Eotc Task Force
Kanalga Telegram’da o‘tish
7 367
Obunachilar
+424 soatlar
+907 kunlar
+34030 kunlar
Postlar arxiv
7 370
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
አርሲ ሽርካ!!
በምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ትናንት ሰኔ 05/2018 ዓ.ም ቀኑ 10 ሰዓት ጀምሮ በጃዊ ዋጬ ቀበሌ ኦርቶዶክሳውያን ላይ በአራጁ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ ጥቃት ተከፍቶባቸው አንድ ኦርቶዶክሳዊ ሲገደል 50 የቀንድ ከብቶች ተዘርፈዋል ።የተገደለው ደለለኝ ነጋሽ ይባላል። በመንግሥት መዋቅር የሚደገፍና ከአልሸባብ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ያለው ይህ አራጅ ቡድን አመጣጡ በአቦ ቤተ ክርስቲያን አስቀድሰው በረከት በቋደስ ላይ ያሉ ኦርቶዶክሳውያንን እንደከዚህን በፊቱ በጅምላ ለመጨፍጨፍ ነበር ግን እንዳሰበው አልሆነለትም። የመንግሥት ኀይል ፈጥኖ ደርሶ እርምጃ መውሰድ ይችል ነበር ነገር ግን አራጆቹ መውጣታቸውን ሲያረጋግጥ ነው ወደ ስፍራው ያቀናው ።ሁለቱም ተናበው ነው የሚሠሩት ። በዚሁ ቀበሌ ላይ በየካቲት 19&20/2018ዓ.ም በተፈጸመው ጥቃት 29 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ይታወቃል።
ይኽ በእንዲህ እንዳለ በ04/09/2018ዓ.ም በእዚሁ ወረዳ በሶሌ ዲገሉ ቀበሌ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከረፋዱ 4:00 ጀምሮ እስከ 10:00 ሰአት ሲታገሉ መከላከያ ከ 7ኪ.ሚ ባልበለጠ ርቀት ሶሌ ( ቻይና ካምፕ) የሚባል ቦታ ላይ ሆነው ይከታተሉ ነበር። የተንቀሳቀሱት አራጁ(ኢስላማዊ ታጣቂው) ቡድን ከቦታው ለቆ ከሄደ በኋላ 12ሰአት አከባቢ ነው።ሄደውም ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ አልደረሱም የቀበሌ ግብርና ግቢ ውስጥ ነው የሰፈሩት።ሕዝባችን እንዲህ ባለ ስልት እተገደለና እየተጸዳ ነው።
7 370
ዛሬ የመርቲ ወረዳ ከተማ ከሰቦምሳ ተነስቶ ወደ አሰኮ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሽ መኪና እንዲቆም ከተደረገ በኋላ ኦርቶዶክሳውያን ብቻ ተመርጠው ታግተው ተወስደዋል።እገታው የተፈጸመው ከአቦምሳ ከተማ 10ኪ.ሚ ወጣ ብሎ ጋዶ የሚባል አከባቢ ላይ ነው።
7 370
አዎ አጀንዳችንን አንቀይርም
አራጆቻችን አጀንዳ ሊያስቀይሩን የማይፈነቅሉት ደንጋይ የለም።
👉አዲስ አበባ ላይ ሁለት የሱፊ ሙስሊሞችን አርደው ቢያጯጩኹት ፣
👉 የበረሃ አባቶች ነን የሚሉ ማፊያያችን ንግግር ቆራርጠው ቢያሰራጩት፣
👉ሞዐ ተዋሕዶ የሲኖዶሱ ጠላት ነው ቢሉ፣
👉 አቡነ አብርሃም እንዲህ ሆኑ እንዲያ ሆኑ ቢሉ፣
👉 ጽንፈኛው ሞዐ ታጥቆ ሀገር ሊያፈርስ ነው ቢሉ፣
👉ኢትዮጵያ ውስጥ የኦርቶዶክሱ ቁጥር 31% ነው የእኛ ዩሙስሊሞቹ ደግሞ 51% ነው ወዘተ......ቢሉ ኦርቶዶክሱ አጀንዳዬን አልቀይርም ብሎ መጭጭ አለባቸው።አሁን ትንሽ እያሸገሩ ያሉት የኦሮወሀቢያን የጥፋት ተልዕኮ ያልተረዱ አጀንዳቸው እያራገቡላቸው የሚውሉ ጥቂት የኦሮሚኛ ተናጋሪዎች ናቸው እነርሱም ይስተካከላሉ ብዬ አስባለሁ።አዎ አጀንዳችንን አንቀይርም።
7 370
ውድ ኦርቶዶክሳውያን ይኽን ቻናል በጋራ እናሳድገው በየሚዲያው በማጋራት እንተባበር።ዛሬ 7ሺ እናድርሰው።በመወያያ ግሩፑ ላይ #AddMembers የሚለውን በመጫን በስልካችን ላብ ያሉ አባላትን አባላትን ማስገባት እንችላለን።
https://t.me/EotcTaskForce
7 370
ከእርድ የተረፉ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ
".....በ13/09/2018 ዘበነ አበበ የሚባል ሰው ገድለውብናል።አሁን የተቃጠለው ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን ብቻ ነው።የሙስሊም እምነት ሆኖ የሚሊሻ ቤት ራሱ አልተቃጠለም።ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው ?በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ "አርባ ቀላ "ላይ ለወታደሮች በሬ አርደው እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት።ቃጠሎው ከተፈጸመ በኋላ ነው ወዱ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው።ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አካላት ጋር ነው።ሸኔ(የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል።አሁንም ሸኔ(የወሀቢያው ቡድን) ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው።የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ሀብታችንን የዘረፉት።ሙሉውን የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን።እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ እርዳታ ጠይቄ ነበር ለ 26 ሰው ብቻ የሚሆን ነበር የተሰጠኝ።ተሰደው በሌላ አከባቢ ላይ አሉኮ እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት? ስላቸው እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም እነርሱኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት አሉኝ።ማን ማንን ይወጋል አከባቢ የሚመራው በመንግሥት አይደለም ወይ?ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ ናቸው እንጂ ለኢትጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው።አሁን የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት ።እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው አንሰማም ነው ያሉት።አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያ ቢታነጽ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው፦አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥትና የፌዴራል የአራጁ ቡድን(ሸኔ)ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት።ሀለተኛ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአከባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አከባቢ ሲያደርገው ነው።አከባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድንኖር ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው?። ይኽጠላት መያዝ አለበት በ መዋቅር ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ።እኛ ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን ፦አንደኛው ጠላት በጫካ ያለው ነው ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያለው ጠላት ነው"።
https://t.me/EotcTaskForce
7 370
ከእርድ የተረፉ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን ድምፅ
".....በ13/09/2018 ዘበነ አበበ የሚባል ሰው ገድለውብናል።አሁን የተቃጠለው ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን ብቻ ነው።የሙስሊም እምነት ሆኖ የሚሊሻ ቤት ራሱ አልተቃጠለም።ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው ?በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ "አርባ ቀላ "ላይ ለወታደሮች በሬ አርደው እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት።ቃጠሎው ከተፈጸመ በኋላ ነው ወዱ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው።ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አካላት ጋር ነው።ሸኔ(የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል።አሁንም ሸኔ(የወሀቢያው ቡድን) ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው።የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ሀብታችንን የዘረፉት።ሙሉውን የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን።እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ እርዳታ ጠይቄ ነበር ለ 26 ሰው ብቻ የሚሆን ነበር የተሰጠኝ።ተሰደው በሌላ አከባቢ ላይ አሉኮ እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት? ስላቸው እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም እነርሱኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት አሉኝ።ማን ማንን ይወጋል አከባቢ የሚመራው በመንግሥት አይደለም ወይ?ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ ናቸው እንጂ ለኢትጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው።አሁን የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት ።እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው አንሰማም ነው ያሉት።አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያ ቢታነጽ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው፦አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥትና የፌዴራል የአራጁ ቡድን(ሸኔ)ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት።ሀለተኛ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአከባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አከባቢ ሲያደርገው ነው።አከባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድንኖር ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው?። ይኽጠላት መያዝ አለበት በ መዋቅር ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ።እኛ ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን ፦አንደኛው ጠላት በጫካ ያለው ነው ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ ያለው ጠላት ነው"።
https://t.me/Eyo21e
7 370
"ከጠላቶችህ ጋር በሰላም ኑር ግን ይህን የምልህ ከግል ጠላቶችህ ጋር ነው እንጂ ከእግዚአብሔርና ከቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ጋር አይደለም"
[ አቡነ ጎርጎርዮስ ካልእ]
7 370
ትግል በዘርፉ ነው ወዳጄ።ምንም ማድረግ አልችልም ብለህ እጅህንና እግርህን አጣምረህ የተቀመጥህ ንቃ እንደየጸጋህ ለኅልውናህ ታገል።
መገፋት ያነቃው ትውልድ✊✊✊
