭ የሌለው አትራፊ መንገድ እንደሆነ አውቆና ተገንዝቦ አገዛዙ እንደ ደርግም፣ እንደ ወያኔም ደፈር፣ ጨከን ብሎ እንዲወስን በዶፍቶር ዘሪሁን ሙላት ሰውበሰው ተጫነ ምክረ ሀሳብ እንደቀረበለትም ነው የሚነገረው። "…እንግዲህ እነርሱ በዚህ መጠን ተሰልፈው ለዘመቻ ከተነሡ፣ እኔ ዘመዴም ደግሞ ለጊዜው ትቼዋለሁ ብዬ ያልኩትን የቤተ ክርስቲያኔን ነገር መለስ ብዬ ለማየት እገደዳለሁ። ያው እንደተለመደው ባለጌ ባለጌም መጫወት እጀምራለሁ ማለት ነው። ባለጌ ብቻ አይደለም እንደ እብድ ስድ ሁሉ ነው ሆኜ የምተውነው። ይሄን ምድረ ሸርሙጣ፣ እምነት የለሽ ዘራፊ ጋንግስተር ሌባ ወንድኛ አዳሪ ጋለሞታ ሁሉ በድፍረት በሙሉ ኃይሌ ወደ መግጠምም እመለሳለሁ ማለት ነው። ወፎቼም በሙሉ ኃይላቸው ሥራ ይጀምራሉ። እኔም እንደዚያው እጀምራለሁ። ይሄን የተቀደሰ እምነት ለማርከስ የሚንቀሳቀሱ ሉጤ ወሴ ወራዳ ቀላጩን ሁላ እጋፈጠዋለሁ። አሸማቅቀዋለሁ። መድረሻ ቦታም አሳጣዋለሁ። በብዕሬ ብቻ እፋለመዋለሁ። የደበቅኩላቸውን፣ ለንስሀ ይጠቅማቸዋል ብዬ የያዝኩትን ሁሉ እንደየአስፈላጊነቱ እለቀዋለሁ። የማንንም እገዛና እርዳታ አልፈልግም። ብቻዬን እኔው አምላኬን ይዤ እፋለማቸዋለሁ። በመረጃ በመሳተፍ የዚህ ታሪካዊ ትግል አካል መሆን የምትፈልጉም እኔን መቀላቀል መብታችሁ ይሆናል። መንፈሳዊ ፋኖ መሆን የሚፈልግ ከአሁኑ ይቀላቀለኝ። አለቀ። "…ያን የምታወቅበትን የዘመናት መሃላዬንም ከፍ ባለ ድምፅ በድጋሚ ማሰማት እጀምራለሁ። አዛኜን በሃይማኖቴማ ቀልድ የለም። ሌባ ሁላ። አባቴ ይሙት እበትንህሃለሁ። አሸማቅቅህሃለሁ። መድረሻ ነው የማሳጣህ ምድረ ፈዳላ ኮተታም ግማታም፣ ጥንባታም ሁላ። ተሳደብክ በለኝ አሉህ ደግሞ።… 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
50 98539Loading...
10
መልካም… "…ቃል ቃል ነው። የሚፈለገው፣ በዘመነ ትንሣኤ በጌታ ትንሣኤ ወራት የጌታን ትንሣኤ ያውጁ ዘንድ የሚጠበቁት 1ሺ አመስጋኞች ሞልተዋል። እግዚአብሔር ይመስገን። "…በመቀጠል የምናልፈው ትፈርስ ዘንድ በኦሮሙማው አገዛዝ የተፈረደባትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በተመለከተ የተደገሰላትን የጥፋት ድግስ በተመለከተ በትናንትናው ዕለት ወፎቼ አጠናቅረው የላኩትን መረጃ በርዕሰ አንቀጽ መልክ አቀርብላችሁና በእሱ ላይ ወደ መወያየቱ እንገባለን። እንሄዳለንም። "…እህሳ… ርዕሰ አንቀጹን ለማንበብ ዝግጁ ናችሁን?
55 28112Loading...
11
“…እግዚአብሔርም ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ፥ የወይን ስካር እንደ ተወው እንደ ኃያልም ሰው፤” መዝ 78፥65 • ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ~በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን • አሰሮ ለሰይጣን ~አግአዞ ለአዳም • ሰላም ~እምይእዜሰ • ኮነ ~ፍስሐ ወሰላም።
57 45422Loading...
12
"…በመጨረሻ ይሸነፋሉ እንጂ የኦሮሙማዎቹ አያያዝ ሲያዩት ጫን ያለ ነው የሚመስለው… "…ብፁዕ አቡነ አብርሃምን እና አባ ወልደየሱስ ሰይፈ (አባ ህፃን) ያላቸው ንብረት እንዲጣራ ፌደራል ፖሊስ የአዲስ አበባ ክፍለከተሞች ካዘዘው ትእዛዝ በተጨማሪ ከፌደራሉ ፍርድቤት ስብሰባው ከመጀመሩ በፊት በቁጥጥር ስር ለማዋል የፍርድ ቤት የመያዣ ወረቀት በእጁ ማስገባቱ ተሰምቷል። "…ዘገባውን እየቀሸርኩት ነው። አዳነች አቤቤና ትግሬው የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የጀመሩት የስልክ ሴራም ደርሶኛል። ወፎቼም በሙሉ አቅማቸው ሥራ ጀምረዋል። የአራራት ሆቴል የሴራ ጉባኤም፣ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንሱ የአቶ ወርቁ ጋቸናም ጣልቃ ገብነት፣ በቅርቡ በወሊሶ በሚዶለተው የሴራ ጉባኤም ላይ ወፎቼ በአካልም በስልክም ለመሳተፍ መዘጋጀታቸውን ሳበስራችሁ በታላቅ ደስታ ነው። ወዳጄ የመስመር ስልኩን ትተህ በኋትስአፕ ማውራቱ አያድንህም። እድሜ ለወፎቼ አሰጣልሃለሁ። • የደረሰኝን መረጃ አንብቤም፣ አይቼም ጨርሻለሁ። የማጣሪያ ውይይት ላይ ነኝ። አጥርቼው ከደረሰ አሁን ካልደረሰልኝ ርዕሰ አንቀጽ አድርጌ ነገ ጠዋት እለጥፍላችኋለሁ። ለአሁኑ አስሬ ለክቼ አንዴ ልቁረጥማ። ጉድ ነው ዘንድሮ። • መጣሁ…!
63 05559Loading...
13
ደብዳቤው ዝርዝር አለው። "…አርክቴክት ተደርጎ የተሾመው ሰው በሰው ተጫነ ነው የሚለው። የፓትርያርኩ እንደራሴ፣ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊ እና የጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅነት ከእነዚህ 3 ሊቃነ ጳጳሳት እንዳያልፍ። ሥልጣን ከትግሬና ከዐማራ እጅ እንዲወጣ፣ ከአባይ ማዶ የሚመጡ በሸዋ ኦሮሞና በወለጋ እንዲተኩ ነው የሚለው የርግቦቼ መረጃ። • በአንድ ሊቀጳጳስና በአንድ መነኩሴ ላይ ፌደራል ፖሊስ የበተነው ደብዳቤም ደርሶኛል። ቆይ እየቀሸርኩት ነው ጠብቁኝም። ደብዳቤውንም እለጥፍላችኋለሁ። • መጣሁ።
62 87326Loading...
14
"…ደግሞ መጣይ… የቤተ ክህነት ጉዳይ ነው አስቸኳይ ዜና ነው የምትለኝ… ልክፈተው እንዴ?
62 81813Loading...
15
• ጥይት ጨርሼ አላለም… "…ክረምቱ ሳይገባ ፋኖና ኦሮሙማው ተፋጠዋል። ሰሞኑን ኦሮሙማው በሁሉም ግንባሮች ግንባር ግንባሩን ተበርቅሶ ድባቅ ተመትቷል። የጎንደር፣ የጎጃም፣ የወሎ ፋኖዎች ወደ አንድነት መምጣታቸው ለብልፅግና የእግር እሳት ሆኖበታል። "…በሰሞኑ ውጊያ በፈቃዳቸው ከነ ጦር መሣሪያ ከነሙሉ ትጥቃቸው የዐማራ ፋኖን ከሚቀላቀሉት በተጨማሪ የዐማራ ፋኖን ይወጉ ዘንድ ሰልጥነው ከመከላከያ ጋር መንገድ መሪ ሆነው ተልከው የሚመጡት የዐማራ ተወላጅ የመከላከያ አባላት እና የዐማራ አድማ ብተና አባላት እድሉ የቀናቸው ሲማረኩ የንፁሐኑ ዐማሮች ደም የፈረደባቸው ደግሞ ወደ ሲኦል ተሸኝተዋል። • ትናንት አቤ ወሎ ዕዙ ሕዝብ ግኑኝነት እንዲህ አለኝ። "ዘመዴ ከሰማዩ ድሮን ፈጣሪ ይጠብቀን እንጂ የምድሩን ጨርሰነዋል።" ደስ ሲል። • ጥይት ጨርሶ የተማረከ ግን እንደ ምርኮኛ ይቆጠራል እንዴ? ስላላወቅኩ ነው።
62 86137Loading...
16
መልካም… "…አሁን ደግሞ የእናንተ ሓሳብ የሚደመጥበት ሰዓት ነው። በርዕሰ አንቀጹ ላይ የጎደለውን ሞልታችሁ፣ የበዛ ካለ ቀንሳችሁ የራሳችሁን እይታ አካፍሉን። • ጀምሩ…
65 65496Loading...
17
👆ከላይኛው የቀጠለ… ✍✍✍… ተብዬው የኦሮሞ መከላከያ አራጅ ድርጅት ውስጥ የሚሠሩ ዐማሮች ይደውሉልኛል። እነርሱ • ሃሎ ዘመዴ ነህ? እኔ • አዎ ዘመዴ ነኝ። ማን ልበል…? እነርሱ • እባክህ ድምጽ እንድትሆነን ፈልገን ነበር። እኔ • ምነው ምን ተፈጠረ? እነርሱ • እንደሚታወቀው እኛ የመከላከያ አባላት ለሀገራችን ብዙ ወጋ ከፍለናል። ሰሞኑን ግን ዐማራ በመሆናችን ብቻ በአገዛዙ ግፍ ተፈጽሞብናል። እኔ • (በግርምት) ምን ዓይነት ግፍ ነው የተፈጸመባችሁ? እነርሱ • ይኸውልህ ለመከላከያ ሠራዊት ተብሎ የተሠራውን ቤት ሙሉ በሙሉ ለትግሬና ለኦሮሞ ለጥቂት ደቡቦች ተሰጥቶ እኛ ዐማሮቹን ገፉን። በደል ተፈጸመብን። በጣም ነው የከፋን። እናም ድምጽ እንድትሆነን ነበር። እኔ • (ዞር ዞር ብዬ ከራየን ወንዝ ማዶ መሆኔን ካረጋገጥኩ በኋላ) እንዲህ አላኳቸው። አገዛዙ ነው እንዲህ ዓይነት ዘግናኝ ግፍ የፈጸመባችሁ? ደግ አደረገ፣ እሰይ፣ ይበላችሁ። ይሄ ሁሉ ዐማራ እየታረደ፣ እየተሳደደ፣ እየተፈናቀለ፣ ቤተሰብ እየተበተነ፣ ቤቱ በላዩ ላይ እየፈረሰ እያያችሁ እናንተ በዐማራነታችሁ የተለየ እንክብካቤ እንዲደረግላችሁ ትፈልጋላችሁ። ጥፉ ከዚህ፣ ድራሽ አባታችሁ ይጥፋ። ራስወዳድ ሁላ። ገና አርዶ ይበላችኋል አልኳቸው። አልኳቸውና ከእነሱ በኩል የሚመጣብኝን ስድብ ጠብቄ ለአጸፋ ውርጅብኝ መዘጋጀት ጀመርኩ። እነርሱ • እውነትህን ነው። ይበለን። እስቲ የሚሆነውን ነገር እንወስናለን። እግዚአብሔር ያክብርልን መምህር። እውነትም ራስወዳድነት ነው። በዚህ መልኩ አላሰብነውም ነበር። ሰላም ሁን ዘመዴ። እኔ • ደኅና ሁኑ…! "…አዎ እንደ ነገድ ዐማራ የሆንክ። ሙስሊም ሁን ክርስቲያን አይቀርልህም። በሃይማኖት ኦርቶዶክስ የሆንክ ማንም ሁን ማን አይቀርልህም። ኦሮሞ ሁን ትግሬ፣ ጉራጌ ሁን ወላይታ፣ ከምባታ ሁን ሲዳማ አይቀርልህም። ነገርየው አፈና እስር ድብደባው በመሪጌታ ብርሃኑ ተክለያሬድ ብቻ የሚያቆም ከመሰለህ ተሳስተሃል። ለማናችሁም አይቀርም። ስትያዝ ብቻ ኡኡ ብትል ሰሚ የለህም። በዚህ ሥርዓት የማይታሰረው፣ የማይነካው፣ የማይከሰሰው እንደ መምህር እሸቱ እና እንደ ዲን ሄኖክ ኃይሌ ያለው ወዘተረፈ ብቻ ነው። ሌላህ በሙሉ አይቀርልህም። "…አሁን ተነሥቶ እየታገለ ያለው ዐማራ 5% አይሞላም። በ5% ዐማራ ይሄን ግዙፍ አገዛዝ ሽባ ማድረግ ከተቻለ፣ ቀሪው ራስወዳድ፣ ሽልጥልጥ፣ አቃጣሪ፣ አስመሳይ፣ ሆዳም፣ መስሎ አዳሪ፣ ሾካካ፣ እምነተ ቢስ፣ ገረድ፣ ባንዳ፣ ብአዴን፣ ሾካካ፣ ሰነፍ፣ ደንቆሮ፣ መሃይም፣ ጫታም፣ ጌማም፣ የልብስ አራዳ፣ ቀሽም፣ አምቡሌያም፣ አጫሽ ቃሚ፣ ወንድኛ አዳሪ፣ ጋለሞታ፣ ጨካኝ፣ ስግብግብ፣ ነፈዝ፣ ፈሪ፣ ሽንታም፣ በጭባጫ፣ ቅዘናም፣ ሸወከኛ፣ ሾተላይ፣ እሾኽ፣ አስገዳይ፣ መርዘኛ፣ መስሎ አዳሪ፣ አስስት፣ ተቀያያሪ፣ ንፋስ፣ የማይጨበጥ፣ የጅል ብልጥ፣ ያረፈደ አራዳ፣ በሌሎች ሞት ነፃ መውጣት ፈላጊ፣ ተቺ፣ ጠንቋያም፣ አለሌ፣ ለተቀማጭ ሰማይ ቅርቡ የሆነው ዐማራ ነኝ ባይ የስም ዐማራ ሁሉ እንደ ጀግኖቹ፣ እንደቆራጦቹ ዐማሮች እንደ ዐማራ ፋኖዎች ወስኖ ቆርጦ ቢነሣ የትግሉ ጊዜ ያጥር ነበር። "…እደግመዋለሁ አዲስ አበባ ተቀምጠህ ሲይዙህ የሚያድንህ ላይኖር "አድኑኝ" ሕግ ሳይኖር "በሕግ አምላክ" ብለህ ሕዝብ አትረብሽ፣ አንተም ገና ከያዙህ ጊዜ ጀምሮ እንዲወግሩህ፣ ኩላሊትህ እንዲፈርጥ አታድርግ። አንተን የሚያድንህ ጫካ ነው። የሚያድንህ በረሃ ነው። የሚያድንህ ከላይ ፈጣሪ፣ ከታች ነፍጥህ ነው። የሚያድንህ ከአረመኔ አራጅ ኃይል ጋር ፍልሚያ ብቻ ነው። የኢቢኤስ ተመልካኝ፣ ፍሪዛም፣ መቅኔውም፣ ወኔው የተሰለበው ከተሜ ምን አድርጎ እንዲያድንህ ነው የምትፈልገው? በአርሰናል መሸነፍ ጨጓራው የተላጠው ዐማራ ምን እንዲያደርግልህ ነው የምትፈልገው? ማንችስተር ሲቲ ዋንጫ በመብላቱ እየጨፈረ ያለ፣ እየተደሰተ ያለ ዐማራ በምን ጆሮው ነው አንተን ሰምቶ ሊያድንህ የሚችለው። አርሴናል ዋንጫ ባለመብላቱ ተናድዶ ራሱን የሰቀለ ሕዝብ ባለበት ምድር የአንተን ጩኸት ማነው የሚሰማው? አርፈህ ሳትንገላታ የሚያደርጉህን በፀጋ ተቀበል። "…ሰውየው ሲደበደብ ቪድዮውን ለቀረጸው ሰው ግን ቆሜ አጨብጭቤአለሁ። የመቶ ሺ ብር ስልክ ይዞ ማሬ፣ ሆዴ፣ ሃኒ እያለ ሲቀፍል፣ ሲጀነጅን ከሚውል እንዲህ የአገዛዙን ግፍ ለማጋለጥ ራሱን ከአደጋ ሰውሮ ቀርጾ ሲጠቀምበት እጅግ ነው የሚያስደስተው። ይሄ ለኢዩ ጩፋ ልጆች፣ አቢይ አይገለበጥም ለሚሉቱ ጴንጤና የጴንጤ ፓስተሮች አቢይ እንዴት እንደሚገለበጥ፣ በአናቱም እንደሚተከል የሚያሳይን ትንቢተኛ ቪድዮ በስልካችሁ ደፍራችሁ የቀረጻችሁ ልትመሰገኑም ይገባል። "…በመጨረሻም እንደ ሁል ጊዜው ዛሬም እንዲህ ብዬ እጮሃለሁ… • ኧረ ጎበዝ… "…ገንዘብ ባለበት ስፍራ ሁሉ የማይጠፉትን፤ እንደ ጥንብ አንሳ፣ እንደ ጆፌ አሞራ ተወርውረው መጥተው የሚሰፍሩትን፣ ግንቦቴ እና ግንባሮችን ከዶላር ቅርምቱ ላይ እሽሽሽ ብለን እያባረርን የዐማራ ፋኖ አመራሮች በወከሏቸው ሰዎች በኩል ብቻ የዐማራ ፋኖ በተቆጣጠራቸው ግዛቶች ውስጥ ለሰብአዊ ጉዳት የሚውል ገንዘብ እና ዶላር መሰብሰቡ ተጠናክሮ ይቀጥል። • ጆፌ አሞሮቹን በጋራ እንከላከል። • የጥንብ አንሳ ፖለቲከኞች ይውደሙ…! • ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው ከራየን ወንዝ ማዶ።
61 95013Loading...
18
"ርዕሰ አንቀጽ" "…የአራጁ፣ የጨፍጫፊው የኦሮሙማው የደርግ አገዛዝ ቁንጮ ፈላጭ ቆራጩ የዐማራ ማረጃ ማሽን ቄራ የነበረው አረመኔው መንግሥቱ ኃይለማርያም ከመጣ ወዲህ እሱን ተከትሎም የዓድዋ ትግሬ ሽፍቶች አለቃ ሰው በላው ፀረ ዐማራዎቹ የትግሬ ነፃ አውጪዎቹ እነ መለስ ዜናዊ ከተተኩ በኋላ፣ ኋላም ከመለስ ሞት በኋላ የቱቦ ውኃ መሃንዲሱ የራዕየ መለስ ዜናዊ አስቀጣይ ተብሎ ጥሬ ሥጋ እየበላ እንደ አንበሳ ለላንቲካ የተሾመው ፓስተር ኃይለማርያም ደሳለኝ እያለም ሆነ አሁን ያለው አራጅ አሳራጁ አረመኔው የ7ተኛ ጨ…ው ድሮፕ አውቱ አቢይ አሕመድ መንበረ ሥልጣኑን ከያዘ ወዲህ የኢትዮጵያውያን ዜጎች በተለይም የዐማሮች እና የኦርቶዶክሳውያን ሕይወት ከቁጫጭ ያነሰ ክብር ነው የተነፈጉት። በደርግ፣ በወያኔ በብልጽግናም ዘወትር በሚረገሙት በአጼዎቹ ሥርዓት እንኳን ቢያንስ ቢያንስ አንድ ሰው በሕግ አምላክ፣ በባንዲራው አምላክ፣ በጃንሆይ ይዤሃለሁ ብሎ የሚደርስበትን ሕገ ወጥ አፈና እና እንግልት በዜጎች ዘንድ የጋራ ስምምነት ስላለ ለጊዜውም ቢሆን ለማስቆም ይሞከር ነበር። ይቆምለትም ነበር። አሁን ግን የለም። "…ለ27 ዓመት ትግሬን ያስከበረው፣ ያስፈራው፣ የወያኔ እንዲህ በአደባባይ ጨካኝ መሆን ነበር። የጎንደር አደባባይ ኢየሱስ ጭፍጨፋ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጭፍጨፋ፣ በተለይ ደግሞ በ1997 ዓም የወያኔ አግአዚ ጦር ሰፈር ውስጥ ብይ የሚጫወቱ ሕጻናትን በስናይፐር ጭንቅላታቸውን በርቅሶ ገድሎ ሲያበቃ በምሽት ዜናው በመለስ ዜናዊ ሪፖርት "ባንክ ሊዘርፉ ሲሉ እርምጃ የተወሰደባቸው" በማለት ያላግጥ እንደነበርም የ20 ዓመት ትዝታ ነው። ያ አረመኔ ማቴሪያሊስ የወንበዴ አለቃ መለስ ዜናዊም በኢትዮጵያውያን ነፍሳት ላይ እንዳላገጠ በመጨረሻም እሱም በስብሶ ተልቶ፣ ገምቶ ሞተ። አሁን ያለው መሃይም አረመኔ ጨካኝ ሀ ገደሉ አቢይ አሕመድ ደግሞ መጨረሻውን ማየት ነው። በእሱ ዘመነ መንግሥት ከተፈጸመው ግፍ ይልቅ ያልተፈጸመውን ፈልጎ ማግኘት ይከብዳል። 1 ሚልዮን ትግሬን ቀርጥፎ በልቶ ትግሬን መልሶ ገረዱ ያደረገ ድግምታም ቢኖር አረመኔው አቢይ አሕመድ ብቻ ነው። "…ባለፈው ሳምንት እንዲህ እንደምታዩት ዓይነት ሰው ያለ አያያዝ የተያዘ አንድ የዐማራ ተወላጅ ነበር። ሰውየው አቶ ኢሳያስ በላይ ይባላል። የዐማራ ባንክ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ባለሙያ የነበረ ሰው ነበር። አቶ ኢሳያስ በላይ ዐማራ ባንክን ከመቀላቀሉ በፊት የINSA ሠራተኛ እና የ INSA የሳይበር ደህንነት ክፍልም ይሠራ የነበረ ዐማራ ነበር። "የዐማራን ወጣቶች ታደራጃለህ፣ ከፋኖ ጋር ግንኙነት አለህ" በሚል በተደጋጋሚ ከደመወዝና ከሥራም እየታገደ፣ በሚጠረጠርበትና ለእስር ይዳረገበት በነበረው ጉዳይ ግን መረጃ ሊገኝበት ባለመቻሉ ክስ ሳይመሰረትበት በተደጋጋሚም ይለቀቅ እንደነበር ተነግሯል። ይሄን ጫና መቋቋም ሲያቅተው አቶ ኢሳያስ INSAን ለቅቆ በመውጣት ዐማራ ባንክ ተቀጥሮ ይሠራ ጀመር። "…ዐማራ ነህና የትም ብትገባ የማይለቅህ የፀረ ዐማራው አገዛዝ የፀጥታ አካላት ነን ያሉ የአገዛዙ ኃይሎች ድንገት ይዘውት እየወገሩ ይወስዱታል። ቤተሰብ ሰማይ ምድሩን ሁሉ አሰሰ፣ አሰሰናም አጣው። ኢሳያስ በግፍ እየተደበደበ ሲሄድ እንደዚህ ማንነቱ እንደማይታወቀውና ትናንት በአዲስ አበባ ሃትመኒ ሆቴል አከባቢ እየተነረተ እንደሚወሰደው ሰው አንድም ሰው ሊያስጥለው አልሞከረም። አልቻለምም። አይችልምም። በቡራዩ ዐማራ፣ ከምታና ሀዲያ ጉራጌም አርዶ አዲስ አበባን ሽንታም፣ ፈሪ፣ ድንጉጥ ያደረገው አገዛዝ ያደነዘዘው አዲስ አበቤ ለምን አትፈነዳም ሊያስጥልህ አይችልም። አቶ ኢሳያስ የተወሰደበትን ቦታ፣ ያሠረውን አካል አላውቅም ሲል የነበረው ፖሊስ ግን በቀደም ዕለት ለቤተሰቦቹ በመደውል "ኑና አስከሬን ውሰዱ" ብሎ አንዲት የስልክ ጥሪ አደረገላቸው። በድብደባ ብዛት የተገደለውን የባንክ ባለሙያ የአቶ ኢሳያስን አስከሬን ቤተሰብ ወስዶ ቀበረ። ልብ በሉ ሟች ባለትዳር እና የሁለት ልጆች አባት የነበረ ሲሆን አሁን እነዚህ የዐማራ ልጆች ያለ አባት፣ አረጋዊያን ቤተሰቦቹ ያለ ጧሪ፣ ሚስትም ያለባል እንዲቀሩ ተደርገዋል። ይሄን ዜና የምታነበው ቀጣይ አንተ ነህ። መዝግብልኝ። "…ለዚህ መፍትሄው ምንድነው? አዎ መፍትሄው ተራ በተራ እንደ ዶሮ እንደ ጫጩት አቢይ አሕመድ አንቆ እስኪያርድህ አለመጠበቅ። መሞትህ፣ መገደልህ፣ በዘርህ ምክንያት የማንም መዘባበቻ ከመሆንህ በፊት ጨከን ብለህ ሀሞተ መራራ፣ ወኔ ኮስታራ ሆነህ እንዲህ ዓይነቱን ፀረ ሰው፣ ፀረ ምሁር፣ ፀረ ዐማራ የሆነ አገዛዝ ጉሮምቦውን አንቀህ ለመታገልና ለማስወገድ አፈር ከደቼም ለማብላት ቆርጠህ መነሣት ብቻ ነው። ትምህርት ላይ ነኝ። ሥራዬ፣ ወዘተ አያስጥልህም የሆነ ቀን ትበላለህ። እንደ ደመቀ መኮንን መውረድህ፣ እንደ ገዱ አንዳርጋቸው ቀናህ ስደት፣ እንደ ዮሐንስ ቧ ያለው አዋሽ አርባ መታሸትህ አይቀርልህም። የጊዜ ጉዳይ እንጂ አይቀርልህም። ቤተ ፈረሰ፣ ኑሮዬ ትዳሬ ፈረሰ ወዘተ ብሎ ማልቀስ አይደለም። ይኸውልህ ይሄን ከላይ የለጠፍኩትን ቪድዮ ትይዝና፣ ለሠራዊትህም ታሳይና፣ ከዚያ በደንፉ፣ በእልህ፣ በወኔ ይሄን የወታደር ልብስ የለበሰ መከላከያ ሁሉ ስታይ የበቀል ስሜትህ ናላህን እንዲያዞርህ አድርገህ ታበቃና ትውልዱን በዚህ የበቀል ስሜት ቀርጸህ መፋለም ብቻ ነው። ያለ ምህረት፣ በጭካኔ መፋለም ብቻ ነው። የሚራራ ልብ ሳይኖርህ መፋለም ብቻ ነው። ከሱ በላይ አረመኔ፣ ከሱ በላይ ጨካኝ መሆን ብቻ ነው መፍትሄው። ጻድቅ ጻድቅ አያጫውትህ። በለው። "…አዎ አሁን ጎንደሮች እያደረጉት እንዳለው፣ ጎጃሞች፣ ወሎዬዎቹና የሸዋ አናብስት እያደረጉ እንዳሉት በጭካኔ ከአቢይ ወታደሮች በበለጠ ጨካኝ ሆነህ መፋለም ብቻ ነው። ካላመረርክ፣ ካልቆረጥክ ያልቅልሃል። ዐማራ ሆነህ የመሃይም አሽከር መከላከያ የሆንክ፣ ኦርቶዶክስ የሆንክን በሙሉ አቢይ ይበቀልሃል። ብአዴን የተባለ በሙሉ በዐማራ ክልል ሆኖ ለብልፅግና ሎሌ የሆነውን በሙሉ ሳትራራ እሬቻውን አብላው። የአንተን ቤተሰብ ያለ አባት ያስቀረውን ሰው እንዴት እርሱ ከልጆቹ፣ ከቤተሰቦቹ ጋር በጠባቂ ተንፈላስሶ ይኖራል? ገዳዬ የእገሌ ልጅ ነው። ዝምድና አለን ምንአባታችን እናድርገው ብለህ አትለፋደድ። ብልፅግናን እጁን ቁረጠው። መከላከያን በደፈጣ ደፍጥጠው። ታዲያ ለፋኖዎቹ ሁሉ ይሄን እና ይሄን የመሰለ ቪድዮ በግልፅ አሳይ፣ የመከላከያ ዩኒፎርም ሲያይ የበቀል ስሜት ናላውን የሚያዞረው ትውልድ ፍጠርበት። ጨክንና ጨካኞችን እንዴት እንደምታስወግድ ታየዋለህ። ያለበለዚያ እንዲህ እንደሰውየው እየጮህክ የሚያድንህ ሳይኖር በከንቱ ተደብድበህ፣ ተሰቃይተህ፣ የውሻ ሞት ትሞታለህ። "…መጀመሪያ ምንም እንደማይቀርብህ እመን። ጠባይ ብታሳምር፣ ብትገረድ ሁላ ማንም እንደማይለቅህ፣ ማንም እንደማይራራልህ አውቀህ ተንቀሳቀስ። ኖርክ አልኖርክ ሕየወትህ ትርጉም አልባ እንደሆነች አምነህ ተረዳ። ዐማራ ከሆንክ ብትታሰር ሰልፍ የሚወጣልህ፣ መግለጫ የሚሰጥልህ፣ ስለ አንተ የሚሟገት የሚከራከርልህ እንደሌለ አምነህ ተቀበል። ስትታሰር ትረሳለህ። ስትሞት፣ ስትገደል ቤተሰብህ ይበተናል። ህፃናት ልጆችህ ጎዳና ተዳዳሪ ይሆናሉ፣ ሚስትህ ሴተኛ አዳሪ ትሆናለች። ያ የሚያምረው ቤተሰብህ የማንም መጫወቻ፣ መሳቂያ፣ መሳላቂያ ይሆናል። እናም ከወዲሁ ጨከን ብለህ ተንቀሳቀስ። ቁረጥ። ጨክን። ወስን ነው የምልህ። "…ሰሞኑን እኮ ነው የሆኑ ሀገር መከላከያ …👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
59 08019Loading...
19
መልካም… "…በዘመነ ትንሣኤው የጌታን ትንሣኤ ያውጅ ዘንድ የሚጠበቀው 1ሺ አመስጋጅ አሁን ሞልቷል። 1ሺ ሰው ካላመሰገነ በቀር ወደ ቀጣዩ መርሀ ግብራችን እንደማንሸጋገር የታወቀ የተረዳም ነገር ነው። "…ቀጥሎ ተራው የርዕሰ አንቀጻችን ሰዓት ነው። ለዛሬው የፋኖን ድል ያለ ምንም ተሳትፎ ዘጭ ብሎ ቁጭ ብሎ የሚጠብቀውን ዐማራ ልዠልጠው ነኝ። ቃሪ በሚጥሚጣ የሆነች ርዕሰ አንቀጽ ልለቅበት ነኝ። ቀበርጨቾ በበርበሬ ላጥነው ነኝ። እንደ ሬት፣ እንደ ኮሶ፣ መቅመቆ፣ እንደ መተሬ የመሰለ ርዕሰ አንቀጽ ልለቅበት ነኝ። እናንተስ አንብባችሁ ለርዕሰ አንቀጹ ምላሻችሁን ከመስጠት ዝግጁ ናችሁ…?
67 93969Loading...
20
“…መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ፥” 1ኛ ቆሮ 15፥4 • ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ~በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን • አሰሮ ለሰይጣን ~አግአዞ ለአዳም • ሰላም ~እምይእዜሰ • ኮነ ~ፍስሐ ወሰላም።
66 26316Loading...
21
"…አይደለም አንድ አረመኔ አራጅ አብይ አህመድ የተባለ ደም አፍሳሽ ይቅርና “…የማያስተውልም ሕዝብ ይገለበጣል።” ሆሴ 4፥14 • መዝግቡልኝ።
70 746112Loading...
22
አላችሁ አይደል…? "…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር • ጀምረናል ገባ ገባ በሉማ "…ሻሎም !  ሰላም !
70 67544Loading...
23
"…ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር "…ዘወትር እሑድ በመረጃ ተለቭዥን በቀጥታ ስርጭት የሚተላለፈው “ነጭ ነጯን ከዘመዴ ጋር” የተሰኘው ሳምንታዊው መደበኛ የቀጥታ ስርጭት መርሀ ግብራችን ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀምራል። • ትዊተር 👉 Twitter: https://twitter.com/MerejaMedia • በራምብል 👉 Rumble: https://rumble.com/c/Mereja/live • ዩቲዩብ 👉 YouTube: https://www.youtube.com/watch?v=Z-UpVkly_HU "…በተረፈ የእኔን የስልክ ወጪን ጨምሮ አገልግሎቴን ለመደገፍ የምትፈቅዱ። 👉🏿 https://donorbox.org/zemedemedia 👉🏿 https://www.paypal.com/paypalme/ZemedkunB በኩል መለገስ ትችላላችሁ። ሁላችሁም ተመስግናችኋል። "…ሻሎም !  ሰላም !
67 94128Loading...
24
"…ይሄ ማለት በፈረንሳይ መንግሥት ድጋፍ ለ60 ነው ለ70 ዙር ሰለጠነ ከተባለው የኦሮሚያ ልዩ ኃይ ውጪ የሆነ ኃይል ነው። ይሄ ማለት ከጥንት ጀምሮ በጫካ ይኖር ከነበረው የኦነግ ሠራዊት ውጪ የሆነ ሠራዊት ነው። ይሄ ማለት ከኤርትራ በረሀ ከፍየል ጥበቃ ተመልሶ ወለጋ ጫካ ከገባው ከኦነግ ሠራዊት ውጪ ነው። ይሄ ማለት አሁን በወለጋና በኦሮሚያ ከሚንቀሳቀሰው ወቦ ከሚሉት ሠራዊት ውጪ ነው። ይሄ ማለት ለዐማራ ማጽጃነት ከፈጠሩት የአቢይ ሽመልሱ ኦነግ ሸኔ ሠራዊት ውጪ ነው። ይሄ ሠራዊት በአባ ቶርቤም ውስጥ አይመደብም። በመከላከያ ሠራዊቱ ውስጥ ያለውም ሳይቆጠር፣ የኦሮሚያ ፖሊስ፣ የሸገር ሲቲ ፖሊስ፣ የፌደራል ፖሊስ ውስጥ ያለውም ሳይካተት ማለት ነው። ደንብ ማስከበርም እዚህ ውስጥ አይቆጠርም። አዎ ከዚህ ውጪ ነው ይሄ ጋቸነ ሲርና የሚባለው አደገኛ ሥልጠና እየወሰደ ያለው ሠራዊት። "…ሰልጣኞቹ ደግሞ አንካሶች፣ አሮጊቶች፣ ሽማግሌዎች፣ አንድ አይናቸው የጠፋ፣ ሴቶች፣ ነፍሰ ጡሩች ወዘተ መሆናቸው ሲታይ ነገርየው ለውትድርና አይመስልም። "…እኔ ግን ስጠረጥር በዚህ መጠን፣ በዚህን ያህል ከፍተኛ በጀት ኦሮሞ የተባለን ሁሉ በግዳጅ ወታደር ማድረግ የተፈለገው ለከፍተኛ የዘር እልቂት ይመስለኛል። እንደ ሩዋንዳ በጎረቤቶቻቸው ላይ የሚያዘምቷቸው ባለ ሜንጫዎች ይመስሉኛል። ነገሩን በንቀት መመልከት አደገኛ ነው። በቀላሉም ያለማየት ደግሞ ብልህነት ነው። "…የዓለምአቀፉ ማኅበረሰብ እንደሆነ ከጭፍጨፋው በኋላ ብሔራዊ ዕርቅ ይፈጠር። በሃገር ባህል መሠረት እርቅ ይውረድ ይልህና ይህ ሁሉ ምልክት እየታየ በቶሎ ባለመድረሳችን አምባገነኑን አገዛዝ በመርዳታችን አሁን ላይ ሆነን ስናስበው በጣም ተጸጽተናል ነው የሚሉህ። አለቀ። ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ። • ያልጠረጠረ ተመነጠረ።
67 97044Loading...
25
የዋንጫ ዝግጅቱ ቀጥሏል… "…የዐማራ ፋኖ በራስ አቅም እንደምታዩት ዝግጅቱን አጧጡፎ ቀጥሏል። የጥሎ ማለፍ ውድድሩም በራሱ ሜዳና በደጋፊው ፊት ስለሆነ ነጥብ ይጥላል ተብሎ አይጠበቅም። "…ጋቸነ ሲርናው የኦሮሙማው ቡድንም በራሱ ሜዳ በሀገሪቱ ሀብት ለጥሎ ማለፍ ለዋንጫ ለሚደረገው ውድድር ዝግጅቱን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከደጋፊው ፊት ርቆ በዐማራ ሜዳ ላይ የመከላከያን ማልያ ለብሶ ስለሚገጥም የዐማራው ፋኖ ሜዳ ሳይከብደው እንደማይቀር ነው እየተነገረ ያለው። "…የትግሬ ቡድን ከዋንጫ ጨዋታው በጥሎ ማለፍ ቀደም ብሎ የተሰናበተ ሲሆን በጥሎ ማለፍ ለዋንጫ ጨዋታ ለሚጋጠሙት የዐማራ ፋኖና የኦሮሙማው ጋቸነ ሲርና ብድን እኩል ባልሆነ ኃይል እያቃጠረ እየደገፈ እንደሚገኝ ነው የሚነገረው። "…የዐማራ ፋኖ የሺ ዘመናት የጫወታ ልምድ ስላለው ይሄን ከ500 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የገጠመውን የጥሎ ማለፍ የዋንጫ ጨዋታ በድል ለመወጣት ሌት ተቀን በመዘጋጀት ላይ መሆኑም ታይቷል። በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉት ደጋፊዎቹም ከምንግዜውም በተሻለ መልኩ የድጋፍ አሰጣጣቸው ላይ እርምት እየወሰዱ በግሩም ሁናቴ ድጋፋቸውን እየሰጡት መሆኑም ተመልክቷል። "…ከዚህ ቀደም ፎርጅድ የፋኖ ደጋፊዎች በደጋፊ ማኅበር ስም ተመዝግበው የገንዘብ ብክነት በመፈጸማቸው የዐማራ ፋኖ ቡድን የትጥቅ አቅርቦቱ ሳስቶበት የነበረ ቢሆንም አሁን ግን አሠራሩን በመገምገም አመራሮች በመቀየር እና የድጋፍ አሰጣጡንም እያዘመኑት በመሆኑ የተሻለ ከበፊቱ የተሻለ እንደሆነም ታዛቢዎች ይናገራሉ። "…መጪው ክረምት ለተጋጣሚዎቹ ወሳኝ ወቅት ነው።
68 59852Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
"…ትንሣኤ ሙታንስ ከሌለ ክርስቶስ አልተነሣማ፤ ክርስቶስም ካልተነሣ እንግዲያስ ስብከታችን ከንቱ ነው እምነታችሁም ደግሞ ከንቱ ናት፤” 1ኛ ቆሮ 15፥ 13-14 • ክርስቶስ ተንሥአ እሙታን ~በዐቢይ ኀይል ወሥልጣን • አሰሮ ለሰይጣን ~አግአዞ ለአዳም • ሰላም ~እምይእዜሰ • ኮነ ~ፍስሐ ወሰላም።
إظهار الكل...
🙏 539👍 101 85🕊 12🔥 10😁 6🤯 3
Photo unavailableShow in Telegram
• የፋኖን ትኩስ ዜና ለማግኘት ይሄን የቴሌግራም ቻናል ተከታተሉት። https://t.me/beletekassa
إظهار الكل...
752👍 428🏆 100🙏 65😁 29🕊 23🔥 9🤯 6👌 2
Photo unavailableShow in Telegram
"…በቲክቶክ መንደራችን ጀምረናልና ገባ ገባ በሉልንማ…
إظهار الكل...
739👍 270🙏 52🔥 26🕊 19🏆 18😡 12🤔 6
Photo unavailableShow in Telegram
"…እኔና መምህሬ ዛሬ ቤተ ክህነቱን ልንጎበኘው በቲክቶክ ልንመጣ ነው። አላችሁ አይደል…?
إظهار الكل...
👍 1288 172🙏 86👌 23😡 17🏆 9🕊 8
ውጊያው ተጀምሯል…! "…አቢይ አሕመድ አውግዘውኛል፣ ሠራዊቱም እንዲገድለኝ ቀስቅሰውብኛል ያላቸውን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን በፍርድ ቤት ከስሶ የ9 ዓመት ጽኑ እስራት እንዳስፈረደባቸው ተሰምቷል። ይህ በእንዲህ እንዳለ ከአውስትራሊያ ወደ አሜሪካ የሄዱትን ብፁዕ አቡነ ሉቃስን የዋሽንግተንና አካባቢው ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ከእነ ቀሲስ ዘመነ እና ቀሲስ ብርሃኑ ጎበና ጋር በመሆን በየትኛውም ቤተ ክርስቲያን እንዳያስቀድሱ፣ እንዳይቆርቡ መከልከላቸውን ራሳቸው ብፁዕ አቡነ ሉቃስ ከጋዜጠኛ አዲሱ አበባ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ ገልጸዋል። "…አሁን ደግሞ ከብፁዕ አቡነ ሉቃስ ጋር ይቀራረባሉ ተብለው ብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ ዓለሙ የሰሜን አሜሪካ የካሊፎርኒያና አካባቢው ሀገረስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የሲኖዶስ አባል፤ አቡነ ያዕቆብ የጆርጂያና አካበባቢው ሀገረስብከት ሊቀጳጳስና የሲኖዶስ አባል በተገኙበት ተይዘው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ትእዛዝ እንደወጣባቸው የአገዛዙ ልሣናት መለፈፍ ጀምረዋል። ሁለቱም ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት በአሁን ወቅት በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ ሲሆን ወደ ኢትዮጵያ ሲመጡ ታስረው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ሲል የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ማዘዙንም አያይዘው ገልጸዋል። "…መዘጋጀት ነው እንጂ አይደለም መከሰስ፣ መታሠር 7ተኛውን የኦሮሞ ፓትርያርክ ለማሾም እስከ ማረድ ሊደርሱ እንደሚችሉ ይገመታል። የዘሪሁን ሙላትና የዳንኤል ክብረት ምክረ ሓሳብ እስከዚህ መድረሱም ተሰምቷል። "…ይሄ ከወዲሁ ሌሎቹን ማሸማቀቂያ መንገድ መሆኑ ነው። አስቀድሞ ተጠንቀቁ፣ አይቀርላችሁም እና ከሕዝብ ጋር ሁኑ ብንላቸው አልሰማ ቢሉንም አሁን በመጨረሻ እያስፈራራቸው አይኑን አፍጥጦ፣ ጥርሱንም አግጥጦ መጥቶባቸዋል። ከላይ ጀምሮ ሊዠልጣቸው ነው። አዛኜን ድብልቅልቁም ሊወጣ ነው። • ይደፈርሳል ግን ይጠራል።
إظهار الكل...
👍 1742 152😡 77🙏 68💔 43🤯 19🤔 18🏆 15🕊 12😁 10🔥 7
ስሙኝማ "…ነገርየው የሃይማኖት ጉዳይ ነው። ከብልፅግና፣ ከብአዴን፣ ከህወሓት፣ ከኦነግ፣ ከኦህዴድም ወዘተም በላይ ነው። ለሰሚ ሁሉ ቀላል አይምሰለው። እነርሱ በተዘጋጁበት ልክ ሳይሆን እጥፍ አስበልጠን፣ እነሱ በአቀዱት ልክና መጠን ሳይሆን ከዚያም በላይ እጥፍድርብ አድርገን መዘጋጀትና መግጠም ነው። በዘመናችን ተዋሕዶ ሃይማኖታችን የማንም መሳቂያ፣ መጫወቻ፣ መቀለጃ ሆና እንድትታይ አንፍቀድ። ሞት እንደሁ አይቀር። "…ፋኖም በዚያው በያዘው መንገድ ይቀጥል። በኦሮሙማ የተገፋው የዐማራ እስላምም የሃጂ ሙፍቲን መገፋት፣ መዋረድም በቅርቡ ይክሳል። ክርስቲያን ፋኖም እንደዚያው። በሀገር መከላከያ፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በሚሊሻም ይሁን በደህንነት መሥሪያ ቤቶች የምትገኙ ባለማዕተቦችም ከወዲሁ ተዘጋጁ። ቀልድየለም ስልህ። "…በጥቂት ሆዳም፣ ስግብግብ፣ ነውረኛ ግለሰቦች የተነሣ ዓይናችን እያየ ጆሮአችንም እየሰማ ጥንታዊቷና ብሔራዊቷ ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያናችንን ለማርከስ ሲንበጫበጩ ዝም ብለን ማየት የለብንም። እግዚአብሔርን አጋዥ አድርገን በሙሉ ኃይላችን እንገጥማቸዋለን። እነዚህን ጥቂት ቆሻሻ፣ ወራዳ፣ ኮተታም ዘረኛ እበት መሳይ እበቶች ወደ መስመርም እናስገባቸዋለን። ሁሉም ሰው ለማዕተቡ ሲል ይዘጋጅ። ምድረ በጭባጫ ቅዘናም ሁላ አይቀልድብንም። በሃይማኖት ቀልድ የለም። ስም ጠርተን፣ ፎቶ ለጥፈን በስልካቸው ላይ ደውለን ነው የምንገጥማቸው። "…እኔ ዘመዴ በበኩሌ እንደተለመደው እንደነ ይቴ ይታገሱ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት ጊዜው ምን ጉድ ነው? ብለህ አዳሜና ሔዋኔ እስክታፍርብኝ ድረስ ፍጹም ባለጌ ባለጌ፣ ስድም፣ እብድ እብድም መጫወቴን በይፋ ነው የምጀምረው። በዚህ ትግል የምምረው አንድም ሰው አይኖርም። ትህትና፣ ጨዋነት የሚባሉት ቃላት ለተወሰኑ ቀናት በመዝገበ ቃላቶቼ ውስጥ አይኖሩም። • እናንተስ…?
إظهار الكل...
👍 1556 166🙏 79 30😁 17👌 16🔥 14🕊 12🏆 11
መልካም… "…ርዕሰ አንቀፁን እንዳነበባችሁ ተስፋ አደርጋለሁ። ቀጥሎ በርዕሰ አንቀፁ ላይ ያገባናል፣ ይመለከተናል የምትሉ ብቻ አስተያየታችሁን ስጡ። ነገርየው የማይመለከታችሁ ጮጋ፣ ዝም፣ ጭጭ ብትሉ ይመከራል። "…ጀምሩ…
إظهار الكل...
👍 1079 99🙏 75🔥 19🕊 13 6🏆 6😱 5🤔 4🤯 4👌 1
👆…ከላይኛው ይቀጥላል… ✍✍✍ ••• "…እኔ ግን እላለሁ ! እምዬ ኦርቶዶክስ አንቺ እናትዓለም፤ የእነ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ፣ የእነ ቅዱስ አትናቴዎስ እና ቅዱስ ቄርሎስ የእነ ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ የእነ ቅድስት አርሴማ፣ የእነ አቡነ ተክለሃይማኖት፣ የእነ አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ፣ የአባ ሳሙኤል ዘዋልድባ፣ የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ እና የአቡነ አረጋዊ ሃይማኖታቸው የሆንሽ ንጽህት፣ ቅድስት፣ ርትዕት ተዋሕዶ ሃይማኖቴ ሆይ!ብረሳሽና ብከዳሽ ቀኜ ትርሳኝ ትክዳኝም። ባላስብሽ እና ባልሟገትልሽ ባልሞትልሽም ምላሴ ከጉሮሮዬ ይጣበቅ። ሳለጎበድድና ሳለከዳሽ እንድኖርም አምላክሽ ይርዳኝ። ይህን ባላደርግና ሳልጮህልሽ ዝም ብዬ ብሞት ስሜ ከሕይወት መጽሐፍ ይደምሰስ። "…ጌታ ሆይ! ከዚህ በፊት በሆነው፤ አሁንም እየሆነ ባለው እና ወደፊትም በሚሆነው ነገር ፤ ክብሩን ሁሉ አንተ ውሰድ።" አሜን !                                                  "ድንግል ሆይ እናቴ ! አዛኝቱ ዛሬም እንደትናንቱ ቅደሚ ከፊት ከኋላዬ " "…ይህንንም ራሴው በእጄ ጻፍኩት።+49 1521 5070996 ደግሞ የቴሌግራም፣ የቫይበር እና የኋትስአፕ መልእክቶችን የምቀበልበት የእጅ ስልኬ ነው።  ¶ድልና ትንሣኤ ለኢትዮጵያ ሀገሬና ለተዋሕዶ ሃይማኖታችን !  ውድቀትና ጥፋት፤ ለሁለቱም ጠላቶች። ••• ሻሎም !   ሰላም !  ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ግንቦት 12/2016 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ። • ብዬ መሃላዬን እጀምራለሁ ማለት ነው።
إظهار الكل...
1133👍 410🙏 133 23🏆 20🕊 19🔥 15😁 9🤯 8😱 4
"ርዕሰ አንቀፅ" …የወፎቼ ደብዳቤው ሲከፈት… "…የመጪው የርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ በኦሮሙማው አገዛዝ ከፍ ያለ አጀንዳ ተይዞለታል ነው የሚሉት ወፎቼ። የቅዱስ ሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ሀገር ቤት እንዳይገቡ ተከልክለዋል። መሪጌታ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ አፋር በረሃ ተወርውሯል። የማኅበረ ቅዱሳን አመራሮችን አስቀድመው በማሰር አሸማቅቀዋል። የተለያዩ ማኅበራት አመራሮችን ከወዲሁ ወደ ዘብጥያ አውርደዋል። ኦሮሙማዎቹ። "…አሁን የሚቀረው ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እንደራሴ፣ በብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ምትክ የቅዱስ ሲኖዶሱን ዋና ጸሐፊ፣ በመሪጌታ ብርሃኑ ተክለ ያሬድ ምትክ ጸሐፊ፣ ብፁዕ አቡነ አብርሃምን አንሥቶ ዋና ሥራ አስኪያጅ መሾም ብቻ ነው የሚቀረው ነው የሚለው የወፎቼ መረጃ። ይሄንን ከፍ ያለ የኦሮሙማ ሴራ ከወዲሁ በመንቀዥቀዥ ሊያሰናክሉ ይችላሉ ተብለው የታሰቡ አንድ መነኩሴ (በአባ ህፃን) ላይ እና ምን አልባትም ወንጀል የተገኘባቸው እንደሁ ተብሎ በአንድ ሊቀጳጳስ (በብፁዕ አቡነ አብርሃም) ላይ የእስር ማዘዣ ከፍርድ ቤት አስወጥተው በፖሊሶች እጅ እንዲቆይ መደረጉም ታውቋል። አስቀድሞ በሌብነቱ የታሰረው ቀውሲ በላይ መኮንንም ትናንት በፍርድ ቤት የዋስትና መብት መከልከሉ እና እንደ ዐማሮቹ አዋሽ አርባ ሳይሆን ማታ ማታ ከሚስቱ ጋር እያደረ ቀን ቀን በፎሊስ ጣቢያ እንዲውል መደረጉም እነ አቡነ አብርሃምን እና ሌሎችንም አባቶች ሁሉ ለማሰር ዝግጅት ማለቁን ጭምር ያመለክታል ነው የሚሉት ወፎቼ። "…ከአቡነ ሩፋኤል ጋር በመገናኘት ይሄን ሴራ ለመጎንጎን በዳንኤል ክብረት በኩል ተጠቁሞ ነገሩን ያሳልጥ ዘንድም የሱሉልታው ነዋሪ ሥራ አጡ፣ ተደብቆ የሰቀቀን ኑሮ ኗሪው፣ ኮፍያውና ጫማው በላዩ ላይ የከረፋው የብልጽግና አቃጣሪ ትግሬንና የዓባይ ማዶ ሰዎችን ሳልበቀል ብቀር ምላሴ በጉሮሮዬ ይጣበቅ ባዩ ዶፍቶር ሰውበሰው ተጫነ ወይም ዶሮ ዘሪሁን ሙላትን የቤት ኪራይ፣ የምሳና የራት ተችሎት የተመደበ ሲሆን ሥልጣኑ ከትግሬና ከአባይ ማዶ ሰዎች ወጥቶ ለሸዋና ለወለጋ ኦሮሞ መሰጠት እንዳለበት መወሰኑም ነው የሚሰማው። ከመንግሥት ለአቡነ ሩፋኤል የአርቴፍሻል ኢንተለጀንሱ አቶ ወርቁ ጋቸና ቪ8 መኪና የመደበላቸው ሲሆን ለአቡነ ሩፋኤል የተመደበው የመኪና ታርጋም  የተባበሩት መንግሥታት ታርጋ፣ የእርዳታ ድርጅት ታርጋ፣ የቀይ መስቀል፣ የመንግሥትና አንዳንዴም ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ የሚጠቀምባቸው ታርጋዎች እንደሚሰጣቸው ታውቋል። አቡነ ሩፋኤል እና ዶፍቶር ዘሪሁን ሙላት ኮተቤ መዳረሻ በሚገኘው አራራት ሆቴል እየተገናኙ እንዲመክሩ መመቻቸቱ እና በዚያም እየተገናኙ እየመከሩ እንደሆነ ነው የደረሰኝ መረጃ የሚያሳየው። "…በዚህም መሠረት ብፁዕ አቡነ ሄኖክ የቅዱስነታቸው እንደራሴ፣ እንዲሆኑ የተወሰነ ሲሆን ራሳቸው ብፁዕ አቡነ ሩፋኤልና በብፁዕ አቡነ ሉቃስ ላይ ባሳዩት አቋም እና በወሰኑት ውሳኔ መሰረት በአገዛዙ ልብ ሞገስን ያገኙትና "ልትፈርስ፣ ልትሞት 50 ዓመት ለቀራት ቤተ ክርስቲያን ምንድነው እንደዚህ መጨነቅ?" አሉ ተብሎ በሚነገረው ዝነኛ ንግግራቸው የሚታወቁት ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ዘአሜሪካም በተጠባባቂ እንደራሴነት እንዲያዙ መወሰኑም ተሰምቷል። ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ በብፁዕ አቡነ አብርሃም ምትክ ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ዋና ሥራ አስኪያጅነት የታጩ ሲሆኑ የሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ ደግሞ ራሱ አቡነ ሩፋኤል መታጨታቸው ነው የሚሰማው። አቡነ ሩፋኤል ግን እነደራሴነቱን ካጡ በዋና ጸሐፊነት ሳይሆን ለኮቴ ብቻ 45 ሺ ብር አበል ወደሚያስገኘው የአዲስ አበባ ዋና ሥራ አስኪያጅነት ይመደቡ ዘንድ በሚገፋፉ የአዲስ አበባ ማፍያዎች መንታ መንገድ ላይ መቆማቸው ነው የሚነገረው። የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የሊቀጳጳስነት አበሉ ብቻ 45ሺ ብር ነው። ይሄን ዘረፋም አይገልጸው። "…የተለየ ነገር ካልተፈጠረ በቀር ይሄው ዕቅድ ተግባራዊ እንደሚሆን የተወሰነ ሲሆን በአርተፊሻል ኢንተለጀንሱ አቶ ወርቁ ጋቸና አጋዥነት አቡነ ሩፋኤል በሁሉም አባቶች ቤት እየዞሩ እንዲያስፈራሩ ሙሉ ሥልጣን እንደተሰጣቸውም ነው የተሰማው። ከአቡነ ሩፋኤል በተጨማሪ በስም የተጠቀሱ 7 በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ቅጥረኛ የሆኑ ዋና ጸሓፊዎች፣ የክፍለ ከተማ ሥራ አስኪያጆችና የአድባራት አስተዳዳሪዎችም ወደ ቅስቀሳ ሥራው እንዲገቡ የተደረጉ ሲሆን በቅርቡም በአቡነ ሳዊሮስ ሃገረ ስብከት በወሊሶ ለምክክር እንደሚሄዱ ለዚህ ሴራ ከተመረጡት አንደኛው በስካር መንፈስ ሲበጠረቅ ቀድተውት መረጃውን አድርሰውኛል። ይሄ እንግዲህ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ለእያንዳንዱ ብፁዓን አባቶች በየማረፊያ ቤታቸው አንዳንድ በግ በፖስታ ከታሸገ 25 ሺ ብር የሰጡትን የደጅ መጥኛ ብር አይመለከትም። አቡኑ እንደራሴነቱ ካልተሳካ ከአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት እንዳይነሱ አዳነች አበቤ ከየማነ ጋር ዋጋ እንደሚከፍሉም ተነግሯል። "…ሌላው የአዲስ አበባ አስተዳደር ከፌደራል ፖሊስ በተላከለት እና በደረሰው "አስቸኳይ" የሚል ማኅተም ባረፈበት ደብዳቤ መሰረት ክፍለ ከተሞቹ በሙሉ ብፁዕ አቡነ አብርሃም እና አባ ህጻን በስማቸው የተመዘገበ መሬትም ሆነ ህንፃ ካለ መረጃው ይላክለት ዘንድ አዟል የሚል ደብዳቤ መበተኑም ተመልክቷል። ሌሎቹን ሁሉ ለማስደንገጥ ብፁዕ አቡነ አብርሃምን ማሸማቀቅ እና ቢቻል ወንጅሎ ማሰር አማራጭ የሌለው አትራፊ መንገድ እንደሆነ አውቆና ተገንዝቦ አገዛዙ እንደ ደርግም፣ እንደ ወያኔም ደፈር፣ ጨከን ብሎ እንዲወስን በዶፍቶር ዘሪሁን ሙላት ሰውበሰው ተጫነ ምክረ ሀሳብ እንደቀረበለትም ነው የሚነገረው። "…እንግዲህ እነርሱ በዚህ መጠን ተሰልፈው ለዘመቻ ከተነሡ፣ እኔ ዘመዴም ደግሞ ለጊዜው ትቼዋለሁ ብዬ ያልኩትን የቤተ ክርስቲያኔን ነገር መለስ ብዬ ለማየት እገደዳለሁ። ያው እንደተለመደው ባለጌ ባለጌም መጫወት እጀምራለሁ ማለት ነው። ባለጌ ብቻ አይደለም እንደ እብድ ስድ ሁሉ ነው ሆኜ የምተውነው። ይሄን ምድረ ሸርሙጣ፣ እምነት የለሽ ዘራፊ ጋንግስተር ሌባ ወንድኛ አዳሪ ጋለሞታ ሁሉ በድፍረት በሙሉ ኃይሌ ወደ መግጠምም እመለሳለሁ ማለት ነው። ወፎቼም በሙሉ ኃይላቸው ሥራ ይጀምራሉ። እኔም እንደዚያው እጀምራለሁ። ይሄን የተቀደሰ እምነት ለማርከስ የሚንቀሳቀሱ ሉጤ ወሴ ወራዳ ቀላጩን ሁላ እጋፈጠዋለሁ። አሸማቅቀዋለሁ። መድረሻ ቦታም አሳጣዋለሁ። በብዕሬ ብቻ እፋለመዋለሁ። የደበቅኩላቸውን፣ ለንስሀ ይጠቅማቸዋል ብዬ የያዝኩትን ሁሉ እንደየአስፈላጊነቱ እለቀዋለሁ። የማንንም እገዛና እርዳታ አልፈልግም። ብቻዬን እኔው አምላኬን ይዤ እፋለማቸዋለሁ። በመረጃ በመሳተፍ የዚህ ታሪካዊ ትግል አካል መሆን የምትፈልጉም እኔን መቀላቀል መብታችሁ ይሆናል። መንፈሳዊ ፋኖ መሆን የሚፈልግ ከአሁኑ ይቀላቀለኝ። አለቀ። "…ያን የምታወቅበትን የዘመናት መሃላዬንም ከፍ ባለ ድምፅ በድጋሚ ማሰማት እጀምራለሁ። አዛኜን በሃይማኖቴማ ቀልድ የለም። ሌባ ሁላ። አባቴ ይሙት እበትንህሃለሁ። አሸማቅቅህሃለሁ። መድረሻ ነው የማሳጣህ ምድረ ፈዳላ ኮተታም ግማታም፣ ጥንባታም ሁላ። ተሳደብክ በለኝ አሉህ ደግሞ።… 👇 ከታች ይቀጥላል…✍✍✍
إظهار الكل...
👍 975 137🙏 42😁 18💔 15🤯 13🏆 11 7🔥 2🤔 1🕊 1
መልካም… "…ቃል ቃል ነው። የሚፈለገው፣ በዘመነ ትንሣኤ በጌታ ትንሣኤ ወራት የጌታን ትንሣኤ ያውጁ ዘንድ የሚጠበቁት 1ሺ አመስጋኞች ሞልተዋል። እግዚአብሔር ይመስገን። "…በመቀጠል የምናልፈው ትፈርስ ዘንድ በኦሮሙማው አገዛዝ የተፈረደባትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በተመለከተ የተደገሰላትን የጥፋት ድግስ በተመለከተ በትናንትናው ዕለት ወፎቼ አጠናቅረው የላኩትን መረጃ በርዕሰ አንቀጽ መልክ አቀርብላችሁና በእሱ ላይ ወደ መወያየቱ እንገባለን። እንሄዳለንም። "…እህሳ… ርዕሰ አንቀጹን ለማንበብ ዝግጁ ናችሁን?
إظهار الكل...
👍 1262 109🙏 78🔥 20 17🕊 7🏆 7😁 5🤔 2