cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

በ1928 የተመሠረተ ፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️ @SAINTGEORGEFC የመወያያ ግሩፑኑን ለመቀላቀል @talksanjaw ለአስተያየት እና ለጥያቄ ⬇️ @SAINTGEORGEFCV_bot

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
11 961
المشتركون
-424 ساعات
-317 أيام
-15830 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
እኛ ቦታውን ልቀቁ አትችሉም እነርሱ ልጆቻችን ገና ይመሩታል 😂 የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ሆይ ዳዊት የተባለው አመራር ልጆቼ ደርሰዋል እያለህ ነው ስህተቱን ከማረም ይልቅ አሁንም ቅዠት እያወራ ደጋፊውን ሊያሳምን ይፈልጋል ይበቃቹሃል ። #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
1 8090Loading...
02
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _25ኛ  ሳምንት  ውጤት #Ethiopian _ premier_  League ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
1 9790Loading...
03
ዛሬ የጨዋታ ቀን ነው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _25ኛ  ሳምንት  ጨዋታ #Ethiopian _ premier_  League ቅዱስ ጊዮርጊስ  ከ ሀዲያ ሆሳዕና 📆   ቅዳሜ  ግንቦት  10/2016 🕗 በ 9:00 ሰዓት 🏟  በሀዋሳ  ዩንቨርስቲ  ስታዲየም 💛❤️ድል ለታላቁ ክለባችን 💛❤️
2 0470Loading...
04
አቶ ዳዊት ለሊግ ጋዜጣ የተናገረው ነገር ፈገግ ያሰኛል የሚቃወማችሁን ደጋፊውን እንዲህ እያላችሁ የምታሸማቁበት ጊዜው አልፏል አንደኛ የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት የስራ ጊዜውን ጨርሶ በስልጣን ላይ አንባገነን ህገወጥሆኖ የተቀመጠው ቦርዱ ነው ለውጥ እንፈልጋለን ።
2 3651Loading...
05
አሁንም ማሸነፍ አልቻልንም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት የጨዋታ ዉጤት ቅዱስ ጊዮርጊስ  0 - 1 ኢትዮጵያ መድን #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
3 9933Loading...
06
ዛሬ የጨዋታ ቀን ነው! እውነተኛ የፈረሰኞቹ ደጋፊዎች የአሸናፊዎች የቁጠባ ሒሳብ ከፍተዋል። እርስዎስ? የአሸናፊዎች የቁጠባ ሒሳብ በመክፈት ከልብ ለሚወዱት ክለብዎ እና ለራስዎ ጠቀም ያለ ገቢ ያስገኙ! ፀሐይ ባንክ ለሁሉ!
3 9120Loading...
07
ጉዞ ወደ ሀዋሳ የክለባችን አጋር የሆነው ቢጂአይ ኢትዮጵያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመድን ጋር አርብ ግንቦት 2/2016 ለሚያደርጉት ጨዋታ ስድስት አውቶቡሶች በነፃ አዘጋጅቷል ። ስለዚህም የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ ደጋፊዎቻችን ሀሙስ ግንቦት 01/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00- ጀምሮ በስፖርት ማህበራችን መዝናኛ ክበብ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን። - የጉዞ ቀንና መገኛ ሰዓት - አርብ ጠዋት 12:30 ከመዝናኛ ማእከላችን - መመለሻ - ቅዳሜ ግንቦት 03/2016 "ቼ በለው" አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ ቢጂአይ ኢትዮጵያ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
3 24012Loading...
08
ዘሪሁን ሸንገታ የወያላ ጌታ💪✌️❤️ አመራሩ ያመጣው ችግር እንጂ አንተ የሰራህው ስህተት የለም እውነተኛ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ የሆነ ሁሉ ይሄን ሀቅ አይክድም ዛሬም ይሄን እንላለን በቃችሁ ለዚህ ታላቅ ክለብ አትመጥኑም ። ዘርዬ ወሳኝ የሆኑ ተጫዋቾችህን አሳጥተውህ በቻልከው አቅም ክለብህን እያገለገልክ ቆይተሃል የእነርሱን ስህተቶች ለመሸፈን አንተን ተጠያቂ ሊያደርጉ የሞከሩት ሁሉ ከተጠያቂነት በየትኛውም መንገድ አያመልጡም ጊዜው ደርሷል ህዝባዊው ክለብ ወደ ባለቤቱ ለሆነው ለ ደጋፊው ይመለሳል ዘርዬ እናከብርሃለን 🏆🙏❤️
4 0021Loading...
09
አምባገነኑ አመራር የራሱን ስህተት ከማመን ይልቅ አሰልጣኞቹ ላይ እርምጃ ወስዷል ክለቡም በገፁ እንደዚህ ብሏል 👇 የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የዋናውን ቡድን እንቅስቃሴ ከገመገመ በኋላ አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የዋናው ቡድን ዋና አሠልጣኝ ፣ አሠልጣኝ ውብሸት ደሳለኝ የበረኞች አሠልጣኝ ተለዋጭ መመሪያ እስኪሰጥ ድረስ ከማሰልጠን ተግባራቸው ታግደው እንዲቆዩ ወስኗል ። በምትካቸውም አሠልጣኝ ደረጀ ተስፋዬ የዋናው ቡድን ም/ አሠልጣኝ ዋና አሠልጣኝ ፣ አሠልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ የወጣት ቡድናችን ዋና አሠልጣኝ ም/ አሠልጣኝ ሆነው ከሚያዝያ 29/2016 ዓ.ም ዋናውን ቡድን በጊዜያዊነት እንዲያሠለጥኑ ተወስኗል ።
3 7047Loading...
10
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለክለባችን ተጫዋቾች እንዲሁም ውድ ደጋፊዎች በሙሉ እንኳን አደረስን አደረሳችሁ ። #መልካም _ የትንሳኤ _ በዓል ።
3 6731Loading...
11
እንኳን ለፋሲካ  በዓል በሠላም አደረሳቹ !         መልካም በዓል!! 💛❤️ ፀሀይ ባንክ ለሁሉ 💛❤️
3 0810Loading...
12
🔸ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! 👉የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _23ኛ  ሳምንት  ጨዋታ #Ethiopia_ premier_  League ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ሀዋሳ ከተማ   📆  እሁድ ሚያዝያ 27/2016 ዓ.ም 🕗 ከምሽቱ 12:00 ሰዓት 🏟  በሀዋሳ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም
3 5711Loading...
13
ምንቴ እና አሉላ ምርጥ ጊዜ በዳማው ማልያ 🏆❤️🏆
3 8610Loading...
14
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በ1928 ዓ.ም የተመሰረተ የሀገራችን የመጀመሪያው የእግርኳስ ክለብ ነው። ይህ አንጋፋ ክለብ ዘጠና አመት ሊሞላው ጥቂት አመታት ብቻ የቀረው ህዝባዊ ክለብ ቢሆንም እንደ እድሜ እኩዮቹ ሌሎች የአፍሪካ ክለቦች በአደረጃጀቱና በውጤታማነቱ ወደኋላ የቀረ ክለብ ሆኗል። እንዲሁም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ክለቡን በኃላፊነት የሚያስተዳድሩት አመራሮች ክለባችንን ለከፍተኛ አስተዳደራዊና የፋይናንስ ችግር በማጋለጥ በክለባችን ላይ የህልውና ስጋት ደቅነዋል። ስለሆነም እኛ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ክለቡ የገጠመውን ችግር እንዲሻገርና መፍትሄ ለማግኘት የሚከተሉትን ጥያቄዎች በማንሳት መልስ ለማግኘት እየጣርን እንገኛለን። 1) የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አባላት በየአመቱ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠርቶ የማህበሩን እንቅስቃሴ ሪፖርት እንዲቀርብ በማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ላይ የሰፈረ ቢሆንም ከ2010 ዓም ጀምሮ ይህ ባለመፈፀሙ። እንዲሁም የማህበሩ አመራር የስልጣን ጊዜ በ2012 ዓም ያበቃ ቢሆንም ከስፖርት ማህበሩ መተዳደሪያ ደንብ ውጪ ያለ አግባብ በኃላፊነት ላይ ያሉ በመሆኑ። 2) ክለቡ በተለያየ ጊዜ ለስታዲየም፣ ለልምምድ መስሪያ እና ለተጨዋቾች መቆያ (ሆስቴል) መስሪያ ከመንግስት መሬት የተሰጠው ቢሆንም የክለቡ ኃላፊዎች ደጋፊውን አስተባብረው ወደ ስራ መግባት ባለመቻላቸው ክለቡ ገቢ ሊያገኝ የሚችልባቸው ንብረቶች እንዳያፈራ አድርገዋል። እንዲሁም ክለቡ ሌሎች የገቢ ማግኛ መንገዶችን ተጠቅሞ የራሱን ወጪዎች በራሱ ሊሸፍን የሚችልባቸው አሰራሮች ባለመኖሩ ለከፍተኛ የገንዘብ እጥረት እንዲጋለጥ ተዳርጓል። 3) ክለቡ የዘመናዊ እግርኳስ ክለብ አስተዳደር የሌለው በመሆኑ ተጠያቂነትና ግልፅነት ያለው አሰራር ማስፈን እንዳይቻል አድርጓል። ይህም በክለቡ ሁለንተናዊ እድገት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳድሯል። በመሆኑም ከላይ የተገለጹትና ሌሎችም የክለቡ አንኳር ችግሮች እንዲቀረፉና ክለባችን በአስተማማኝ መሰረት ላይ እንዲቀመጥ ባለን ፅኑ ፍላጎት እኛ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች በክለቡ ውስጥ የአመራር ለውጥ እንዲኖር አጥብቀን እንጠይቃለን። ስለሆነም ሁሉም የመንግስት ተቋማትና የስፖርት ፌደሬሽኖች ጥያቄያችን ክለባችንን ለማስተካከል ያለመ ብቻ እንደሆነ እንድትገነዘቡልን በማሳወቅ ከመላው የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች ጎን እንድትቆሙ እንጠይቃለን። #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
3 1683Loading...
15
ፍትህ ለያሬድ መላኩ ፍቱት ከልጆቹ ጋር በሰላም ይገናኝ #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
3 7411Loading...
16
አሁን ያለው አመራር ለመፍትሄ ዝግጁ እንዳልሆነ ፍላጎትም እንደሌለው ለረጅም ጊዜ ተፈትኖ ማረጋገጥ እንደቻልን # በህግና በስርአት ተጠያቂነትን የሚሸሽ አመራር እንደሆነ ስለተረጋገጠ # የክለቡን ባለቤት ደጋፊን መብት በንቀት ወደጎን በመተው የኔነት ስሜት እንዳይኖረው በመግፋት በተግባር ማሳየቱ # ለአመታት በክለቡ ጉዳዮች ላይ ለሚጠየቁ ጉዳዮች ቃል ከመግባት በዘለለ በተግባር የፈፀማቸው ምንም አይነት ተግባራቶች እንደሌሉ በተጨባጭ የሚታይ ሀቅ በመሆኑ ከዚህም በኋላ ለውጥ የማምጣት አቅሙም ፍላጎቱም እንደሌላቸው ስለምናምን ከላይ በተዘረዘሩት ጉዳዮች አሁን ካለው አመራር ጋር በምንም መስፈርት ለምክክር ብቁ ስላልሆነ ደጋፊው ባለቤትነቱን ተጠቅሞ የራሱን የመፍትሄ ሂደቶችን መሄድ እንዳለበት እናምናለን ፡ ቀጣይ ሂደቶች # ክለባችን ስር ነቀል ለውጥ ያስፈልገዋል ይሄንንም ስንል ሙሉ ለሙሉ የአመራር ለውጥ ያስፈልገዋል # ደጋፊው ነፃ የሆነ የምክክር መድረክ በመፍጠር አሻጋሪ የሆነ የመፍትሄ ሀሳቦችን ማስቀመጥ # አዳዲስ ለአመራርነት ብቁ ይሆናሉ ተብለው የሚታመንባቸውን ደጋፊው መጠቆምና ለእጩነት ወደፊት የሚቀርቡበትን የተመቻቸ መድረክ መፍጠር 🔸 አዳዲስ እጩዎቹም እራሳቸው ለደጋፊው የሚያስተዋውቁበትን መንገዶች መዘርጋት እቅዶቻቸውን ማሳወቅ 🔸የመጨረሻው ጠቅላላ ጉባኤ ጥሪ ተደርጎ ለደጋፊው ሊሰሯቸው ያሰቡትን እቅዶች ተገምግሞ ምርጫ ማከናወን ይሆናል በዚ ሁሉ ሂደት ውስጥ በእያንዳንዱ ሂደቶች ላይ በቀጥታ ደጋፊውና ደጋፊው ብቻ ነው ወሳኝ አካል ። #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
870Loading...
17
የቀድሞ የክለባችን የቡድን መሪ አቶ ዳንኤል ካሳ ታስሯል በተከታታይ የክለባችንን የቦርድ አመራር በይፋ የሚቃወሙ የክለባችን ሁለት ደጋፊዎች ታስረዋል እስካሁን ሰዓት ድረስ የታሰሩበት ምክንያት ግልጽ አልተደረገም #ደጋፊን_ማሰር_ማሳሰር_ይቁም !! ደጋፊን በማሳሰር ክለባችንን እየመራው እቀጥላለው ማለት አይቻልም ዋ!! #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
5 0022Loading...
18
እኛ ይህንን ቦርድ ስንቃወም እልፍ አዕላፍ ምክንያቶችን ይዘን ነዉ ከነዛ ውስጥ ጥቂቶቹ:- #የዛሬ 25 አመት ስታዲየም እንገነባለን #የዛሬ 22 አመት የዳሸን ባንክ ሼር አለን #የዛሬ 20 አመት ከአፍሪካ ትልቁን ቡድን እንገነባለን #የዛሬ 2ዐ አመት አራሳችንን እንችላለን #የዛሬ 15 አመት ለስታዲየሙ 10000 ካሬ እናስጨምራለን × #የዛሬ 13 አመት የትሬይኒንግ ቦታ እንገነባለን #የዛሬ 1ዐ አመት አክስዮን እንሸጣለን × #የዛሬ 15 አመት ፅ/ቤቱን በባለሙያ እናደራጃለን #የዛሬ 15 አመት 7 ፎቅ ፅ/ቤት እንገነባለን(የሎሚ ፕሮጀክት ሳይረሳ) #የዛሬ 7 አመት የትሬይኒንግ ቦታ አናዘጋጃለን #የዛሬ 13 አመት ስታዲየም ልንገነባ ነው ስለሆነ ደጋፊውም ያዋጣ #Jul 28, 2021 ቅዱስ ጊዮርጊስና ኮረንቲያስ ልምድ ለመለዋወጥ ተስማሙ ቅዱስ ጊዮርጊስና የብራዚሉ አንጋፋ ክለብ ኮረንቲያስ በጋራ ለመስራትና ልምዳቸውን ለመለዋወጥ ተስማሙ፡፡(የወዳጅነት ጨዋታ በሁለቱም ሀገር ለማረግ ተስማሙ) የት ደረሰ? #Dec 15, 2022 በለገሀር የሚገኘው የፈረሰኞቹ መዝናኛ ማዕከል ስራ መጀመሩን እንገልፃለን። ፈረሰኞቹ SPORTS BAR የት ደረሰ? #Jun 16, 2020 የቁሳቁስ ሽያጭ ማዕከል ተከፈተ የት ደረሰ? CASTEL WINERY PLC
3 9520Loading...
19
#ደጋፊን_ማሰር_ይቁም !! ደጋፊን በማሳሰር ክለባችንን እየመራው እቀጥላለው ማለት አይቻልም ዋ!! ምንጊዜም ቅዱስ ጊዮርጊስ ይቅደም✌️
3 6234Loading...
20
ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ደጋፊው ይመለሰ የምንለው ባለቤትነቱ የደጋፊው ብቻ ስለሆነ ነው። በህግም ሆነ በሞራል የክለቡ ባለቤት እኛ ደጋፊዎቹ ነን። 🔸 ይህም በቅርቡ በደጋፊው ጥረት እውን ይሆናል!!
3 6292Loading...
21
የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ሆይ አንድነትህን ጠብቅ እርስበራስ አትወነጃጀል ይነበብ👇 በሬ ሆይ በሬ ሆይ ሳር ሳሩን እያየህ ገደሉን ሳታይ እኛ የታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ነን እኛ ደጋፊዎች መካከል የሚደረገውን አላስፈላጊ ንትርክና መበሻሸቅ ለውጥ ከማምጣት በላይ መናናቅና ክለቡን ለበለጠ ጉዳት የሚዳርግ እንደሆነ ይሰማናል‼️ 🔸ክለቡን እንደሚወድ ታማኝ ደጋፊ የሚታየን የመፍትሄ ሃሳብ መጀመርያ ደጋፊው አንድ መሆን አለበት በውስጡ ያለ መከፋፈል ስርአትና መስመር ሊይዝ ይገባል። ደጋፊዎች የሚያስማሙንንና የሚያለያዩንን ነገሮች መለየት መቻል አለብን። 🔸 የእከሌ የእከሌ ከመባባልና ከመፈራረጅ ወጥተን እንደሰለጠነ ሰው ለደጋፊው ሃሳብን በመሸጥ የሚመጣ ለውጥ እንዲኖር መጣርና መሞከር በተለይ Social media ላይ ጎራ ለይተው ከሚነቃቀፉ ደጋፊዎች ይጠበቃል። 🔸 የተለያየ ሃሳብ ያላቸውን ደጋፊዎች ሰላማዊ የሆነ የውይይትና የክርክር መድረኮችን በማዘጋጀት ደጋፊውን ካላስፈላጊ ንትርክና ብሽሽቅ እንዲርቁና የተሻለ የጋራ የመፍትሄ ሃሳቦች እንዲመጡ መጣር ያስፈልጋል። 🔸 Social media አጠቃቀማችን ለክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት በር መክፈቻ እንዳናደርገው መጠንቀቅ እንዳለብን ይሰማናል‼️ 🔸በመጨረሻም ነገአችንን ሳናይ ሳናመዛዝን ታላቁ ክለባችንን አሁን ካለበት ችግር በላይ ይዘንበት መጥተን መፀፀት እንዳይመጣ ልንጠነቀቅ ይገባል ባይ ነን‼️ ምንጊዜም ታላቁ ቅዱስ ጊዮርጊስ ✌️
3 3902Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
እኛ ቦታውን ልቀቁ አትችሉም እነርሱ ልጆቻችን ገና ይመሩታል 😂 የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ ሆይ ዳዊት የተባለው አመራር ልጆቼ ደርሰዋል እያለህ ነው ስህተቱን ከማረም ይልቅ አሁንም ቅዠት እያወራ ደጋፊውን ሊያሳምን ይፈልጋል ይበቃቹሃል ። #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
إظهار الكل...
🤣 28👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _25ኛ  ሳምንት  ውጤት #Ethiopian _ premier_  League ቅዱስ ጊዮርጊስ 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
إظهار الكل...
👎 18👍 2😡 2🤣 1
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ የጨዋታ ቀን ነው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር _ሊግ _25ኛ  ሳምንት  ጨዋታ #Ethiopian _ premier_  League ቅዱስ ጊዮርጊስ  ከ ሀዲያ ሆሳዕና 📆   ቅዳሜ  ግንቦት  10/2016 🕗 በ 9:00 ሰዓት 🏟  በሀዋሳ  ዩንቨርስቲ  ስታዲየም 💛❤️ድል ለታላቁ ክለባችን 💛❤️
إظهار الكل...
👍 12 1
Photo unavailableShow in Telegram
አቶ ዳዊት ለሊግ ጋዜጣ የተናገረው ነገር ፈገግ ያሰኛል የሚቃወማችሁን ደጋፊውን እንዲህ እያላችሁ የምታሸማቁበት ጊዜው አልፏል አንደኛ የቅዱስ ጊዮርጊስ ጠላት የስራ ጊዜውን ጨርሶ በስልጣን ላይ አንባገነን ህገወጥሆኖ የተቀመጠው ቦርዱ ነው ለውጥ እንፈልጋለን ።
إظهار الكل...
👍 35🤣 3😡 2 1
አሁንም ማሸነፍ አልቻልንም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ24ኛ ሳምንት የጨዋታ ዉጤት ቅዱስ ጊዮርጊስ  0 - 1 ኢትዮጵያ መድን #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ 💛❤️ 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 👉 @SAINTGEORGEFC 👈 ፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን...✌️
إظهار الكل...
😡 32🤣 9💔 6👎 3 3👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ የጨዋታ ቀን ነው! እውነተኛ የፈረሰኞቹ ደጋፊዎች የአሸናፊዎች የቁጠባ ሒሳብ ከፍተዋል። እርስዎስ? የአሸናፊዎች የቁጠባ ሒሳብ በመክፈት ከልብ ለሚወዱት ክለብዎ እና ለራስዎ ጠቀም ያለ ገቢ ያስገኙ! ፀሐይ ባንክ ለሁሉ!
إظهار الكل...
👍 19
Photo unavailableShow in Telegram
ጉዞ ወደ ሀዋሳ የክለባችን አጋር የሆነው ቢጂአይ ኢትዮጵያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመድን ጋር አርብ ግንቦት 2/2016 ለሚያደርጉት ጨዋታ ስድስት አውቶቡሶች በነፃ አዘጋጅቷል ። ስለዚህም የአባልነት መታወቂያ ያላችሁ ደጋፊዎቻችን ሀሙስ ግንቦት 01/2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00- ጀምሮ በስፖርት ማህበራችን መዝናኛ ክበብ እንድትመዘገቡ እናሳውቃለን። - የጉዞ ቀንና መገኛ ሰዓት - አርብ ጠዋት 12:30 ከመዝናኛ ማእከላችን - መመለሻ - ቅዳሜ ግንቦት 03/2016 "ቼ በለው" አንድ ክለብ አንድ ቤተሰብ ቢጂአይ ኢትዮጵያ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
إظهار الكل...
👍 33😡 10🤣 8👎 2 1
ዘሪሁን ሸንገታ የወያላ ጌታ💪✌️❤️ አመራሩ ያመጣው ችግር እንጂ አንተ የሰራህው ስህተት የለም እውነተኛ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊ የሆነ ሁሉ ይሄን ሀቅ አይክድም ዛሬም ይሄን እንላለን በቃችሁ ለዚህ ታላቅ ክለብ አትመጥኑም ። ዘርዬ ወሳኝ የሆኑ ተጫዋቾችህን አሳጥተውህ በቻልከው አቅም ክለብህን እያገለገልክ ቆይተሃል የእነርሱን ስህተቶች ለመሸፈን አንተን ተጠያቂ ሊያደርጉ የሞከሩት ሁሉ ከተጠያቂነት በየትኛውም መንገድ አያመልጡም ጊዜው ደርሷል ህዝባዊው ክለብ ወደ ባለቤቱ ለሆነው ለ ደጋፊው ይመለሳል ዘርዬ እናከብርሃለን 🏆🙏❤️
إظهار الكل...
75👍 21🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
አምባገነኑ አመራር የራሱን ስህተት ከማመን ይልቅ አሰልጣኞቹ ላይ እርምጃ ወስዷል ክለቡም በገፁ እንደዚህ ብሏል 👇 የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ዛሬ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የዋናውን ቡድን እንቅስቃሴ ከገመገመ በኋላ አሠልጣኝ ዘሪሁን ሸንገታ የዋናው ቡድን ዋና አሠልጣኝ ፣ አሠልጣኝ ውብሸት ደሳለኝ የበረኞች አሠልጣኝ ተለዋጭ መመሪያ እስኪሰጥ ድረስ ከማሰልጠን ተግባራቸው ታግደው እንዲቆዩ ወስኗል ። በምትካቸውም አሠልጣኝ ደረጀ ተስፋዬ የዋናው ቡድን ም/ አሠልጣኝ ዋና አሠልጣኝ ፣ አሠልጣኝ ሳምሶን ሙሉጌታ የወጣት ቡድናችን ዋና አሠልጣኝ ም/ አሠልጣኝ ሆነው ከሚያዝያ 29/2016 ዓ.ም ዋናውን ቡድን በጊዜያዊነት እንዲያሠለጥኑ ተወስኗል ።
إظهار الكل...
👍 27👎 20 1😡 1
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ለክለባችን ተጫዋቾች እንዲሁም ውድ ደጋፊዎች በሙሉ እንኳን አደረስን አደረሳችሁ ። #መልካም _ የትንሳኤ _ በዓል ።
إظهار الكل...
23👍 4