Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
الذهاب إلى القناة على Telegram
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
273
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-37 أيام
-1330 أيام
أرشيف المشاركات
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የኦርቶዶክሳውያን እልቂት ተባብሶ ቀጥሏል
ትናንት በ ቀን 20/10 2018 ዓ.ም ለእሑድ አጥቢያ በጉና ወረዳ ሬኤ አርባ ቀበሌ ልዩ ስሙ ጨድድ ወደላ በሚባል ቦታ አክራሪ ታጣቂዎቹ አንድ ሰው ገድለዉ 3 ሰዉ አግተዉ ወስደዋል።የሟቹ ስም ሚሊዮን ነጋሹ ገለታ ይባላል በግብርና ሥራ የሚተዳደር ነው።የታገቾች ስም ደጀኔ ታደሰ ድንቁ (መ/ር)፣ንጋቱ መኩሪያ እና ዓባይ እርዳ ናቸው ።ሦስቱም በግብርና ሥራ ሚተዳደሩ ናቸው።
ያልተደራጀ ብዙ ሕዝብ በተደራጁ ጥቂት ቡድኖች ይጠፋል ታሪክም የሚነግረን ይኽንን ነው።
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
Inbox [ከአርሲ ሽርካ]
ሰላም ወንድሜ እንዴት ነህ? ጎቤሣ አከባቢ ያለው ድባብ ደስ አይልም። ባለፈው በሶሌ ዲገሉና አጎራባች አከባቢዎች ላይ አጥፊዎቹ ጥቃት ሊፈጽሙ ዝግጅት እያደረጉ እንዳሉ መረጃው በየማኅበራዊ ሚዲያ መሠራጨቱን ተክትሎ ለጊዜው አቅጣጫቸውን ወደ ከተማ ኦፕሬሽን ቀይረውታል።ለኦፕሬሽኑ የተመረጡት በከተማ ውስጥ በኅቡዕ ተደራጅተው ያሉ አክራሪ ወጣቶች ናቸው።የጥቃት ዒላማ የተደረገችው የወረዳዋ ዋና ከተማ ጎቤሣ ስትሆን ጠሬታ በር፣መነኻሪያ ፣ጎቤሣ ሆስፒታል፣ወደ መካና መውጫ በዋናነት ይጠቀሳሉ።የጎቤሣ ቅድስት ኪደነምሕረትም የጥቃቱ ዒላማ የመሆን እድሉ ሰፊ ነው።በእነዚህ አከባቢዎች ላይ ከዚህ በፊት ኦርቶዶክሳውያን በጩቤ ሲወጉ ነበር፣ ማዕተብ እያሳዩ ነጠላ ለብሶ መሄድ ዋጋ ያስከፍላል።ከ2008ዓ.ም ጀምሮ ለምን ማዕተብ አሰርህ፣ ለምን ነጠላ ለብስህ? ተብለለው የተደበደቡ ሰንበት ተማሪዎች ብዙ ናቸው ወረዳውን ለቀው እንዲሰደዱ የተደረጉም ቁጥራቸው ቀላል አይደለም።እነዚህ የወሀቢያው ክንፍ የሆኑ አክራሪ እስላሞች ባለፈው ሰኞ በመነኻሪያ አከባቢ የዶ/ር ደምሱ ገመዳን ሀውልት ከበው ሲጨፍሩና በእኛ ላይ ሲዝቱብን ነበር።እኛ እግር በእግር እየተከታተልን መረጃ እያወጣንባቸው ተቸግረው እንጂ ከፍተኛ ጭፍጨፋ ለመፈጸም ነው እየተዘጋጁ ያሉት።ይኽ ብቻ አይደለም ወንድሜ የመንግሥት የጸጥታ አካላት ለአክራሪ ታጣቂዎች ካምፓቸውን እየለቀቁ እየወጡ ነው ያሉት ብዙ የገጠር አከባቢዎችም ከኦርቶዶክስ እየጸዱ መጥተዋል ።እነዚህን አጥፊዎች የሚዋጋ
ወታደር አጥተው ሳይሆን ኦርቶዶክሱ እንዲጠፋ የወረዳው መዋቅር ፍላጎት ስላወው ነው።ቀስበቀስ ሙሉውን ወረዳ ለቀውላቸው ወጥተው ኦርቶዶክሱን ማስጨረሳቸው የማይቀር ጉዳይ ነው ብቻ እየሆነ ያለው ይከብዳል።
https://t.me/Eyo21e
Repost from Eotc Task Force
+1
<< አትገደል ተጋደል
አትሰደድ ተከላከል>>
<<Hin Ajjeefamin Qabsuuri
Hin Ari'atamin Ofirraa Qoli>>
Repost from Eotc Task Force
+1
አርሲ አሰኮ ተባብሶ የቀጠለው የኦርቶዶክሳውያን ፍጅት
1) በአርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በሐሮ አሌ ቀበሌ ልዩቦታው ላፍቶታ የሚባል አከባቢ ሰኔ 17/2018ዓ.ም አቶ ለገሠ ደምሴ ሚባል ኦርቶዶክሳዊ በአቃቂ ሁኔታ ተገድሏል። አቶ ለገሠ ሥራ ላይ እያለ አክራሪዎቹ እንደ ድንገት መጥተው ወደ ማረጃ ቦታ ይዘውት ለመሄድ ቢሞክሩም እርሱ ግን አልሄድም በማለቱ በገጀራ(በቆንጨራ) መቱት ደሙ እየፈሰሰ አክራሪዎቹን ታግሎ አመለጣቸው በመጨረሻ ላይ ግን ጥይት አዝንበውበት ገድለውታል።
2) ከዚህ በፊት ከአቦምሳ ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረው መኪና ታግቶ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ ተመርጠው መወሰዳቸው ይታወሳል።እከእነዚያ መካከል በሕመም ምክንያት ጸበል ቆይተው የሚመለሱ ኦርቶዶኮሳውያም ይገኙበታል።እስካሁን አንድም ሰው አልተለቀቀም ከሁሉም ከአንድ ሚሊየን ብር በላይ ነው የተጠየቀው።
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ እናስተውል፦
👉የሚጸምብን ፍጅት ሥርዐታዊ፣መዋቅራዊና ርዕዮተዓለማዊ ነው።
👉 የፍጅቱ ዋና ዓላማ ኦርቶዶክሳዊነትን ከኢትዮጵያ ምድር ማጥፋት ነው
👉ኦርቶዶክሳዊነትን መንቀል "የአዲሲቷ ኢትዮጵያ"የፕሮጄክት አካል ነው
👉ፍጅቱ በፍጹም ሊቆም አይችልም
👉የወረፋ ጉዳይ ካልሆነ በቀር ብሔሩ ምንም ይሁን ምን ኦርቶዶክስ የሆነ ሁሉ ይገደላል ይታረዳል ከጅምላ ግድያውም ከእርዱም የተረፈ ደግሞ ይሰደዳል ሀገር አልባ ይሆናል
መፍትሔው ምንድን ነው?
🔐 በመጀመርያ ደረጃ የመከራችንን ጥልቀት ማወቅ መረዳት
🔐 ለምን እንደምንጠቃ፣እነ ማን እንደሚያጠቁን ለይቶ ማወቅ
🔐ከዚህ መከራ ሊያወጣን የሚችል ዘመድ ወይም ረዳት እንደሌለን ማወቅ መረዳት እኛን በማጥፋት ዓለም ሁሉ ይተባበራልና
👉ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ላለመገደልና ላለመታረድ የራሱን ድርሻ ሊወጣ ይገባል
👉 በኦርቶዶክሳዊት ጥላ ስር ተሰብስቦ ራስን መከላከል
For more than 1,400 years, the Ethiopian Orthodox Church has coexisted with Muslim communities in a unique truce with only occasional tension between them. (This long-standing relationship traces back to 615 AD, when the King of Aksum granted asylum to a group of early Muslims.) Any subsequent religious opposition in Ethiopia has primarily been between adherents of one of these two religions and those belonging to other groups, including evangelical Christians. In recent months, however, militant Islamic groups have reportedly begun targeting Orthodox Christian communities, particularly in areas of the country that are now primarily Muslim.
In late February, armed Islamic attackers carried out coordinated assaults in the East Arsi zone. More than 20 Orthodox Christians were killed, including a priest who was murdered inside his church. Homes, churches and other buildings were looted and destroyed. In March and April, additional attacks were reported.
Beginning on May 30th, several more villages came under attack. Local reports suggest that as many as 40 people may have been killed in these attacks, and hundreds of others displaced. During the most recently occurring assaults, a century-old church building in Teleta Gebriel was reduced to ashes. According to local sources, the attackers had given advance warning of their plans. It appears that members of the Orthodox church were specifically targeted and, according to reports, dozens of them had been forcibly converted to Islam.
One Ethiopian source described the violence as "very disturbing," noting that this is the first time he has heard of such widespread intense attacks against Orthodox Christian communities. While the exact cause of the violence from Islamic groups remains unknown, various factors may have contributed. In 2022, an ambush by unidentified armed men killed 20 Muslim worshippers in the northern region of Amhara. In addition, several militant groups in neighbouring Somalia – including the al-Qaeda-affiliated organization, al-Shabaab – remain active within the region.
Read the full report here: https://zurl.co/evqSO
Photo: Unsplash / Abanezer Shewaga
#Ethiopia #Pray #Christian #PersecutedChurch #VoiceoftheMartyrsCanada
Repost from Eotc Task Force
መረጃውን በየሚዲያው እናሰራጨው።ካሉቁ በኋላ ከንፈር ከመምጠጥ ቢያንስ አጥፊዎች ለጊዜም ቢሆን ተደናግጠው ከጥፋታቸው ወደ ኋላ እንዲመለሱ ማድረግ እንችላለን።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
አስቸኳይ መረጃ‼️
<<በሦስት ቀን ውስጥ እናጠፋችኋለን>>
የሽርካ ኦርቶዶክሳውያን ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ እየሆነ መጥቷል።በሁሉም የወረዳው ክፍል ውጥረት የነገሠ ቢሆንም ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ጥቃት ሲፈምበት የነበረው ሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ላይ ያለው እንቅስቃሴ እጅግ አሳሳቢ ሆኑአል።አሁን ከመሸ ከቦታው መረጃዎች ደርሰውኛል።አክራሪዎቹ በተደጋጋሚ ጥቃት ቢፈጽሙም ባሰቡት ልክ ስላልሆነላቸው አሁን ግን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ "በሦስት ቀን ውስጥ ኦርቶዶክሱን ከዚህ አከባቢ ማጥፋት አለብን "በማለት በከፍተኛ ሁኔታ በመዘጋጀት ላይ እንዳሉ ነው የመረጃ ምንጮቼ የተናገሩት።ጥቃቱ ሶሌ ዲገሉን ብቻ ሳይሆን ኮኔን፣ሶሌ ከተማን፣ ሶሌ ፈረንቀሳንና ሌሎች አጎራባች አከባቢዎችንም ሊያጠቃልል ይቻላል ነው የሚሉኝ።ከሦስት ቀን በፊት በከፈቱት ጥቃት ከ አራት በላይ መትረየስ ይዘው ነበር የተዋጉት አሁን ግን ከዚያ የተሻሉ መሳሪያዎችንም ታጥቀዋል።ይኽ መረጃ ለሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እንዲደርስ ሼር እናድርገው
https://t.me/Eyo21e
Repost from Eotc Task Force
+7
ኢትዮጵያን የማስላም አደገኛ አካሄድ
ይኽ የወሀቢያው መጅሊስ ለ"ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "ለሚባለው ጸረ ኦርቶዶክስ ተቋም ያስገባው አጀንዳ ነው። በአጀንዳው ፦ኦርቶዶክሳዊነትን፣ታሪኮችን፣እሴቶችን፣አሻራዎችን፣ባህሎችን፣ጀግኖችን፣መንገዶችን፣የቀን አቆጣጠርን፣ሀገራዊ ስያሜን፣ የቦታ ስያሜዎችን፣የሕዝብ ቆጠራን፣መንግሥታዊ መዋቅርን፣ፖለቲካን፣ኢኮኖሚን ፣የሀገሪቱን ሁለንተና ስለማስለም ተነስቷል።ምን ያክል የበታችነት ስሜት እንደሚያጠቃቸውም አቅርበዋል።ከግራኝ አሕመድ ጀምሮ ኢትዮጵያ ሰው ያረዱትን ቤተ ክርስቲያንና ገዳማትን ያወደሙትን፣ከውጭ ጠላቶች ከጣሊያን፣ከ ዝያድ ባሬ ጋር ተሰልፈው ክርስቲያኖችን ያረዱትን በጅማ በሻሻ፣በሐረር፣በሶማሌ፣በኮፈሌ፣በሐረር፣በሐረርጌ፣በሥልጤ፣በአጣዬ፣በከሚሴ ያረዱትን በዚህ በስምንት ዓመት እያረዱ ያሉትን እንደ ጽድቅ ቆጥረው ሀገሩን በሙሉ በመስጊድ አጥለቅልቀው፣መሥሪያቤቱን ሁሉ ተቆጣጥረው፣ለሁሉም ሽጥ ከሙስሊም ብቻ ግዛ የሚል ፖሊሲ ቀርጸው የሀገሪቱን ሙሉ ኢኮኖሚ ተቆጣጥረው ተገፋን ተገለልን እያሉ ሀገር ያውካሉ።ሁል ጊዜ ተበዳይ ሆኖ መቅረብ የሚለው የእነ አሕመዲን ጀበል ድብቁ ሥልጠና ይኽን አስታወሰኝ ።
እውነታው ይኽ ነው። የተኛህ ኦርቶዶክስ ንቃ።ቱርክን፣መካከለኛው ምሥራቅን፣ዐረቦችን፣ሰሜን አፍሪካን፣ምሥራቅ አፍሪካንና ሌሎች የክርስቲያን ሀገሮችን ያየ በእሳት አይጫወትም ወገን።የጅምላ የምንታረደውና የምንሰደደው ዓላማው ግልጽ ነው።እርሱም በአጭር ጊዜ ውስጥ ኢትዮጵያን የማስለም።
https://t.me/EotcTaskForce
➻ኦርቶዶክሳውያን ከዚህ ውጡና ስለ ህልውናችን እንምከር።
➻በውስጥም በውጪም ያላችሁ ክርስቲያኖች የምር ከዚህ ነጻ ናችሁ?
➻ከሰፈርተኝነት፣
➻ከዘውግ ሥሁት ፖለቲካ፣
➻ከቁሳዊነት፣
➻ከአስመሳይነት፣
➻ከግለሰቦች፤ ቲፎዞነት፣
➻ከሞቀው ተሰላፊነት፣
➻ከነጻ አውጪ ጠባቂነት፣
➻ከአቋም የለሽነት፣
➻ከቋንቋ አጥር፣
➻የአጥፊዎቻችን ጆሮ ከመሆን፣
➻በአስመሳዮች ከመታለል፣
➻ለሥሁታን የጥፋት አባቶች ልብን ከመስጠት፣
➻ከምደኛ እረኞች ኅብረት፤
➻የሁሉ ማራገፊያ ከመሆን(ከአቁማዳነት)... ከመሳሰለው ነጻ ናችሁ?
➻ከዚህ ውጡና ስለ ህልውናችን በጥልቅ እንምከር።
➻አንድ ልብ፣አንድ ኅብረት ከሌለ አንዱ ሲሰፋ አንዱ የሚቀድ ይሆናል።
➻ይሄ ሁሉ እልቂታችንን አንድ ድምጽ አንድ ልብ ካላደረገን በጽኑ በሽታ ውስጥ ነው ያለነውና በወንጌል ቃል እንታከም።
➻የአንድ ክርስቶስ ልጆች፣የአንዲት ልጅነት ተወላጆች፣የአንድ አካለ ክርስቶስ ኅዋሶች፣የአንድ ተስፋ ማኅበርተኞች፣የአንድ ሙሽራ ሙሺሪቶች፣..ሁነን ሳለ እንዴት አንድ ልብነታችን ሊላላ ይችላል?
[ የኔታ ገብረመድኅን እንየው]
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የአዳማው ስብሰባ
በሰኔ 16/2018ዓ.ም የአርሲ ዞን ዋና መቀመጫ በሆነችው በአሰላከተማ ካህናትን፣የሙስሊም እምነት መሪዎችንና አባ ገዳዎችን ሰብስበው " እኛ ከነገርናችሁ ውጭ አንዳች ነገር እንዳትናገሩ ፍጅቱ ከሃይማኖት ጋር የሚያያዝ አይደለም ብላችሁ ተናገሩ" የሚል ትእዛዝ ሰጥቶአቸው ወደ አዳማ ከተማ መላካቸውን ትናንት ማጋራቴ ይታወሳል።
ስብሰባው ትናንት በአዳማ ከተማ ተካሂዷል ዛሬም እስከ ስድስት ሰዓት ይቀጥላል። አቡን ሳዊሮስ እና የወሀቢያው መጅሊስ መሪው ሼኽ ኢብራሂም ቱፋ ስብሰባውን "በጸሎት" ከፍተው ካድሬያዊ ንግግር ካደረጉ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተመልሰዋል።
ስብሰባውን በበላይነት እየመሩ ያሉት
1) አቶ ጁኔይዲን ሳዶ፦ይኽ ሰው፦
👉የቀድሞ የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት የነበረ ነው
👉 ወሀቢያ ኦሮሚያ ውስጥ እግሩን እንዲተክል ያደረገ ሰው ነው
👉ክርስትናን ከኦሮሚያ ምድር አጽድቶ የሙስሊም በላይነትን ለማስፈን ሲሠራ የነበረ ሰው
👉የኦሮሚያ መስሪያቤቶችን ሁሉ በአርሲ ሙስሊሞች እንዲወረር ያደረገ ሰው ነው
👉የኦሮሚያ ምድር በ መዝጊድ እንዲጥለቀለቅ ያደረገ ሰው ነው
👉 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለማፈራረስ የኦሮሚያ ቤተ ክህነት እንዲመሠረት ድጋፍ ሲያደርግ የነበረ ሰው ነው።
2) ዑዝታስ ጀማል በሽር(በአባይ ግድብ ጉዳይ ሲሠራ የነበረ )
3) ባለሀብቷ መኪያ
4) ከባሌ ዞን ስማቸው ያልተጠቀሰ አንድ ዑዝታዝ
5) ፓስተር ሳዲቁ አብዶ
ከሰብሳቢዎቹ አንድም ኦርቶዶክስ የለም።መረጃ እንዳይወጣ ተብሎ ሁሉም ተሰብሳቢዎች ስልካቸውን እንዲዘጉ ነው የተደረገው።
የስብሰባው ዋና ዓላማው ምንድን ነው? እርሱም፦
👉የአርሲው ፍጅት ሃይማኖትን ማዕከል ያደረገ አይደለም የሚለውን የሐሰት ዜና ማስተገባትና ፍጅቱን ለማስቀጠል ነው
እውነታው ይኽ ነው በገዛ ሀገራችን ላይ እን ሰሜን አፍሪካ፣እንደ መካከለኛው ምሥራቅ እንደ ዐረቡ ምድር ክርስቲያኖች ስልታዊ በሆነ መንገድ እየጠፉን ነው። ሰዎቹ በ10ዓመት ውስጥ ኦርቶዶክስን እናጠፋለን የሚል ፕሮጄክት ቀርጸው ነው እየተንቀሳቀሱ ያሉት።
ለማንኛውም ዛሬ ስድስት ሰዓት በኋላ "ጉዳዩ ሃይማኖታዊ አይደለም"የሚል ዜና ከኦቢኤን ሚዲያ ትሰሙታላችሁ።
ራስን ከመከላከል ውጭ ሌላ አማራጭ የለም።
ሰኔ 18/2018ዓ.ም
https://t.me/Eyo21e
Repost from Eotc Task Force
"ኦሮሚኛ ተናጋሪ ነፍጠኛ፣ጎበና፣የኦሮሞነትን መስፈርት አያሟላም" ተብሎ በገዛ ቀዬው ዘሩ እንዲጠፋ የተፈረደበት የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክስ
መፍትሔው ተደራጅቶ ራስን መከላከል ብቻ ነው
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
መርቲ አቦምሳ
1)ባለፈው ኢኦቲሲ ቲቪ በመርቲ ወረዳ አቦምሳ ከተማ "የሃገር ሽማግሎችና አባገዳዎች በአከባቢው ባህል መሠረት ለ ጳጳሳቱ የበሬ ስጦታ ተበረከተላቸው" የሚለው የውሸት ዜና መሆኑንና ስጦታውን የቃረበው የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና መሆኑን መሆኑን ማጋለጣችን ይታወሳል። ወቅቱ ጾም በመሆኑ እንዲሁም" ጠላት ከፊታችሁ አለ ተመለሱ"በመባላቸው ጳጳሳቱና ሌሎች አብረዋቸው ያሉት ከፍተኛ ድንጋጤ ውስጥ ገብተው ስለነበር በሬውን አቦምሳ ከተማ ላሉት ስደተኞች ሰጥተው መመለሳቸውንም ሁላችንም የሰማነው እውነታ ነው።የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ከሊል በፍፁም እናንተማ አትወስዱትም በማለት በሬውን ወስዶታል።ለምን? ተብሎ ሲጠየቅ "ምን ተቸገራችሁና ነው በሬ የምንሰጣችሁ "የሚል ምላሽ ነው ለኦርዶክሳውያን ስደተኞቹ የሰጣቸው።
2)ለአሰኮ ተብሎ የመጣው እርዳታ ጳጳሳቱ ከመንገድ በመመለሳቸው ለአቦምሳ ከተማ በመሰጠቱ የወረዳው ባለሥልጣናትን አስቆጥቶአቸዋል።"እኛ እኛ ሳንፈቅድላችሁ ለምን እርዳታ ተቀበላችሁ"እያሉ የወረዳው ቤተ ክህነት ሀላፊውን እርዳታ የተሰጠበት የአቦምሳ መድኅንዓለም ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪና ሌሎች አገልጋዮች በተደጋጋሚ ዛቻና ማስፈራሪያ ደርሶባቸው ወረዳውን ለቀው ወጥተዋል።
3) በወረዳው ኦርቶዶክሳውያን ላይ በሚፈጸመው ፍጅት ኢትዮ ቴሌኮምና ባንኮች የ ለኢስላማዊ ታጣቂው ቡድን የኦርቶዶክሳውያንን መረጃ እያወጣ እንደሚሰጥ ተደርሶበታል።ምሳሌ፦ አዲስ ሲም ካርድ ያወጡ ነገር ግን ማውጣታቸውን ለማንም ሳይነጋሩ የሚጠቀሙ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከኢስላማዊ ታጣቂዎቹ ተደውሎባቸው ብር አምጡ እያሉአቸው ነው።ባንኮቹ ደግሞ በእያንዳንዱ የኦርቶዶክሳውያን አካውንት ላይ ያለውን የብር መጠን አሳልፈው ይሰጣሉ።
4) አክራሪ ታጣቂዎቹ ኦርቶዶክሱን አዘናግተው ጥቃት ለመፈጸም መርቲ ወረዳንና አጎራባች ወረዳዎችን ለቀው ወደ ወለጋ እንደሄዱ አድርገው የሐሰት መረጃዎችን እያሰራጩ ይገኛሉ። በየት አልፈው ነው ወደ ፈለጋ የሚሄዱት?ሕዝባችን በሐሰተኛ ወሬ ሊታለል አይገባም ሁሌም ዝግጁ ሆኖ ራሱን መከላከል አለበት።
5) በወረዳው ቤተሰቦቻቸው የተገደሉባቸው ጉዳዩን ሚዲያ ላይ እንዳያውሉት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶአቸው ዝም እንዲሉ የተደረጉ ሰዎች አሉ
6) ባሎቻቸው የተገደሉባቸው ሴቶች መሬታቸው በወረዳው ባለሥልጣናት እየተነጠቁ ነው
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ሽርካ
ትናንት ሽርካ ወረዳ በሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ጦርነት ሲደረግ መዋሉን መዘገቤ ይታወቃል ።ዛሬ ዝርዝር መረጃዎች ደርሰውኛል።ራሳቸውን ለመከላከል ከተሰባሰቡት ገበሬዎች መካከል አንድ ወጣት፣2 ሚሊሻ እና 4 የመከላከያ ሠራዊት ሲገደሉ 6መከላከያ ደግሞ ጉዳት ደርሶባቸዋል። 5ቱ በሶሌ ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ተቀብረዋል፣አንዱ በሴሮ አከባቢ ባለው ቤተ ክርስቲያን የተቀበረ ሲሆን አንደኛው ሚሊሻ ወደ ትውልድ ቦታው ወደ ሳጉሬ ተወስዷል።ይኽ ሁሉ ወታደር የሚያልቀው የወረዳው አስተዳዳሪ በአቶ ጣሂር አማኖ ሴራ ነው።ለ ጣሂር ትእዛዝ የሚወርደው ከዞኑ ባለሥልጣናት ከእነ ኢብራሂም ከድር ነው።ለኢስላማዊ ታጣቂው ትጥቅ የሚቀርብለት ከወረዳው የመንግሥት መዋቅር ነው። በየ ቀበሌው አንዳንድ ብሬን ያስፈልግልና ብር አዋጡ ተብሎ ከገበሬው ሁሉ ብር ተሰብስቦ ብሬኑ ተገዝቶ ነበር ነገር ግን ለኦርቶዶክሱ አልደረሰም ለእነዚያ ግን በስውር ይሄድላቸዋል። ከዚህ በፊት ሆን ተብሎ መብራት እንዲጠፋና ሕዝቡ ወደ ቤቱ እንዲገባ ትእዛዝ ከተላለፈ በኋላ አራጁ ቡድን ከደጋማው ስፍራ ከቦራ ሉኩ ተራራ ወደ ታችኛውና ቆላማው ሰፈር የወረዳዋን ከተማ ጎቤሣን አቋርጠው እንዲያልፉ ተደርጓል።በነገራችን ላይ የአቶ ጣሂር አማኖ ባለቤት ሦስቱ ወንድሞችዋ የኢስላማዊ ታጣቂ አባል ናቸው።ሰሚ ጠፍቶ እንጂ የመከላከያ ሠራዊቶቹ" የሚያስመታቸው የወረዳው አስተዳዳሪ መሆኑን በግልጽ ተናገረዋል።በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ስልታዊና መዋቅራዊ ነው የምንለው ለዚህ ነው።
Repost from Eotc Task Force
Ortodoksiin Salalee Caasaa mootummaatinis ta'ee humna hidhatee bosona jiruun barba'aa jira. Shawaan baay'ina uummata Ortodoksii guddaa qabaachuu isaatiin dirree waraanaa ta'ee jira. Haleellaan Darraa irratti raawwatamu pirojeektii Ortodoksii dhabamsiisuu ti.
Repost from Eotc Task Force
የሰላሌ ኦርቶዶክስ በመንግሥትም ጫካ ባለውም ኀይል እየወደመ ነው። ሸዋ ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ቁጥር ያለበት በመሆኑ የጦርነት ቀጠና ሆኑአል።ደራ ላይ የሚፈጸመው ጥቃት ኦርቶዶክስን የማጥፋት የፕሮዴክት አካል ነው።
