MuhammedSirage M.Noor
الذهاب إلى القناة على Telegram
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام MuhammedSirage M.Noor
تُعد قناة MuhammedSirage M.Noor (@msirage4) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 24 708 مشتركاً، محتلاً المرتبة 3 261 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 1 330 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 24 708 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 16 فبراير, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 16، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 21.24%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 6.71% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 249 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 659 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.
- الاهتمامات الموضوعية: يركز المحتوى على مواضيع رئيسية مثل دَاء.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
“اتق الله حيثما كنت”
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 18 مارس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
24 708
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-237 أيام
+1630 أيام
أرشيف المشاركات
24 708
የቀልብ ነገር ...
የቀልብ ነገር ከቀለብ በላይ ሊያሳስብ ይገባል ። ቀለብ ቢቋረጥ የስጋ ህይወት ይቋረጣል ... ቀልብ የሞተ ግዜ ግን ከአሏህ ጋር ያለን ግንኙነት ይቋረጣል !
ስጋ ሺ ግዜ ቢሞት ይሻላል ! - ከአሏህ ጋር ያለን ግንኙት ከሚቋረጥ !
https://t.me/msirage4
24 708
የቀልብ ነገር !
የስራዎችን ብዛት ሳይሆን ስራዎች በልብ ውስጥ እያሳደሩ ያለውን ተፅዕኖ ማጤን አንገብጋቢ እንደሆነ ዑለማእ ያወሳሉ ...
አንዳንዴ መልካምን ከመናገር ማዳመጡ ሊበልጥ ይችላል ... የደረቀ ቀልብን ሊያርጥብ ቅርብ ይሆናል ...
ለአንዳንዱ ወዳጆችን ተቀላቅሎ በኸይር ጉዳይ ላይ ከመንቀሳቀስ ይልቅ መግገለሉ ይበልጥ ጠቃሚ ይሆናል ....
አንዳንዱን ዚክር አብዝቶ ሲቀይረው ሌላውን ፆም ያጠናክረዋል ....
ከፊሎቻችንን ከማስተማሩ ይልቅ በመማር ላይ መቀጠሉ ፣ ረቃኢቅን መስማቱና ማንበቡ አብዝቶ ይጠቅመዋል ... ዓይንና ቀልቡን ያረጥብላታል !
الإنسانُ فقيهُ نفسه
" የሰዉ ልጅ ራሱን አዋቂ ነው" ይባላል ...
እና ... ለቀልባችን ጤንነት ይበልጥ ቅርብ የሆነውን መወሠን ደግ ነው ! ከቀልብ በላይ አሳሳቢ እና ታላቅ ነገር የለምና ልንጠግነውና ልንጠብቀው እንሯሯጥ !
https://t.me/msirage4
24 708
قال بعض السلف
اطلبْ قلبك في ثلاثة مواطن: عند سماع القرآن، وفي مجالِس الذِّكر، وفي أوقات الخلوة؛ فإن لم تجدهُ في هذه المواطن فسَلِ الله أن يَمُنَّ عليك بقلبٍ؛ فإنه لا قلبَ لك
ልብህን በ3 ነገሮች ውስጥ ፈልገው
-ቁርአንን በመስማት ወቅት
-አሏህ የሚወሰባቸው ቦታዎች ውስጥ
-በምትገለልባቸው (ብቻህን በሞትሆንባቸው ) ወቅቶች
* እነዚህ ቦታዎች ውስጥ ልብህን ካላገኘህ አሏህ ልብን እንዲሰጥህ ጠይቀው - አንተ ልብ የለህምና !
https://t.me/msirage4
24 708
Repost from ABU MUSLIM A-DUROOS
🗓 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ በምስ/ጉራጌ ዞን በመስቃን ወረዳ በቡታጅራ ከተማ በሙሳ ራማሽ (በቆዳሌጦ) መስጂድ
•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•
📌 ትምህርቱን ለመከታተል ይህን ቻናል ይቀላቀሉ
👇👇👇
🌐 https://t.me/AbumuslimAlarsi
24 708
የስልክ ነገር ...
ስልክህን ወደተከለከሉ ምስሎች ፣ ቪዲዮዎች የምትመለከትበት ከሆነ ....
ከደርስ የተቆረጠ ምክር ...
https://t.me/msirage4
24 708
የቀልብና የአይኖችን ድርቀት ለማስወገድ አሏህን በተገቢ መልኩ እንፍራ !
ዓይኖች ይረጥቡ ዘንድ ከቆሻሻ ምስሎች ሊጥጠበቁ ይገባል ! ወዳልተፈቀደላቸው ነገር ማማተርን ሊርቁ ግድ ነው !
ቀልብ ወደ ጤናው እንዲመለስ አካሎች ለፈጣሪያቸው ታዛዥ ሊሆኑ ከሐራም ነገሮች ሊርቁ ግድ ነው !
የቀልብና የአይኖችን ድርቀት ለማስወገድ አሏህን በተገቢ መልኩ እንፍራ !
https://t.me/msirage4
24 708
የራስን ሆነ የወገንን ቀልብ ለማለስለስ ወደታች ወርዶ ከረባ ካልረባው መቃረም እና ማሠራጨት አያስፈልግም ...
ቀልብ ከሚለሰልስባቸው ነገሮች ውስጥ አንዱ የጥፋት ሠዎችን መጥላትና እነሡን መዋጋት ነው !
ለአሏህ ብሎ የቢድዓ ሰዎችን መጥላት ኢማንን ከሚያጠነክሩ መልካም ስራዎች ውስጥ አንዱ ነው !
https://t.me/msirage4
