cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

መሰረተ ትምህርት ዘኦርቶዶክስ

"ቤተክርስቲያንን አየኋት፣ አወኳት፣ወደድኳት" ቅዱስ ያሬድ “በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” ኤፌሶን 2፥20 "ሳትማሩና መጻሕፍት ሳታነቡ የምታገኙት ዕውቀት አይኖርም" መጽሐፈ ቀሌምንጦስ

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
606
Obunachilar
+124 soatlar
+47 kunlar
+6230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

"ተጋድሏችን ለእውነት እንጂ ለቃላት አይደለም!!!"      ቅዱስ አትናቴዎስ ሐዋርያዊ
Hammasini ko'rsatish...
🥰 6 1
“በጥፋት ዳዊትን ከመሰልከው አይቀር በንስሐም እርሱን ልትመስለው ይገባል” ቅዱስ አምብሮስ (ለንጉሥ ቴዎስዮስ የተናገረው)
Hammasini ko'rsatish...
5👍 2
Photo unavailableShow in Telegram
አዎ ቤተክርስቲያን ሥርዓቶቿ ውብ ናቸው ማንንም ያጓጓል 😊 ግን እመኑኝ መሠረታዊ ትምህርቶቿ ደሞ ከዚህም በላይ ውብ ናቸው። የትምህርቶቹ ምንጭ ጌታ ኢየሱስ በመሆኑ 🤗
Hammasini ko'rsatish...
🥰 13 4
"ፕሮቴስታንቶች እናንተ ኦርቶዶክሶች ነገረ መለኮት ላይ እንጂ የሕዝቡን ሕይወት በሚለውጠው ስብከት ላይ አታተኩሩም እያሉ ስለሚከሱን ሁላችንም ወደ ስብከቱ ፊታችንን መለስን ይህንን አጋጣሚ ተጠቀሙና በነገረ ሃይማኖት ትምህርቶቻችን ላይ ነቀፋን በመሰንዘር ሕዝቡን ከሃይማኖት ማፈናቀል ጀመሩ "          ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ኢትዮጵያ ውስጥም የሆነብን ይሄው ነው በመምህራን እና በሊቃውንት የሚሰበኩ ስብከቶች እንዲገቧችሁ እና እንድትረዱ መሰረታዊ ትምህርቶችን ተማሩ ፣ መጻሕፍትን አንብቡ ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ለክርስትያን ግዴታው ስለሆነ የማንበብ ልምድ እንዲኖራችሁ ራሳችሁ ላይ ስሩ ካልሆነ መምህራኖች የሚናገሩት ቀላል ነገሮችን ራሱ ላትረዱ ትችላላችሁ ስለዚህ ለቤተክርስቲያን ትምህርት ጊዜ ስጡ ራሳችሁን ከምንፍቅና እና ከክህደት ትምህርቶች ጠብቁ ። “የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ"                 ቆላስይስ 3፥16                  ፍቅረ ማርያም
Hammasini ko'rsatish...
16👍 2
"ፕሮቴስታንቶች እናንተ ኦርቶዶክሶች ነገረ መለኮት ላይ እንጂ የሕዝቡን ሕይወት በሚለውጠው ስብከት ላይ አታተኩሩም እያሉ ስለሚከሱን ሁላችንም ወደ ስብከቱ ፊታችንን መለስን ይህንን አጋጣሚ ተጠቀሙና በነገረ ሃይማኖት ትምህርቶቻችን ላይ ነቀፋን በመሰንዘር ሕዝቡን ከሃይማኖት ማፈናቀል ጀመሩ "          ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ሺኖዳ ኢትዮጵያ ውስጥም የሆነብን ይሄው ነው በመምህራን እና በሊቃውንት የሚሰበኩ ስብከቶች እንዲገቧችሁ እና እንድትረዱ መሰረታዊ ትምህርቶችን ተማሩ ፣ መጻሕፍትን አንብቡ ፣ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበብ ለክርስትያን ግዴታው ስለሆነ የማንበብ ልምድ እንዲኖራችሁ ራሳችሁ ላይ ስሩ ካልሆነ መምህራኖች የሚናገሩት ቀላል ነገሮችን ራሱ ላትረዱ ትችላላችሁ ስለዚህ ለቤተክርስቲያን ትምህርት ጊዜ ስጡ ራሳችሁን ከምንፍቅና እና ከክህደት ትምህርቶች ጠብቁ ። “የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ" ቆላስይስ 3፥16 ፍቅረ ማርያም
Hammasini ko'rsatish...
"ለወንጌልና ለመንፈሳዊ ህይወት ጊዜውን የሰጠ ትውልድ ሲበዛ ሀገር ሰላም ትሆናለች"
Hammasini ko'rsatish...
7💯 2
Photo unavailableShow in Telegram
🙏 9 7👍 1🔥 1
“ይህን ሳስብ ነፍሴ በእኔ ውስጥ ፈሰሰች፥ ወደ እግዚአብሔር ቤት ወደ ምስጋና መኖሪያ ስፍራ እገባለሁና፤ በዓል የሚያደርጉ ሰዎች የደስታና ምስጋና ቃል አሰሙ።” መዝሙር 42፥4
Hammasini ko'rsatish...
7🙏 2🥰 1
“በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።” ሮሜ 15፥4
Hammasini ko'rsatish...
9🔥 1
ትምህርቶቹን እዚ ቻናል ላይ የተለቀቁትን ከመጀመርያው ጀምሮ ከአምስቱ አእማደ ምሥጢራት ጀምራችሁ ማስታወሻ እየያዛችሁ ስሙ ፣ ጽሁፎቹንም አንብቡ ፣ የመጽሐፍ ጥቆማ ላይ ያሉትን መጽሐፎችም እንደ አቅማችሁ እየገዛችሁ አንብቡ ። ቤተክርስቲያናችን በብዙ ተኩላዎች ተከባለች ከውስጥም ከውጭም ብዙ ፈተና አለ በተኩላዎቹ በቀላሉ የሚበላው ቤተክርስቲያንን የማያውቅ እና በልማድ የሚመላለስ ክርስትያን ነው ስለዚህ ከልማድ ክርስትና ውጡ እና ወደ ተግባራዊ ክርስትና ጉዞውን ጀምሩ ለዚህም ዋናው ትጥቅ የቤተክርስቲያንን ትምህርት ማወቅ ፣ ያወቁትንም በተግባር ለመኖር እየታገልን ተጋድሎ ማድረግ ነው። ማቴዎስ 7 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ ስለዚህ ይህን ቃሌን ሰምቶ የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዓለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል። ²⁵ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት ገፋው፥ በዓለት ላይም ስለ ተመሠረተ አልወደቀም። ²⁶ ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል። ²⁷ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት መታው፥ ወደቀም፥ አወዳደቁም ታላቅ ሆነ። ²⁸ ኢየሱስም ይህን ነገር በጨረሰ ጊዜ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ፤ እንደ ጻፎቻቸው ሳይሆን ²⁹ እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበርና። 👉ልባችንን በዓለት ላይ የሰራን ልባም ክርስትያኖች መሆን ግዴታችን ነው። 👈
Hammasini ko'rsatish...
8🙏 3
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.