cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

S H E K A Y I N A H

ይህ #የሸካይና ፔጅ ነው የዚህ አገልግሎት አላማ #ቤተክርስቲያን ወደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር (ኢየሱስ) እለት ተዕለት እንድትጠጋ ማገዝ ነው:: ይህ ቻናል የተከፈተው #የእግዚአብሔርን_ክብር ለተጠሙ ገንዘብ፣ዝሙት፣ውሸት አና ሀጢያትን #ከእግዚአብሔር ጋር በሰዋች ህይወት እና አገልግሎቶች አንድ ላይ ማየት ለሚያስለቅሳቸው #ተሀድሶ ለሚሹ አማኞች ነው።@yabinasa

إظهار المزيد
Advertising posts
599المشتركون
+124 hour
لا توجد بيانات7 يوم
-230 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

.           #መድሃኒቴ ወንድወሰን - የትንሳኤ ዝማሬ @shekayinah◁ ▷ @shekayinah ◁            △Join Us
إظهار الكل...
1
የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ ”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“ ሮሜ 5:19 #ትሁት_ታዛዥ @shekayinah #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #SHEKAYINAH_MESSAGE
إظهار الكل...
የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው:: እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም:: ፊሊ 3:17 ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ። @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
إظهار الكل...
3
ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል? እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን #DAY_2 @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
إظهار الكل...
6
በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
إظهار الكل...
💯 5 1
ኢየሱስ ፍፁም ሰው ነው ፍፁም አምላክ ነው:: ግማሽ ሰው ግማሽ አምላክ የለንም @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
إظهار الكل...
💯 4 1
”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“ ማርቆስ 14:66-72 . . ”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“ ዮሐንስ 21:15-17 ✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው @shekayinah
إظهار الكل...
"ዘመኑ እስከፊ ቢሆን የጌታ ፀጋ አላነሰንም" @shekayinah
إظهار الكل...
11🥰 3
አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ #አስተማሪዬ ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ #ወርቅ_አደረከን @shekayinah
إظهار الكل...
14🔥 5👍 1
🙏 3