Eotc Task Force
Kanalga Telegram’da o‘tish
7 374
Obunachilar
+524 soatlar
+617 kunlar
+35230 kunlar
Postlar arxiv
7 374
በዚህ ቻናል ያላችሁ ኦርቶዶክስያን እንደዚህ ያለ ንግግሮችን(vedio)የትም ስታዩ አውርዱና ለኛ ላኩልን እናንተጋም ይቀመጥ።ምክኒያቱም እስካሁን ሞታችን ሁሉ ባልታወቀ ሀይል እየተባለ ነው ሚሸፋፈን የነበረው እና ገዳያችን ማንእንደሆነ ለማሳየት ይጠቅመናል
7 374
➻ጥሪያችንን አድርሱልን።
👉ለሀገር ወዳድ እና ለኦርቶዶክሳውያን የጸጽታ አካላት።
◈በብልጽግና ሥርዓት ሀገራችን እና ነባር እምነታችን መጥፋት ከጀመረ እነሆ ስምንት ዓመታት ተቆጠሩ።
◈እናንተ ሀገር ለመጠበቅ የወጣችሁለት ሥርዓት ሀገር የሠሩ ኦርቶዶክሳውያንን ሀገር አልባ አድርጎ ማሳደድ፣ማፈናቀል፣ቤተ መቅደሳችንን ማቃጠል፣..ከጀመረ ስምንት ዓመት ሁኖታል።
👉ሀገር የሚባለው፦
1.)ባንድ ሀገረ መንግሥት ጥላ ሥር የሚኖሩ ሕዝቦች፤
2.)በነጻ የህሊና ፈቃዳቸው መርጠው የሚያምኑትን ሃይማኖት ማምለክ
3.)የሚችሉ ሕዝቦች፤
4.)ማንንም ያላገለለ ሁሉን ያቀፈ ሥርዓተ መንግሥት ያላቸው ሕዝቦች፤
5.)ትናንትን የሚያቀብል ሕያው የታሪክ ምሥክር ያላቸው ሕዝቦች፤
6.)የተከበረ የታፈረ የሀገር ወሰን ዳር ድንበር፣የሀገር ስያሜ ያላቸው ሕዝቦች፤
7.)ያልተበረዘ ያልተከለሰ ያልተዋሱት በራሳቸው ያፈለቁት ቅብብሎሻዊ ባህል ያላቸው ሕዝቦች፤
8.)ከትውስት ንጹሕ የሆነ ሰውን ሁሉ ማኖር የሚችል ዕሴት ያላቸው ሕዝቦች፤
9.)የዕውቀት ማስተላለፊያ መንገዶች፦ፊደል፣ቁጥር፣የራስ መገለጫ ፍልስፍናዎች ያላቸው ሕዝቦች።
10.)የዳበረ የተኖረ ራስ በቅ ማኅበራዊ ፍልስፍና ያላቸው ሕዝቦች፤
11.)ውስጣዊ የሀገር አንድነት እና የመንፈስ ነጻነት ያላቸው ሕዝቦች፤
12.ሀገር በቀል ሀብቶችን ያነገቡ ራሳቸውን ያበቁ እና ያነቁ ርቱዓን ሕዝቦች፤
13.)ፍትህ ርትዕን በትክክል ያለነገድ አድልኦ ያሰፈኑ፣ድሀ ተበደለ ፍርድ ተጓደለ የሚሉ ሕዝቦች።
14.)ትንናንትን የሚቀበሉ ዛሬን የሚጠብቁ ለነገው ትውልድ የሚጨነቁ ሕዝቦች።
15.)የተፈጥሮ ደንብ እና የጨዋ ሥርዓት ያላቸው ሕዝቦች፤
16.)ኅብረታዊነትን የማያስቀጥሉ የመልካምነት መገለጫ የሆኑ የሥነ ሥርጸት ጸጋዎች ያልተቋረጠባቸው ሕዝቦች፤
17.)ከእግዚአብሔር እና ከሰው ጋራ፣ከሰውና ከሰው ጋራ፣ከሥነ ፍጥረት እና ከሰው ጋራ ያለው ግንኙነት ያልተቃወሰባቸው ሕዝቦች፤
18.)የተፈጥሮ ሕግን የማያዛቡ ሥርዓተ ቤተ ሰብእ እና ሥርዓተ ሕዝብ የተገነባባቸው ሕዝቦች፤
19.)አንድ ሰንደቅ እና ትርጉም ያላቸው ሕዝቦች፤
20.)የጎደላቸውን የሚቀበሉ ያላቸውን የሚያስቀጥሉ ተዋሕዶ በተዓቅቦ የሆኑ ሕዝቦች፤....እነዚህን እና የመሳሰሉት ያሉት ሀገር እውነተኛ ሀገር ይባላል።
➻እናተ የምታገልግሉት ሥርዓት እነዚህን ሁሉ ጸጋዎቻችንን ከመጠበቅ ይልቅ ማጥፋት ከጀመረ ስምንት ዓመታት ሁነውታል።
◈እኛ ኦርቶዶክሳውያንም መሳደድ፣መገ.ደል፣መፈናቀል፣መቅደሳችን መንደድ፣ቅርሳችን መው.ደ.ም ከጀመረ ስምንት ዓመታት ተቆጥረዋል።
◈ሀገር ወዳድ ወንድሞቻችን እናንተ የቆማችሀለት ሕዝብና ሀገር የትኛው ነው?
ስለሆነም፦
1.)የመከላከያ አካላት
2.)የፖሊስ አካላት
3.)የደኅንነት አካላት
4.)የሚኒሻ አካላት
5.)የአድማ ብተና አካላት
6.)የልዩ ኃይል አካላት
7.)ለጥበቃ አካላት
8.)ለአየር ኃይል አካላት
9.)ባሕር ኃይል አካላት
10.)ለደንብ አስከባሪ አካላት
የሀገር እና የሃይማኖት ፍቅር ያላችሁ ሁሉ ራሳችሁን ከዚህ ጸረ ሀገር ሥርዓት ለይታችሁ ለሀገራችሁና ለሃይማኖታችሁ ትቆሙ ዘንድ የቤተ ክርስቲያን ጩኸት ይድረሳችሁ።
ኦርቶዶክሳውያንን የሌሉባት ሀገር፣
የሚሳደዱባት ሀገር፣
የሚፈናቀሉባት ሀገር፣
የሚገደ.ሉ.ባት ሀገር፣
ቤተ መቅደሳችን የሚነድባት ሀገር፣
ተሪካችን ወንጀለኛ የሆነባት ሀገር፣
ሰይጣናዊነት የሚስፋፋባት ሀገር ለእናንተ ምናችሁ ናት?
7 374
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
አርሲ.. አርባ ጉጉ... 1984 የፋሲካ ሌሊት ሊነጋጋ ሲል ምን ሆነ...
ፊታውረሪ ደመላሹ አስማረ ዳኜ
ሺቀምሰሬ፣አጉንባር፣ቆሮ ማርያም፣አሹቴ ስላሴ፣ሞዬ አቦ...
የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ክርስትያኖች 2 ወር ጾመው፣ሳምንቱን ሰግደው፣ሶስት ቀን አክፍለው፣ሌሊቱን ቆመው አስቀድሰው ጠዋት ላይ እራሳቸውን አያውቁም።ያኔ ነው ልናቸንፋቸው የምንችለው በማለት አረማውያን እጅግ ብዙ ያልታጠቁ ከርስትያኖችን በሜንጫ አረዱ... የሳር ጎጆዎቻቸውን እንደ ጡዋፍ ለኮሱት...አብያተ ክርስትያናትን አቃጠሉ።
...ይሄ ሲሆን ወያኔ እንጤሳ ወንዝ ላይ ከቆሮ ማርያም ከፍ ብሎ ዙ 23 አጥምዳ ክርስቲያኖች ሲታረዱ ታይ ነበር።
በወቅቱ ስመ ጥሩ የነበረው የሰሜን ሸዋው ጀግና። አስማረ ዳኜ ሁለት መትረጌስ ይዞ ከጉዋደኞቹ ጋር ቀን እየተኛ ሌሊት እየተጉዋዘ ከጠባቂዎቹ ጋር እየገሰገሰ።በአቦምሳ አድርጎ አርባ ጉጉ ደረሰ። ያኔ ጠላትን እንደ በግ እየነዳ አንድ ቦታ ውስዶ ከነገጀራቸው አጎራቸው።አሁን ቦታው የገበያ ቦታ ሆኖ ቀርትዋል።
https://t.me/Eyo21e
7 374
Halleellaan Ortodoksoota Arsii fi Harargee Irratti Raawwaatamaa Jiru Kaayyoon Isaa Maaliidha?
7 374
ጥያቄ
በአርሲ ናበሐርርጌ በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለው ፍጅት የመጨረሻ ግቡ ምንድን ነው?
እስከ ነገ አሳብ እንስጥበት
ሠናይ ሌሊት🙏🙏🙏
7 374
....በነገራችን ላይ ወሀቢያዎቹ አጃንዳችንን ለማስቀየስ ሲሉ ከዚህ በፊት በመካነሰላም የሱፊያ ዑዝታዞች ላይ እርምጃ ወስደው "ጽንፈኛ ክርስቲያኖች ገደሉ"እያሉ በውሸት ሲጮኹ እንደነበር ሁሉ አሁንም ኦርቶዶክሳውያን የሚበዙባቸው አከባቢዎች ላይ እንደዚህ ዓይነት ድራማ ሊሠሩ ይችላሉ።አስቀድሞ ጥንቃቄ ማድረጉ አይከፋም።አጀንዳችን ኅልውናችን።
7 374
ወደሌላ ግሩፕ እንዳትገቡ በአርሲ ጉዳይ ይህ ቻናል እና የድምፅ አልባዎች ድምፅ የሚለው ብቻ ነው የኛ እዚህ እና ከምንሰጣቹ ከዋናው ክፍል ሊንክ ውጪ ኢንቦክስ በሚሰጡ ሊንኮች እንዳትገቡ። ተጠንቀቁ
ምንም አይነት የገንዘብ ስብሰባ ቢጠይቋቹ እንዳትሳተፉ እዚህ ሃሳብ እንሸጥላቿለን ሃሳብ ግዙ።
ጥንቃቄ
7 374
ከቤተክነት መፍትሄ ጠብቁ ምን ማለት ነው? እራሱን ሊጠብቅ ለምን እሞታለው ብሎ የተነሳውን ምዕመን ማደንዘዝ አይሆንም የኔታ?
ከቤተክህነት መፍትሄ ብለን ከጠበቅን ስንት ዘመናችን ነው?ጠብ የሚል መፍትሄ አለን? አይተንስ እናውቃለን?
ቢያንስ እንኳን የሚበላውን ትውልድ መታደግ ባንችል እራሱን በራሱ እንዲከላከል እድል እንስጠው ።
7 374
Repost from Eotc Task Force
+1
የካድሬ ምክር ይመስላል የሊቁ ጽሑፍ። ይኸን ምክር ከሰማን ዓመታት አልፉኮ ክቡርነትዎ። ዝም ቢሉ አይሻልም? ማን ነው የላክዎት? ቀሲስ ታጋይ? ዳንኤል ክብረት? አባ ሳዊሮስ?
ማፍዘዣ ቃላቶች
1.“አታስቡ እግዚአብሔር ያውቃል”
2.“ዘመኑ (ጊዜው) ስለደረሰ ነው!”
3.“ይህ ሊሆን ግድ ነው፡፡”
4.“ሃይማኖት ትመነምናለች እንጂ አትበጠስም”
5 “ክርስቶስ እንዲህ አላስተማረም ዝም ብላችሁ ተሰቀሉ ነው ያለን”
6.“ግራህን መልሰህ ስጠው”
7.ቅዱስ ሲኖዶስ አልወሰነም”
8."የሚመለከታቸው አካላት አልፈቀዱም፡፡"
9.“እኛ ከአባቶች በላይ አናውቅም”
10.“መችስ የተነገረው ትንቢት አይቀር”
11.“የሚሆነው እግዚአብሔር የፈቀደው ነው፡፡”
12.“የሚሆነው ከመሆኑ ላይዘል!”
13.“8ኛው ሺህ ስለሆነ ነው!”
14.“ዘመኑ የሥራ ዘመን አይደለም!”
15.እነ እገሌ ይሠሩታል ችግር የለም፡፡
16. ማኅበሩ ሳለ ቤተ ክርስቲያን አትፈርስም
17. የእኛ ሥራ መጸለይ ብቻ ነው።.....
የመሳሰሉ ቃላትን እየተጠቀሙ ሰውን የሚያደነቁሩ ሰዎች ምን እያሉ ነው?
7 374
+1
የካድሬ ምክር ይመስላል የሊቁ ጽሑፍ። ይኸን ምክር ከሰማን ዓመታት አልፉኮ ክቡርነትዎ። ዝም ቢሉ አይሻልም? ማን ነው የላክዎት? ቀሲስ ታጋይ? ዳንኤል ክብረት? አባ ሳዊሮስ?
7 374
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
<<በቃን በገዛ ሀገራችን ላይ እየተገደልን እንነሮም>>
ይድረስ ፦ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ሀገር ያለኸው ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ
የሚፈጸመብን የጅምላ ፍጅትና ማፈናቀል እንደ ድንገት የተከሰተ አይደለም በመንግሥት መዋቅር የሚመራ፣ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ ግብ ያለው፣ከኦርቶዶክስ የጸዳች አዲስ ሀገር የማዋለድ ፕሮጄክት ነው። ይኽ የጥፋት ዓላማቸው ግብ ይመታላቸው ዘንድ አስቀድመው በክልል፣በዘር፣በቋንቋና በጎጥ ከፍፍለው በኅብረት እንዳንቆም አደርገዋል ብዙዎች ኾነን ሳለን እንደ አናሳዎች ዘራችንን በማጥፋት ላይ ተሰማርተዋል።እየተፈጸመብን ያለው ፍጅት ሕመማችንን በማይገልጽ በመግለጫ ጋጋት ሊቆም አይችልም።መፍትሔው በገዛ ሀገራችን መሞት ይብቃን መሰደድ ይብቃን "ብለን በኅብረት መነሳት ብቻ ነው። ዛሬ ነገ ሳንል ከገጠር እስከ ከተማ ፣ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር ዓለም አቀፍ ኦርቶዶክሳዊ ተቃውሞ ይጀመር። ነጻነት በብላሽ አይገኝም። ሞት በቃን።ስደት በቃን።
https://t.me/Eyo21e
