cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

S H E K A Y I N A H

ይህ #የሸካይና ፔጅ ነው የዚህ አገልግሎት አላማ #ቤተክርስቲያን ወደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር (ኢየሱስ) እለት ተዕለት እንድትጠጋ ማገዝ ነው:: ይህ ቻናል የተከፈተው #የእግዚአብሔርን_ክብር ለተጠሙ ገንዘብ፣ዝሙት፣ውሸት አና ሀጢያትን #ከእግዚአብሔር ጋር በሰዋች ህይወት እና አገልግሎቶች አንድ ላይ ማየት ለሚያስለቅሳቸው #ተሀድሶ ለሚሹ አማኞች ነው።@yabinasa

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
599
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+27 أيام
-430 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
እግዚአብሔር ትክክል ነው ነገር ሁሉ ለበጎ ነው🥰 #Dagi @shekayinah #SHEKAYINAH_LYRICS
851Loading...
02
ስም ሳይሰጡን ስም የሰጠን #ኢየሱስ ስም ሰጥተውን ስማችንን የቀየረ #ኢየሱስ #Biniyam @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
1212Loading...
03
#አንበሳው_በግ እስኪ ስሙን ኮመንት ሴክሽን ላይ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
1520Loading...
04
Media files
1690Loading...
05
#እግዚአብሔር_የክብሬ_ደጋሽ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2065Loading...
06
“ምክንያቱም እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን፣ ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሰው ሁሉ መጨረሻ ያሰለፈን ይመስለኛል፤ ለዓለም ሁሉ፣ ለመላእክትም ለሰዎችም ትርኢት ሆነናል። እኛ ስለ ክርስቶስ ብለን ሞኞች ነን፤ እናንተ ግን በክርስቶስ ጥበበኞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን፤ እናንተ ግን ብርቱዎች ናችሁ፤ እናንተ የተከበራችሁ ናችሁ፤ እኛ ግን የተዋረድን ነን። እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፤ እንጠማለን፤ እንራቈታለን፤ እንደበደባለን፤ ያለ መጠለያ እንንከራተታለን፤ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲረግሙን እንመርቃለን፤ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፤ ስማችንን ሲያጠፉ መልካም እንመልሳለን፤ እስከ አሁንም ድረስ የዓለም ጕድፍ፣ የምድር ጥራጊ ሆነናል።” 1 ቆሮንቶስ 4:9-13 @shekayinah #SHEKAYINAH_VERSUS
1741Loading...
07
ወንጌሉ አንድ ነው ሰባኪዎቹ አራት ሆኑ እንጂ:: #ሲኖፕቲክስ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2250Loading...
08
ይህን ያውቁ ኖሯል? #የሀኑካ_በዓል ይሁዳ መቃቢ የተባለ አንድ የአይሁድ መሪ የአይሁድ ቤተመቅደስን ከጣኦት ያነፃበትን ቀን የመታሰቢያ በዓል ነው #የመታደስ_በዓል @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
2340Loading...
09
”ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ መንፈስ ቅዱስ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ፤ “የምወድድህ ልጄ አንተ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል” የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰማ።“ ማርቆስ 1:10-11 ሰማይ አስቀድሞ የተናገረውን.... ”በኢየሱስ ትይዩ ቆሞ የነበረውም የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን ሲሰጥ ባየ ጊዜ፣ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበር” አለ።“ ማርቆስ 15:39 .....ሰው ግን ቆይቶ ነው መስቀል ላይ የተረዳው #ኢየሱስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
4191Loading...
10
Tenestoal_ተነስቷል_Meserete_Kiristos_Choir_Lyrics_video_4b5sWKtg5Nc.mp3
2041Loading...
11
.           ምህረታችን ▷ @shekayinah◁ ▷ @shekayinah ◁            △Join Us△ @shekayinah #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #SHEKAYINAH_MESSAGE
2020Loading...
12
#ተነስቷል #የማያሳፍር_ተስፋ እንኳን አደረስን @shekayinah #SHEKAYINAH_WISHS
2111Loading...
13
እኛ እንኳን አደረሳቹ የምንባባለው የጨዋታውን ውጤት ስለምናውቅ ነው እንጂ ይሄ ቀን ለደቀመዛሙርቱ ጭንቅ ነበር ያው ውጤቱን የሚያውቅ በጨዋታው በሀል በጭንቅት ቁጭ ብድግ አይልም እንደውም ቁጭ ብድግ ለሚለው ውጤቱን ነግሮ ያረጋጋዋል!! #ኢየሱስ_እየተመራ_ይመስላል_ግን _ያሸንፋል #እንኳን_አደረሰን @shekayinah #SHEKAYINAH_FASIKA
6266Loading...
14
የሞቱ ቀን መኖር ጀመርኩ የእንባው ቀን ሳቅን አወኩ ተጠማው ሲል እኔ እረካው በእርሱ ቁስል ጭንቄን እረሳው @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2101Loading...
15
“እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።” — ኢሳይያስ 53፥5
1840Loading...
16
እኛ 1 ኩባያ ውሃ የነፈግነው ጌታ ነው እኮ የዘላለም ህይወት በነፃ የሰጠን😕 #ምን_አይንት_ፍቅር_ነው🥺❤️ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2552Loading...
17
ደሙን_ለኔ_አፍስሶ_አዳነኝ_ዘማሪ_አዲሱ_ወርቁ_Adisu_Worku_2020_Demun_Len_NSC1FmTCBHo.mp3
2161Loading...
18
📍ወደ ላይ የታረቀ ወድ ጎን ይታረቃል ዶ/ር ማሙሻ @shekayinah
1880Loading...
19
ዘመን ሲከፋ ቤተክርስቲያን የማምለጫ ማህበረሰብ መሆን አለባት:: አንድ ሆነን አለም ወዴት ትሽሽ ዶ/ር ቄስ ገለታ @shekayinah
2231Loading...
20
የእግዚአብሔር አሻራ የለለበት የህይወት ምዕራፍ የለኝም @shelayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2381Loading...
21
Sikefagn_ሲከፋኝ_Tekeste_Getnet_P4hAhuVm_TI_140.mp3
2432Loading...
22
መሄጃ የለንም ያላንተ😭😭😭 ይሄ ይታወቅልን @shelayinah
2430Loading...
23
📍የቀን ክፉ ሲያገኘን የምንሸሸግበት ቦታችን ነህ ኢየሱስ 📍የሀዘን ማቅ ሲመታን መፅናኛችን ነህ ኢየሱስ 📍የተዋረድንበት ቀን ላይ ክብራችን ነህ ኢየሱስ #ኢየሱስ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2300Loading...
24
#የማይረሳኝ_ወለታ @shekayinah #SHEKAYINAH_SONGS
2135Loading...
25
እኛ አንተን ከወደድንበት ፍቅር ይልቅ አንተ እኛን የወደድክበት ፍቅር ላይ እርግጠኞች ነን ”ከክርስቶስ ፍቅር የሚለየን ማን ነው? ችግር ነው ወይስ ሥቃይ፣ ወይስ ስደት፣ ወይስ ራብ፣ ወይስ ዕራቍትነት፣ ወይስ አደጋ፣ ወይስ ሰይፍ?“ ሮሜ 8:35 #DAY_5 .           ▷ @shekayinah◁ ▷ @shekayinah ◁            △Join Us△ @shekayinah #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #SHEKAYINAH_MESSAGE
2230Loading...
26
.           #መድሃኒቴ ወንድወሰን - የትንሳኤ ዝማሬ ▷ @shekayinah◁ ▷ @shekayinah ◁            △Join Us△
2603Loading...
27
የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ ”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“ ሮሜ 5:19 #ትሁት_ታዛዥ @shekayinah #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #SHEKAYINAH_MESSAGE
2350Loading...
28
የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው:: እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም:: ፊሊ 3:17 ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ። @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
2481Loading...
29
ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል? እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን #DAY_2 @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
9266Loading...
30
በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
2291Loading...
31
ኢየሱስ ፍፁም ሰው ነው ፍፁም አምላክ ነው:: ግማሽ ሰው ግማሽ አምላክ የለንም @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
2380Loading...
32
”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“ ማርቆስ 14:66-72 . . ”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“ ዮሐንስ 21:15-17 ✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው @shekayinah
280Loading...
33
"ዘመኑ እስከፊ ቢሆን የጌታ ፀጋ አላነሰንም" @shekayinah
3020Loading...
34
አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ #አስተማሪዬ ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ #ወርቅ_አደረከን @shekayinah
3704Loading...
35
Media files
2830Loading...
36
..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” — ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥
640Loading...
37
Eyebedelkut_Chalegn_rXdJlAT1ykg_140.mp3
2931Loading...
38
..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” — ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥 እውነተኛ ወዳጅ❤️ @shekayinah #SHEKAYINAH_SHARE
370Loading...
39
..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” — ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥
10Loading...
40
የተከበበ በማይጠጣ በአለም ያለ ሰው ኢየሱስን ያጣ @shekayinah
2840Loading...
እግዚአብሔር ትክክል ነው ነገር ሁሉ ለበጎ ነው🥰 #Dagi @shekayinah #SHEKAYINAH_LYRICS
إظهار الكل...
9💯 5
ስም ሳይሰጡን ስም የሰጠን #ኢየሱስ ስም ሰጥተውን ስማችንን የቀየረ #ኢየሱስ #Biniyam @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
إظهار الكل...
9🥰 1
#አንበሳው_በግ እስኪ ስሙን ኮመንት ሴክሽን ላይ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
إظهار الكل...
5
Photo unavailableShow in Telegram
6🔥 2
Photo unavailableShow in Telegram
#እግዚአብሔር_የክብሬ_ደጋሽ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
إظهار الكل...
🥰 8 2🔥 2👏 1
“ምክንያቱም እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን፣ ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሰው ሁሉ መጨረሻ ያሰለፈን ይመስለኛል፤ ለዓለም ሁሉ፣ ለመላእክትም ለሰዎችም ትርኢት ሆነናል። እኛ ስለ ክርስቶስ ብለን ሞኞች ነን፤ እናንተ ግን በክርስቶስ ጥበበኞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን፤ እናንተ ግን ብርቱዎች ናችሁ፤ እናንተ የተከበራችሁ ናችሁ፤ እኛ ግን የተዋረድን ነን። እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፤ እንጠማለን፤ እንራቈታለን፤ እንደበደባለን፤ ያለ መጠለያ እንንከራተታለን፤ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲረግሙን እንመርቃለን፤ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፤ ስማችንን ሲያጠፉ መልካም እንመልሳለን፤ እስከ አሁንም ድረስ የዓለም ጕድፍ፣ የምድር ጥራጊ ሆነናል።” 1 ቆሮንቶስ 4:9-13 @shekayinah #SHEKAYINAH_VERSUS
إظهار الكل...
4😢 2
ወንጌሉ አንድ ነው ሰባኪዎቹ አራት ሆኑ እንጂ:: #ሲኖፕቲክስ @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
إظهار الكل...
👍 5
ይህን ያውቁ ኖሯል? #የሀኑካ_በዓል ይሁዳ መቃቢ የተባለ አንድ የአይሁድ መሪ የአይሁድ ቤተመቅደስን ከጣኦት ያነፃበትን ቀን የመታሰቢያ በዓል ነው #የመታደስ_በዓል @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
إظهار الكل...
1
”ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ መንፈስ ቅዱስ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ፤ “የምወድድህ ልጄ አንተ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል” የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰማ።“ ማርቆስ 1:10-11 ሰማይ አስቀድሞ የተናገረውን.... ”በኢየሱስ ትይዩ ቆሞ የነበረውም የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን ሲሰጥ ባየ ጊዜ፣ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበር” አለ።“ ማርቆስ 15:39 .....ሰው ግን ቆይቶ ነው መስቀል ላይ የተረዳው #ኢየሱስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
إظهار الكل...
3
Tenestoal_ተነስቷል_Meserete_Kiristos_Choir_Lyrics_video_4b5sWKtg5Nc.mp3
إظهار الكل...
👍 1 1