ar
Feedback
Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)

الذهاب إلى القناة على Telegram

Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
273
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-37 أيام
-1330 أيام
أرشيف المشاركات
አርሲ ላይ እየሆነ ያለው እልቂት መነሻው ምንድን ነው? የመጨረሻ ግቡስ ምንድን ነው? https://t.me/Eyo21e

ቤተ ክህነቱ የኦርቶዶክሳውያን እልቂት የቤተ ክርስቲያን ውድመት ባያሳስበውም የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን በተመለከተ ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል ht
+2
ቤተ ክህነቱ የኦርቶዶክሳውያን እልቂት የቤተ ክርስቲያን ውድመት ባያሳስበውም የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን በተመለከተ ለጠቅላይ ቤተ ክህነቱ ጥያቄያቸውን አቅርበዋል https://t.me/Eyo21e

ምሥራቅ አርሲና ምዕራብ ሐረርጌ  ኢስላማዊ ታጠቂ ቡድን በኦርቶዶክሳውያን ላይ  እየፈጸመ ያለው ፍጅት

Repost from Eotc Task Force
እኛ ኦርቶዶክሳውያን ኦርቶዶክሳዊነትን ማስቀጠል የምንችለው ከዘረኝነት ከ ክልልነት፣ከጎጠኝነት፣ከቋንቋ አምላኪነት የጸዳ በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ የተቃኘ ኦርቶዶክሳዊ ተጋድሎ ማድረግ ስንችል ብቻ ነው።

የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲጋለጥ የቤተ መንግሥቱ  የውሸት መግለጫ ፣የሰላም ሚንስትሩ የውሸት መግለጫ፣የኢሰመኮ የውሸት መግለጫ ፣የመንግሥት ሚዲያ የውሸት ዘገባ፣የኦሮሚያ ኮሚንኬሽን የውሸት መግለጫ፣የአርሲ ዞን ኮሚንኬሽን ቢሮ የውሸት ፕሮፓጋንዳ፣የአሰኮ ወረዳ የውሸት ፕሮፓጋንዳ ፣የአክራሪ ወሀቢያዎች የውሸት ፕሮፓጋንዳ የሐሰተኛ ሽማግሎችና አባገዳዎች ንግግር፣የአርሲ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ የቄስ ከፍያለሁ የቅጥፈት ንግግር አፍኖ ሊያስቀረው ያልቻለው በአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋት።እኛ እውነት የሆነውን እግዚአብሔር ነው የምናመልከው በሐሰት አንመራም። ማን ጽንፈኛና ማን ሀገር አፈርራሽ እንደሆነ  ከተግባራችን ይታወቃል። https://t.me/Eyo21e

ማን ነው እያስፈጀን ያለው? ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ይኽን እንድትገነዘቡልን እንፈልጋለን።እየተፈጸመብን ያለውን ሁለንተናዊ ፍጅት የሚመሩት የዞን ወይም የወረዳ ወይም የቀበሌ ባለሥልጣናት ብቻ አይደሉም ሥ
+1
ማን ነው እያስፈጀን ያለው? ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ይኽን እንድትገነዘቡልን እንፈልጋለን።እየተፈጸመብን ያለውን ሁለንተናዊ ፍጅት የሚመሩት የዞን ወይም የወረዳ ወይም የቀበሌ ባለሥልጣናት ብቻ አይደሉም ሥርዐቱ ነው የሚያዛቸው ።በቦታው ላይ ያስቀመጣቸውም ኦርቶዶክሱን ያጸዱኛል ብሎ ነው።ስለዚህ እነርሱ የታዘዙትን ነው ሚያደርጉት።ምናልባት ትዝ ካላችሁ በ2012ዓ.ም  የሐጫሉ ሁንዴሳን ሞት ተከትሎ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ወሀቢያዎቹ  በውድቅት ሌሊት ጭፍጨፋ   ሲፈጽሙ የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ  ወደ ሽመልስ አብዲሳ ስልክ ደውሎ "ከአቅሜ በላይ ነው "ሲሰው ሽመልስ የሰጠው ምላሽ " ምን አገባህ አርፈህ ተኛ"የሚል ነበር።ሌላ ሁለት ማስረጃዎችን ላቅርብና ላብቃ። ምዕራብ አርሲ የ ዶዶላ ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፈ ያሳረደ ሙስሊሙ ከተማ ከንቲባ የሥልጣን እድገት ተሰጥቶ ወደ ፌዴራል እንዲያድግ ነው የተደረገው።ሌላው የአሰላ ከተማ ባለሥስጣን የነበረች አንዲት ሙስሊም ሴት "መስቀል ያሰረ ቄሮ አላውቅም"ብላ ኦርቶዶክሱ ላይ ስታላግጥ ኦርቶዶክሱ ሆይ ብሎ ወጥቶ ቁጣውን መግለጽ ሲጀምር  ወዲያውኑ ነው ደብቀው  በአምቡላንስ አውጥተው ሌላ ቦታ ላይ የተሻለ ሥልጣን የሰጧት።በኦሮሚያ  ክልል ብዙ ኦርቶዶክስን ያስጨፈጨፈ የዞን ና የወረዳ ባለሥልጣን  ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሥልጣን እድገት ያገኛል ።ኦርቶዶክሳውያንን ያላስገደለና ያላፈናቀለ   በዚያ አከባቢ ላይ በሚንቀሳቀሱ በኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት ወይም በኦነግ ሸኔ እንዲገደል ይደረጋል እንደው ከራሩለት ያለዕድገት እዚያው በነበረበት እንዲቆይ ይደረጋል።እየሆነ ያለው ይኽ ነው ።የተሻለ ሥልጣን ለማግኘት ኦርቶዶክስን መጨፍጨፍ ማሳደድ ከስፍራው ማጽዳት ህገመንግሥታዊ መስፈርት ነው። ትነቃ እንደሆን ንቃ! አርሲ የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ

ከኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት እርድ ተርፈው በሜዳ ላይ የወደቁ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን።
+4
ከኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት እርድ ተርፈው በሜዳ ላይ የወደቁ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን።

💔 አርሲ በሞት እና በስደት ሳይሰማባት ታድር ይሆን?! አስከሬናቸው በፌስታል ተለቅሞ የተቀበሩት የ70 ዓመቱ አዛውንት በአርሲ ሀገረ ስብከት በጉና ወረዳ ረኤ አምባ ቀበሌ ልዩ ስሙ "ጦሴ" በተባለ ቦታ፣ ግንቦት 30 ቀን ለሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም አጥቢያ እጅግ ዘግናኝ እና ልብ ሰባሪ ጥቃት ተፈጽሟል። አቶ ደጀኔ ሆርዶፋ የተባሉ የ70 ዓመት አዛውንት አባት፣  ካደሩበት ቤት በኃይል ተጎትተው በመውጣት በግፍ ተገድለዋል። ታጣቂዎቹ የአዛውንቱን ባለቤት በሩን ከውጪ ዘግተውባቸው ሲሄዱ፣ እናታችን ሌሊቱን ሙሉ በፍርሃትና በጭንቀት አድረው በነጋታው በአካባቢው ማኅበረሰብ እርዳታ ሊወጡ ችለዋል። ገዳዩ ግድያውን መፈጸም ብቻ ሳይሆን፣ የቤተሰቡ መተዳደሪያ የሆኑ 9 ከብቶችንም ዘርፎ ሰውሯል። የ70 ዓመቱ አባት አቶ ደጀኔ ከተገደሉ በኋላ አስከሬናቸው በአውሬ ይበላ ወይም ገዳዮቹ ይቆራርጡት በውል ባይታወቅም፣ ትላንት ሰኔ 1 ቀን የተገኘው የሰውነት ክፍላቸው በፌስታል ተለቅሞ በደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የቀብር ሥነ-ሥርዓታቸው ተፈጽሟል። #በሃገራችን_ኢትዮጵያ_እየተፈጸመ_ያለው_የኦርቶዶክሳውያን_እልቂት_የመንግሥት_መዋቅር_የሚያውቀው_የሚደግፈው_ሽፋን_እየሰጠ_የሚያበረታታው_እንጂ_ባልታወቁ_ኃይሎች_የሚፈጸም_ወንጀል_አይደለም ስምዐ ተዋሕዶ

ባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ  ዘንዘለማ ግቢ ተማሪዎች አርሲ ለተገደሉት ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ  ለመሆን ሰልፍ እናረጋለን ብለው ሲወጡ የሥርዐቱ ወታደሮች  10 ልጆችን ጭነው ወስደዋቸዋል ። በእስር የሚቆም ኦርቶዶክሳዊ ተጋድሎ የለም። https://t.me/Eyo21e

እስኪ መልሱልን 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱን ሸኔ ከፈጸመው ሸኔ የሚባል ሳይፈጠር ከ1960ጀምሮ በአርሲ፣በባሌና በሐረርጌ ኦርቶዶክሳውያንን አለህ ወአክበር እያለ ሲያርድ የነበረው ማን ነው?
+1
እስኪ መልሱልን 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱን ሸኔ ከፈጸመው ሸኔ የሚባል ሳይፈጠር ከ1960ጀምሮ በአርሲ፣በባሌና በሐረርጌ ኦርቶዶክሳውያንን አለህ ወአክበር እያለ ሲያርድ የነበረው ማን ነው? 👉 እውነት እናንተ እንደምትሉት ጥቃቱ የተፈጸመው ምርጫውን ለማደናቀፍ ከሆነ ከዚያ በፊት ሲፈጸሙ የነበሩጭፍጨፋዎች ምንን ለማደናቀፍ ነው? ሽርካ ላይ ከአንድ ቤተሰብ ብቻ 17 ሰዎች የታረዱት አራጆቹ ምን ለማደናቀፍ ነበር? ጉና ላይ ከሁለት ጎረቤታሞች ከ16 ሰው 14 የታረዱት ምንን ለማደናቀፍ ነበር? 👉እውነት እናንተ እንደምትሉት ሸኔ ከሆነ ጥቃቱን የፈጸመው የ አክራሪ እስላሞች ብቻ የሆነ ሸኔ አለ እንዴ?ምክንያቱም አርሲ ላይ100% የሚንቀሳቀሰው ታጣቂ አክራሪ እስልምና ነውና። ከእንግዲህ ልታታልሉን አትችሉም።እየገደለን እያረደን እያፈናቀለን ሀብት ንብረታችን አውድሞ ርስታችንን ወርሶ አዳዲስ ዲሞግራፊዎችን እየፈጠረ ያለው እናንተ ያደራጃችሁት፣ሲዑዲ ፈንድ የምታደርገው፣የአልሸባብና የአይኤስ አይኤስ ሴል ነው።እውነታው ይኽ ነው።ሚሊየን አይጦች በአንዲት አድመት ፊት መቆም እንደማይችል ሁሉ የእናንተም የመግለጫ ጋጋታም የያዝነውን እውነት ማሸነፍ አይችልም። https://t.me/Eyo21e

ቲክቶክና ዩቱዩብ ለሚያስተላልፉ ሁሉ ላኩላቸው። ይኽ የኹሉም ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ ነው። ምንም ሳናደርግ ተቀምጠን በጥቂት ሰዎች ተሳትፎ ለውጥ አይመጣም ተጋድሎ ፈርጀ ብዙ ነው።
+1
ቲክቶክና ዩቱዩብ ለሚያስተላልፉ ሁሉ ላኩላቸው። ይኽ የኹሉም ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ ነው። ምንም ሳናደርግ ተቀምጠን በጥቂት ሰዎች ተሳትፎ ለውጥ አይመጣም ተጋድሎ ፈርጀ ብዙ ነው።

ራሳቸውን ዓለምአቀፋዊ እና ርዕዮተ-ዓለም ተኮር ታጣቂ ቡድን አድርገው የሚገልፁ ኃይሎች በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የተፅዕኖ አድማስቸውን (Sphere of Influence) ማስፋት አንደኛው ስትራቴጂያቸው ነው። ኢትዮጵያን “ዘላለማዊ ጠላቴ ናት” የሚለው እና በምስራቅ አፍሪካ ሶማሌዎች የሚገኙባቸውን ግዛቶች ጠቅልሎ “ኢስላማዊ መንግሥት” ለማቋቋም የሚንቀሳቀሰው አልሸባብም ሆነ አይኤስ አይኤስ በኢትዮጵያ ውስጥ የተፅዕኖ አድማሳቸውን ማስፋት ዋነኛ ትኩረታቸው ስለመሆኑ የተለያዩ ጥናቶች ያሳያሉ። በአርሲና በሌሎች አካባቢዎች በክርስቲያኖች ላይ የሚፈፀሙ ሐይማኖት ተኮር ጥቃቶችም እነዚሁ ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ሊያስፋፉት የሚፈልጉት ርዕዮተ-ዓለማዊ ፍላጎት አካል ተደርገው ሊወሰዱ እንደሚችሉ በዚህ የምርመራ ዘገባ የተገኙ ውጤቶች ያሳያሉ። Zoble Post  28/03/2018ዓ.ም https://t.me/Eyo21e

ከኢትዮጵያ ሶማሊያ ያለው የግንኙነት መስመር!  መጽሔታችን ዞብል ፖስት ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው አካላት ጋር ቃለምልልስ አድርጎ ያገኘው ምላሽ እንደሚያሳየው ራሱን የዚህ ቡድን ክንፍ ነኝ ብሎ በይፋ ባይገለፅም ከአልሸባብ ጋር የተዘረጋ ሰንሰለት ያለው ታጣቂ ቡድን በኦሮሚያ ክልል አርሲ እና ባሌ አካባቢዎች መኖሩን የሚያረጋግጡ ተጨባጭ መረጃዎችን አግኝቷል። ይሄንን ተከትሎ በአካባቢዎቹ ያለው አክራሪ ታጣቂ ቡድን እና አልሸባብ “ያላቸው ግንኙነት አድማሱ እስከምን ድረስ የሰፋ ነው?” የሚለውን ጉዳይ ለማወቅ ከዚህ ቀደም በሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር መሥሪያ ቤት ሠራተኛ የነበሩ እና በአሁኑ ሰዓት ትኩረቱን በምስራቅ አፍሪካ የሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ አድርጎ የሚሰራ ተቀማጭነቱ በኬኒያ ናይሮቢ በሆነ የጥናትና ምርምርና ተቋም ውስጥ በተመራማሪነት የሚሰሩ የተቋሙን ባልደረባ ዞብል ፖስት ለዚህ የምርመራ ዘገባ አግኝቶ የማነጋገር ዕድል ያገኘ ሲሆን፣ ከእኒሁ የቃለመጠይቁ ተሳታፊ ተጨባጭ መረጃዎችን ማግኘት ተችሏል ።    መጽሔታችን ከእኒህ የምስራቅ አፍሪካ ሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ተመራማሪ ያገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ኢትዮጵያውያን አልሸባብን በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ይቀላቀላሉ። በኢትዮጵያ ያሉ የሀገር ውስጥ የግንኙነት መስመሮችን በመጠቀም በዶሎ፣ ጅግጅጋ፣ እና በሽንሌ በኩል በድንበር በማቋረጥ አልሸባብን መቀላቀል አንደኛው መንገድ መሆኑን መጽሔታችን ያገኘው መረጃ ያሳያል። ከዚሁ ጋር በተገናኘ የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በሰኔ 2013 ዓ.ም በአርሲ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በርካታ ክርስቲያኖች እና የአማራ ተወላጆች የተገደሉበትን ክስተት ያስተባበሩና የመሩ ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ሻሸመኔ ከሚገኝ እስር ቤት እንዲያመልጡ ተደርጎ ወደ ሶማሊያ እንዲሄዱ መደረጋቸውን ሌላኛው የመጽሔታችን ቃለምልልስ ተሳታፊ አስረድተዋል። ከእስር አምልጠው ወደ ሶማሊያ የሄዱት ሰዎች 4 ሲሆኑ፣ ሁኔታው በሀገር ውስጥ ያለው የአልሸባብ የግንኙነት መስመር ኢትዮጵያውያን ወደ ሶማሊያ ተጉዘው ቡድኑን እንዲቀላቀሉ ያደርጋል የሚለውን ጉዳይ የሚያጠናክር ነው። ከዚህም በተጨማሪ፣ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው አክራሪ ቡድኖች የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ጨምሮ ሌሎች ሀገራዊ ቀውሶች በሚከሰቱበት ጊዜ መሰል ሁኔታዎችን ሐይማኖት ተኮር ጥቃቶችን ለመፈፀም እንደ ጥሩ አጋጣሚ እንደሚጠቀሙባቸው መረዳት ይቻላል።          ሁለተኛው ኢትዮጵያውያን አልሸባብን የሚቀላቀሉበት መንገድ ደግሞ በስደተኛ ጣቢያዎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መልምሎ በመውሰድ ወደ ቡድኑ እንዲቀላቀሉ ማድረግ ነው። ከዚሁ ጋር ተያይዞ Sky News በልዩ ዘጋቢዋ Alex Crawford አዘጋጅነት ባሳለፍነው የፈረንጆቹ ነሐሴ 2025 ዓ.ም ለዕይታ ባቀረበው “Hunting for ISIS: A Warning from Africa” በተሰኘው ዘጋቢ ፊልም ላይ ልክ እንደ አልሸባብ ሁሉ ኢትዮጵያውያን አይኤስ አይኤስን ከስደተኛ ጣቢያዎች በመውጣት እንደሚቀላቀሉ የፑንትላንድ ባለሥልጣናትን ዋቢ አድርጎ መዘገቡ አይዘነጋም። ከቀድሞው የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚንስትር መሥሪያ ቤት ከአሁኑ ተቀማጭነቱን በኬኒያ ካደረገው የምስራቅ አፍሪካ ሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች የጥናትና ምርምር ተቋም ባልደረባ ያገኘነው ተጨማሪ ምላሽ እንደሚያሳየው፣ ኢትዮጵያውያን በሶማሊያ የሚገኘውን አልሸባብ ከመቀላቀል ባሻገር ከሶማሊያ ስልጠና ወስደው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው እንደሚገቡ፣ እንዲሁም የሶማሊያ መንግሥት የገጠመው ውስጣዊ የፀጥታ ችግር እና የፀጥታ ተቋማቱ መዳከም ለዚህ ሁኔታ አስተዋጽኦ እንዳላቸው አያይዘው አብራርተዋል። ይሄንን ጉዳይ አስመልክቶም የሶማሊያ እና የኢትዮጵያ መንግሥታት የድንበር ላይ ቁጥጥሮችን በማጠናከር ዙሪያ ያተኮሩ ተደጋጋሚ የሁለትዮሽ ውይይቶችን አድርገው እንደሚያውቁ አክለው አስረድተዋል። ከዚሁ ጋር በተገናኘ፣ ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂዎች የወታደራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ እና ርዕዮተ-ዓለማዊ ስልጠና በሚወስዱባቸው የአርሲና ባሌ ሮቤ አካባቢዎች ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ (ምላሽ በሰጡን ግለሰብ አገላለፅ የአረብ እና ሶማሌ የፊት ገፅታ ያላቸው) ሰዎች በተለያዩ ጊዜያት ሲንቀሳቀሱ እንደሚታዩ መጽሔታችን ያነጋገራቸው በአሁኑ ሰዓት ነዋሪነታቸውን በሀገረ አሜሪካ ያደረጉት የቀድሞው የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ባልደረባ አስረድተዋል። እንደ እሳቸው መረዳት እና ምላሽ፣ የደኅንነት መስሪያ ቤቱ ለጉዳዩ ልዩ ትኩረት ባይሰጠውም፣ “እነዚህ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ሰዎች ከአልሸባብ ጋር ግንኙነት ያላቸው ታጣቂዎች በሚገኙባቸው አካባቢዎች በተደጋጋሚ ሊንቀሳቀሱ የሚችሉት ለታጣቂዎቹ ስልጠና (የርዕዮተ-ዓለምና ፖለቲካዊ አስተምህሮት) ለመስጠት ሊሆን እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል። ከዚህ የዞብል ፖስት የምርመራ ዘገባ ከተገኘው ምላሽ ጋር በሚመሳሰል መልኩ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት ባሳለፍነው ሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም ለሽብር ተልዕኮ የተመለመሉ 82 የአይኤስ አየኤስ አባላትን በአዲስ አበባ፣ በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ፣ አዳማ፣ ሃሮማያ፣ ሻሸመኔ፣ ባሌ፣ጅማና ሻኪሶ ከተማ ዙሪያ እንዲሁም በአማራ ክልል ከሚሴ አካባቢ፣ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞንና ሃላባ ቁሊቶ ከተማ፤ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማና በሐረሪ ክልል በቁጥጥር አውያለሁ ማለቱ አይዘነጋም። ይህ ሁኔታ በጎረቤት ሀገር ሶማሊያ የሚገኙ የሽብር ቡድኖችን የሚቀላቀሉ ኢትዮጵያውያን የሁለቱን ሀገራት ድንበር የመግቢያ እና መውጫ በር እንዳደረጉት ያሳያል። ይህም የኢትዮጵያንና ሶማሊያን ድንበር የሽብርተኛ ቡድኖች ለመሸጋገሪያነት የሚጠቀሙበት ሁነኛ የመተላለፊያ መስመር ያደርገዋል። ከላይ በአርሲና ባሌ አጎራባች አካባቢዎች ስለመኖሩ በጠቀስነው የአክራሪ ታጣቂዎች የአስተምህሮ ስፍራ የውጭ ሀገራት ሰዎች ሳይቀር የመታየታቸው ሁኔታ የሚነግረንን መረጃ ተንተርሰን፣ እንዲሁም ከሶማሊያ ስልጠና ወስደው ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ የአልሸባብ አባላትን፣ ወይም የኢትዮጵያ መንግሥት እንዳሳወቀው በሶማሊያ ከሚገኘው አይኤስ አይኤስ ተልዕኮ ይዘው ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሰዎችን ሁኔታ ስንመለከት፣ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ሰዎች በኢትዮጵያና ሶማሊያ የድንበር አካባቢዎች አቋርጠው በመምጣት በኢትዮጵያ ለዘረጉት ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድን ሰንሰለት አንድም ወታደራዊ ሌላም የርዕዮተ-ዓለማዊ አስተምህሮ ይሰጣሉ ወደሚለው መደምደሚያ ይወስደናል።   ይህ የሁኔታዎች ትስስር የሚነግረን አንድ ጉዳይ ቢኖር፣ እንደ አልሸባብ ያሉ ኢስላማዊ ታጣቂ ቡድኖች ለተልዕኳቸው አስቻይ የሆኑ የግንኙነት መስመሮችን በሀገር ውስጥ ከሚገኙ የቡድኑን ርዕዮተ-ዓለም ተኮር ሐይማኖታዊ ፍላጎት ከሚደግፉ አካላት ጋር በመቀናጀት የግንኙነት ሰንሰለት መዘርጋት መቻላቸውን ነው። በዚህ የምርመራ ዘገባ የተገኙ ውጤቶችም በአርሲ እና አካባቢው የሚፈፀሙ የማያባሩ ሐይማኖት ተኮር ጥቃቶችን እንደ አይን ገላጭ ማሳያ ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ።