የወራቤ ሰለፊዮች መገናኛ
الذهاب إلى القناة على Telegram
📝👉በአላህ ፍቃድ በዚህ ቻነል በወራቤ ከተማ አስተዳደር በተለያዩ መድረሳዎች የሚሰጡ የሰለፊዮች ደርስ ፣ሙሃደራ እንዲሁም መልእክቶች የሚተላለፉበት ይሆናል !!! https://t.me/ibnbaz1212
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
2 028
المشتركون
+1624 ساعات
+1987 أيام
+47730 أيام
أرشيف المشاركات
2 028
Repost from ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
ተጀምሯል
📖 ሸርህ ከሽፍ አሽ-ሹብሃት
شرح كشف الشبهات
للشيخ العلامة محمد بن صالح العثيمين رحمه الله
Pdf ↘️
https://t.me/DarASSunnah1444/14022
🗓 ቅዳሜና እሁድ
🕰 ከመግሪብ እስከ ዒሻእ
🎙ኡስታዝ ታጁዲን - አቡ ሙዓዝ (ሀፊዘሁላህ)
ገባ
ገባ
በሉ
👇👇👇
https://t.me/DarASSunnah1444?livestream=
2 028
📌 የሰለፊዮች አንድነት፡ በቡድናዊነት ሳይሆን በተውሂድና በሱና ላይ!
በአሁኑ ዘመን እውነተኛውን እስልምና እና የሰለፎችን (የቀደምት ደጎች) ፈለግ መከተል ማለት ዝም ብሎ ስም መሸከም ወይም በአንድ የተወሰነ ስብስብ ሥር መሰባሰብ አይደለም።
"የሰለፊዮች በተውሂድ ላይ መሰብሰብ ቡድናዊ ሳይሆን ትክክለኛ ወንድማማችነት፣ መተጋገዝ፣ ቁርኣንና ሐዲስን ከመከተል የሚደረግ መሰብሰብ ነው።"1. ሰለፊይነት «ቡድን» (ሒዝቢያ) አይደለም! ብዙዎች ሰለፊይነትን እንደ አንዱ ዝግ የፓርቲ ወይም የቡድን ስብስብ አድርገው ሊያስቡት ይችላሉ። ነገር ግን እውነታው ፍጹም ተቃራኒ ነው። ✅ ቁርኝቱ ከሰዎች ጋር ሳይሆን ከሐቅ ጋር ነው፦ ሰለፊዮች የሚሰበሰቡት ለአንድ ግለሰብ፣ ለአንድ መሪ ወይም ለአንድ የተወሰነ ማኅበር ፍላጎትና ስሜት አይደለም። ☑️ መሠረቱ ተውሂድ ነው፦ ትስስሩ አላህን በብቸኝነት ከማምለክ (ከተውሂድ) እና የአላህን መልእክተኛ ﷺ በቅንነት ከመከተል የሚመነጭ ንጹሕና ትክክለኛ ወንድማማችነት ነው። 2. ከመረጃ ውጭ መሪም ሆነ ቅድሚያ የሚሰጠው የለም፦ ሰለፊዮች ከኪታብና ከሱና ውጭ የራሳቸው የተለየ «መሪና አመራር» የላቸውም።
"መረጃን ከትክክለኛው የቁርኣንና የሐዲስ ምንጭ ይቀዳሉ።"ይህ ማለት አንድ ሰለፊይ የሚመራው በስሜት፣ በወሬ ወይም በጭፍን ተከታይነት (ተቅሊድ) ሳይሆን በማስረጃና በዕውቀት ነው። መረጃ ባለበት ቦታ ሁሉ የሱና ሰው አለ። መረጃ በሌለበት ግን ማንም ይሁን ማን አይከተለውም። 3. ከፈሊጣውያን(ከሙብተድዖች) የሚለዩበት መስመር ✅ ድንበር አይጥሱም፦ እንደ ሙብተድዕና የራሳቸውን ፍልስፍና እንደሚያስቀድሙ ሰዎች፣ ሰለፊዮች በሸሪዓው ላይ በራሳቸው ፍላጎት ድንበር አያልፉም። ✅ ዕውቀትንና ተግባርን ያከብራሉ፦ ከዕውቀትና ከተግባር ባለቤቶች (ከኡለሞች) ጋር ያላቸውን ትስስር ያጠነክራሉ። ሸሪዓዊ ሒክማንና ስነ-ምግባርን (አደብን) ጠብቀው ይጓዛሉ። ✅ ያልተረዱትን ነገር ጠይቀው ይረዱታል፦ መረጃው ግልጽ ካልሆነላቸው ወይም ግራ ካጋባቸው፣ በግምትና በጭፍን ጥላቻ አይፈርዱም፤ ይልቁኑ "ቀርበው ይጠይቃሉ"። 💡 የማጠቃለያ መልእክት በጥቅሉ ይህ መልእክት ዛሬ ላለንበት ተጨባጭ ትልቅ ማስተማሪያ ነው። ሰለፊይነት በተግባር የሚገለጽ እንጂ በይገባኛል ጥያቄ የሚገኝ ስም አይደለም። 🔴 ይህንን ትክክለኛ ሰለፍይነት በተግባር ለመግለፅ ከሚረዱን ነገሮች በጥቂቱ፦ ✅ እምንሰራውን ተግባር ለአላህ ብለን መስራት፤ ✅ ብዙ ተከታይን ለማገኘት ሳይሆን ብዙ የሱና አንበሶችን ለማፍራት መነሳት፤ ✅ እውነተኛ ወንድማማችነትን ማስፈን፤ ✅ ከመላምትና ከቡድናዊ ክፍፍል መራቅ፤ ✅ መረጃንና የኡለሞችን ምክር አጥብቀን መያዝ፤ ✅ ግልጽ ያልሆነልንን ነገር በሰከነና በተረጋጋ መንፈስ ቀርበን መጠየቅ፣ ✅ ታዋቂነትን ሳይሆን አዋቂ መሆንን መምረጥ፣ ✅ ተከታይን (ቲፎዛን ) ሰብስቦ እውነተኛ ነኝ ብሎ አለመንቀሳቀስ እና የመሳሰሉት.... አላህ እውነትን አውቀው ከሚከተሉት፣ ሱናን በተግባር ከሚኖሩት ያድርገን! https://t.me/sunah123
2 028
Repost from ዳር አስ-ሱንና Dar As-sunnah Channel
✅
በኡስታዝ ታጁዲን አቡ ሙዓዝ ቅዳሜና እሁድ ከመግሪ እስከ ዒሻእ የሚሰጠው
የሸርህ ከሽፍ አሽ-ሹብሃት ኪታብ ደርስ በሰኣቱ እንደተጠበቀ ነው።
2 028
🔷በሐቅ ላይ መጽናት ፤ አለመገለባበጥ የአህለሱና መለያ ባህሪ ነው
ከአህለሱና ጉልህ መለያዎች : በሐቅ ላይ መጽናት ፣ አለመገለባበጥ ፣ የጥልቅ እውቀት ባለቤትም ይሁን ማንኛውም ደግ የአሏህ ባሪያ መገለባበጥና የአቋም መጣረስ ከእነርሱ ዘንድ አይታወቅም።
የአቋም መጣረስ ፣ መገለባበጥ የሚገኘው ውዳቂ፣ ሸረኛና ወራዳ ከሆኑ ሰዎች ዘንድ ነው።
ሸይኹል ኢስላም ኢብን ተይሚያ - ረሂመሁሏህ - እንዲህ ብለዋል :-
"የሱናና የሐዲስ ባለቤቶች ከኡለሞቻቸውም ይሁን ከሌሎች ደጋግ የአሏህ ባሮች ከንግግሩ ከአቂዳው የተመለሰ አንድም አይታወቅም ። በተለያየ ፈተና እና መከራ ቢፈተኑ እንኳ ከሰዎች መካከል በትእግስት ከፍተኛውን ደረጃ የያዙ እነርሱ ናቸው።
ይህ የነብያትና ቀደምት ተከታዩቻቸው ባህሪ ነው። የጉድጓድ ባለቤቶች እና የመሳሰሉት ፤ ከዚህ ኡመት ቀደምቶች ፣ሶሃቦች ፣ ታብዕዮች እና ሌሎችም አኢማዎች ባህሪ ነው።
ኢማም ማሊክ - ረሂመሁሏህ - እንዲህ ብለዋል :-
"በዚህ ጉዳይ ፣ ፈተና ባልደረሰበት አንድም አካል አትቅኑ።"
አሁንም እንዲህ ብለዋል :-
"አሏህ አማኝን መፈተኑ አይቀርም። ከታገሰ ደረጃውን ከፍ ያደርግለታል።"
"مجموع الفتاوى"
https://t.me/alateriqilhaq
2 028
Repost from የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
🔷አህለሱና ከአህለል ቢድዓ መለየት አለበት
ሸይኽ ረቢዕ ብን ሃዲ አልመድኸሊ - ረሂመሁሏህ - እንዲህ ብለዋል ፡ -
“በርካታው ሰው የአህለሱናን መዝሐብ ተላብሶ ብቅ ይላል፡፡ አህለሱና ግን የሌላውን መዝሐብ ተላብሶ ብቅ አይልም፡፡ በዘመናችን “እኔ ሰለፍይ ነኝ” የሚል አልለ፡፡ ነገር ግን በሰለፎች መንሐጅ እና በባለቤቶቹ ላይ ተንኮል ይሸርባል፡፡ ስለዚህ የግድ መለየት አለበት፡፡ ቀደምቶች ከቢድዓና ከጥመት ባለቤቶች በነበራቸው አቋም አይነት - ሰለፍይ ከሆነ የግድ የጥመትና የቢድዓ ባለቤቶችን በንግግራቸውና በአቋማቸው ከሚስማማው አካል ጋር መለየት አለበት፡፡ ሰለፎቹ ትክክለኛ አማኞች ከሙብተዲዕ የሚለይበትን መለያ ያስቀምጣሉ፡፡ ሙብተዲዑ ከሐዲ ሊሆን ይችላል፡፡"
አሁንም እንዲህ አሉ ፡ -
"ተፈላጊው ነጥብ ፡ ወንድሞቸ! ይህን ጉዳይ ልንገነዘብ ይገባል፡፡ አህለሱና ከአህለል ቢድዓ መለየት አለበት፡፡ ቀደምቶች ሙብተዲዕ አዲስ ነገር ሲፈጥር ቢድዓውን የሚለዩበት መንገድ ነበራቸው፡፡ እርሱም ቁርዓን እና ሱናን አጥብቆ መያዝ ፣ ወደነርሱ መጣራት ፣ የቢድዓን ባለቤት መዋጋት ፣ ከቢድዓ ባለቤቶች መለየት ፣ መቆራረጥ ፣ የተለያየ መንገድ ተጠቅሞ ማህበረሰቡን ከእነርሱ ጥመትና ተንኮል መጠበቅ ነው፡፡"
الذريعة إلى بيان مقاصد كتاب الشريعة 1- (403-404)
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة
2 028
Repost from አቡ ኑህ አስ'ስልጢይ [ Misbah Mohammed ]
🚫ስሜቱን ነው የሚያመልከው ❗️
🎙قال ابن القيم رحمه الله :
"من لا يعبد الله إلا بما يحبه ويهواه، فهو في الحقيقة إنما يعبد نفسه"
[شفاء العليل (2/ 260)]
➤ኢብኑል ቀይም ረሂመሁ አላሁ እንዲህ ይላል፦
➧አላህን በሚወደውን በሚፈለገው ነገር እንጂ የማያመልክ የሆነ ሰው እሱ በትክክልም እያመለከ ያለው ስሜቱን ነው ።
📚ሺፋኡል ዐሊል 2/260
📝ተጨማሪ ትምህርቶችን ለመከታተል
የቴሌግራም Channeሉን ይቀላቀሉ !
https://t.me/MisbahMohammed_6682
2 028
Repost from አቡ ኑህ አስ'ስልጢይ [ Misbah Mohammed ]
➲ማነው ሰለፋቸው ⁉️
➨እውነተኛ ሰለፊይ ማለት የደጋግ ሰለፎችን (የቀደምትን) የዲን መስመር በሁለንተናው የሚከተል ማለት ነው።
➸ከዚህ አንፃር "ሰለፊይ ነን" የሚሉ ከነሲሃ እኽዋኖች (ሙመይዐዎች) ጋር የሚጋጋጡ አካላት ውድቀትና ሴረኝነት አይደለምን ?
➢ለምሳሌ
◆ሰለፎች ከሙብተዲዕ አንድ ቃል እንኳ አትስሙ ይሉ ነበር ። ዛሬ ደግሞ ቁጭ ብሎ ሹበሃቸውን የሚጋት ብዙ ነው።
➽ሰለፎች ሙብተዲዕን የተቀማመጥ ሂክማ (ጥበብ) የለውም ይሉ ነበር። ዛሬ ደግሞ እነርሱን እያስፈቀዱ መንቀሳቀስ መስለሃ ተደርጎ ይሞገታል ።
➧ሰለፎች ሙብተዲዕ ጋር የተቀማመጠ የአላህ ቁጣ (በላእ) ይወርድበታል ይሉ ነበር። ዛሬ ይህን የመሰለ አቋም ስመለከቱ የሚበረግጉ ሞልተዋል።
➽ከዚህ ሁሉ የሰለፎች ንግግር በላይ ደግሞ በርካታ የቁርኣን አንቀፆችና ሰሂህ ሀዲሶች አጥማሚዎችን መራቅ ግዴታ እንደሆነ በግልፅ አውጀዋል።
➛እኮ ማነው ሰለፋቸው ?
አውቆ የተኛ እኮ እንደሞተ ሰው ነው።ቢቀሰቅሱትም አይሰማም ይባላል።
" لَقَد أَسمَعتَ لَو نادَيتَ حَيّاً
وَلَكِن لا حَياةَ لِمَن تُنادي
نارٌ لو نفخت بها أضاءت
ولكن أنت تنفخ في الرماد "
➤ታሰማ እኮ ነበር ህያውን ብትጠራ ፣
ነገር ግን ተጠሪህ ህወይቱም አይሰራ ፣
እሳት በእፍታ ተቃጥሎ ያበራል ፣
የአንተ እፍታ ግን ለአመዱ ኖሯል ፣
➢ የቴሌግራም ቻናል !
https://t.me/MisbahMohammed_6682
2 028
كَانَ الرَّبِيعُ بْنُ خُثَيْمٍ يَقُول :
« لَا خَيْرَ فِي الْكَلَامِ إِلَّا فِي تِسْعٍ:
❶ - تَهْلِيلٍ،
❷ -وَتَكْبِيرٍ،
❸ -وَتَسْبِيحٍ،
❹ -وَتَحْمِيدٍ،
❺ -وَسُؤَالِكَ عَنِ الْخَيْرِ،
➏ -وَتَعَوُّذِكَ مِنَ الشَّرِّ،
➐ -وَأَمْرِكَ بِالْمَعْرُوفِ،
❽ -وَنَهْيِكَ عَنِ الْمُنْكَرِ،
❾ -وَقِرَاءَتِكَ الْقُرْآنَ "
[ الصمت لابن ابي الدنيا : ص (246) ]
2 028
📝የኡሱሉ አስ_ሰላሰህ ማብራሪያ
╭─••°─═•°•═─•••─╮
📖 ደርስ ክፍል 002 📖
╰─••°─═•°•═─•••─➥
🏢በወራቤ ከተማ አስተዳደር ሻድገር ሰፈር ኢማሙ አሽ'ሻፊዒይ መድረሳ የሚሰጥ ትምህርት
🎙በኡስታዝ አቡ ኑህ
📆ሐሙስ ሙሐረም 09 / 01 / 1448
የቴሌግራም ቻነል ➘➷➴➘➷
https://t.me/ibnbaz1212
https://t.me/MisbahMohammed_6682
