uz
Feedback
ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Kanalga Telegram’da o‘tish

በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Ko'proq ko'rsatish
669
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+27 kun
Ma'lumot yo'q30 kun
Postlar arxiv
ሰላም ለአብ ዘእም ቅድመ ዓለም ነጋሲ፤ ለወልድ ሰላም ሥጋ ማርያም ለባሲ፤ ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ኀጢአተ ዓለም ደምሳሲ፤ ኀይልየ ሥላሴ ፣ ወፀወንየ ሥላሴ፤ በስመ ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ። 🌿⚜🌿⚜�
ሰላም ለአብ ዘእም ቅድመ ዓለም ነጋሲ፤ ለወልድ ሰላም ሥጋ ማርያም ለባሲ፤ ወለመንፈስ ቅዱስ ሰላም ኀጢአተ ዓለም ደምሳሲ፤ ኀይልየ ሥላሴ ፣ ወፀወንየ ሥላሴ፤ በስመ ሥላሴ እቀጠቅጥ ከይሴ። 🌿⚜🌿⚜🌿⚜🌿⚜🌿⚜ እንኳን ለአጋእዝተ ዓለም ቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ  በዓል በሰላም አደረሳችሁ። ሐምሌ ፯ በዚህች ቀን ሥሉስ ቅዱስ በአብርሃም ቤት የተገለጡበት ዕለት ነው፡፡ ሥሉስ ቅዱስን የአብርሃሙ ሥላሴን በምግባር በሃይማኖት ሆነን እናገለግል ዘንድ የቅዱሳኑ ጸሎት ይርዳን! 🌿⚜🌿⚜🌿⚜🌿⚜🌿⚜ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭

ውጤት👆 ለተሳታፊዎች ሁላችሁ ቸሩ መድኃኔዓለም ያክብርልን። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩ
ውጤት👆 ለተሳታፊዎች ሁላችሁ ቸሩ መድኃኔዓለም ያክብርልን። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭

🎲 Quiz 'ፍኖተ ወንጌል ልዩ የጥያቄ እና መልስ ውድድር"start the quiz"የሚለውን ይጫኑ "i am ready"የሚለውን ሲጫኑ ጥያቄው ይጀምራል።መልካም ዕድል🛎🛎🛎' 🖊 5 questions · ⏱ 30 sec

"ቋሚ ቅዱስ ሲኖዶስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት ጾምና ምሕላ አወጀ። ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን የምሕላ ጸሎት እንዲደርስ ታውጇል። በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ  አሜን ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ/ም ድረስ  በሁሉም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ገዳማት የሚፈጸመውን የምሕላ ጸሎት አስመልክቶ ከቋሚ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ ‹‹ተማሕለሉ ወሰአሉ ኃበ አቡክሙ ሰማያዊ እስመ አብ ይሁበክሙ ኵሎ ዘሰአልክሙ… አባታችሁ የምትለምኑትን ሁሉ  ይሰጣችኋልና ወደ ሰማይ አባታችሁ ለምኑ፣ ምሕላንም አውጁ›› ኢዩኤል 1፤14 ቅዱስ ያሬድ በሀገር አስተማማኝ ሰላም ሲጠፋ  በጾም በጸሎት በመወሰን፣ምሕላን በማወጅ ልባዊ በሆነ ተማሕጽኖ ሁሉን ማድረግ ወደሚችለው አምላካችን አግዚአብሔር ምልጃን ማቅረብ የሚያስፈልግ መሆኑን ከሀገራችን ሊቃውንት መካከል የመጀመሪያ  የሆነው  ቅዱስ ያሬድ ከሰማያውያን ዐውደ ማህሌት ሰምቶ በቀሰመው ጣዕመ ዜማ  አበክሮ ይነግረናል፡፡ በመሆኑም ውሎ ማደር፣ ወጥቶ መግባት በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች ስጋት ከሆነ ሰነባብቷልና በእውነት የሚለምኑትን ሁሉ የሚሰማ እግዚአብሔር መተላለፋችንን ይቅር እንዲለን፣ ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም፣ ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት፣ ለሕዝባችን ደኅንነት እንዲሰጥልን ከአንድነት ገዳማት ኅብረት በቀረበው ጥያቄ መነሻነት ምሕላ ማወጅ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በሁሉም የሀገራችን ክፍልና በሌሎችም አህጉራተ ዓለም የምትገኙ መነኰሳትና መነኰሳይያት  ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት መሠረት የገዳማት ኅብረቱን ጥሪ ተቀብላችሁ የምሕላ ጸሎት እንድታደርሱ፣ በጤና ችግር ምክንያት ካልሆነ በስተቀር እስከ ዕርበተ ፀሐይ በመጾም ሱባኤ እንድትይዙ፣ ቋሚ ሲኖዶስ በኅብረተ መንፈስ ቅዱስ ከአደራ ጋር ያሳስባል፡፡ ሁሉም የቤተክርስቲያናችን አገልጋዮችና  ምእመናን  ሀገራዊ ሰላምን፣  መረጋጋትንና ፍቅር አንድነትን ለማስፈን ጾምና ጸሎት በታወጀበት የምሕላ ሳምንት ለገዳማውያኑ ፀጥታ ሲባል ወደ ገዳማት የምታደርጉትን  ጉዞ ለጊዜው እንዲቆይ አድርጋችሁ መደበኛ ሥራችሁን በያላችሁበት ቦታ እየሠራችሁ እግዚአብሔር የገዳማውያኑን ጸሎት ሰምቶ ለሀገራችንና ለሕዝባችን ምሕረትን እንዲሰጥ በኅሊና ዝግጅት፣ በሐሳብ አንድነት ሆናችሁ በጾም በጸሎት እንድተጉ ቋሚ ሲኖዶስ መንፈሳዊ ጥሪውን ያስተላልፋል፡፡ ‹‹እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ›› ሐምሌ 5 ቀን 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ ኢትዮጵያ

ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር። ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል። ይሳተ
ልዩ መንፈሳዊ በፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የጥያቄ እና መልስ መርሐ ግብር።
       ዘወትር በየሳምንቱ አርብ ምሽት ከ2:00 ⏰ ጀምሮ እስከ 4:00 ⏰ ድረስ ወደ እናንተ ይደርሳል።                 ይሳተፋ! ለኦርቶዶክሳውያን ሼር በማድረግ ይጋብዙ! የአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475

፨ ሰላም ለዕፀ መስቀል በደመ ጴጥሮስ ዘተቀደሰ ። ፨ ወለሰይፍ በሊሕ እምሐሊበ ጳውሎስ ዘርሕሰ ። ፨ ሐዋርያተ ክርስቶስ ቀሣም ዘነሣእክሙ ሐዲሰ ። ፨ እስመ ጊዜ ገሚድ በጽሐ ነጽሩ በለሰ ። መልክአ
፨ ሰላም ለዕፀ መስቀል በደመ ጴጥሮስ ዘተቀደሰ ። ፨ ወለሰይፍ በሊሕ እምሐሊበ ጳውሎስ ዘርሕሰ ። ፨ ሐዋርያተ ክርስቶስ ቀሣም ዘነሣእክሙ ሐዲሰ ። ፨ እስመ ጊዜ ገሚድ በጽሐ ነጽሩ በለሰ ።  መልክአ ጴጥሮስ ወጳውሎስ
     አሜን እንኳን ሊቀ ሰማዕታት ጴጥሮስ ወጳውሎስ በዓለ ዕረፍት መታሰቢያ ቀን በሰላም በጤና አደረሰን ። ከጴጥሮስ ወጳውሎስ ረድኤት አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲያካፍለን ቅዱስ ፈቃዱ ይሁን ። የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

📌 ማስታወቂያ በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል ለክረምት ወራት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና የአስኳላ ትምህርቶችን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መስ
📌 ማስታወቂያ በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል ለክረምት ወራት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና የአስኳላ ትምህርቶችን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መስጠት ጀምረናል። በመሆኑም ከዩኖቨርሲቲ የመጣችሁ እና ሰንበት ት/ቤታችምንን ባላችሁ እውቀት ከ1ኛ - 8ኛ ክፍል ያሉትን ተማሪዎች በመምህርነት ማገልገል የምትፈልጉ መምህራንና ተማሪዎች ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች እየደወላችሁ ይህንን በጎ ተግባር እንድትቀላቀሉ በእግዚአብሔር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። 📞 0943342707 (ዲ/ን ብሩክ) 📞 0921079075 (ዲ/ን ናትናኤል) 📞 0955252034 (ዲ/ን ማቲዎስ) 📞 0911357901 (መዘ/ር በላይ) ለበለጠ መረጃ ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

52ኛ ዓመት የልደት በዓል እነሆ የሀገር ባለውለታ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ፈርጥ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት የተወለደችበትን 52ኛ ዓመት ሊከበር ጥቂት ቀናት ብቻ ቀር
52ኛ ዓመት የልደት በዓል እነሆ የሀገር ባለውለታ የሰንበት ትምህርት ቤቶች ፈርጥ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት የተወለደችበትን 52ኛ ዓመት ሊከበር ጥቂት ቀናት ብቻ ቀርተውታል::  ስለሆነም የሰንበት ት/ቤታችን የልደት በዓል ባማረና በደመቀ መልኩ እንዲከበር ከወራት ሐምሌን ከዕለታት ቅዳሜና እሁድ ከቀናት 13 እና 14 ተመርጠው በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅቱ ተጀምሯል። ስለዚህ እርስዎም በዕለቱ ቅዳሜ ሐምሌ 13 ከቀኑ 6:00 ጀምሮ እሑድ ሐምሌ 14/2016 ዓ.ም ከቅዳሴ በኋላ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በደመቀ ሁኔታ ስለሚከበር እርስዎም በእለቱ በመርሐ ግብሩ ላይ ተገኝቸው የደስታችን ተካፋይ እንዲሆኑ በአክብሮት ተጋብዘዋል:: በእለቱም የሰንበት ትምህርት ቤቱ ክፍላት እና ሰ/ት/ቤቱ ያፈራቸው አገልጋዮች 30፣ 60፣ 100 ፍሬ የምናፈራበትን ልዩ ልዩ መረሐ ግብሮች ይዘው ይቀርባሉ:: ባለውለታዬ ማንነቴ ዛሬ ላለሁበት መሠረቴ ሰንበት ትምህርት ቤቴ አንቺ ጠርተሽኝማ አልቀርም ልደትሽ ልደቴ ደስታሽ ደስታዬ ነው። እናቴ መልካም ልደት ይሁንልሽ አሁንም ማህጸንሽ ይለምልም። ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል ለክረምት ወራት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና የአስኳላ ትምህርቶችን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መስጠት ጀምረናል።
በአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት ትምህርት ክፍል ለክረምት ወራት መንፈሳዊ ትምህርቶችንና የአስኳላ ትምህርቶችን ከ1ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መስጠት ጀምረናል። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

✨✨✨ እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨✨✨ በመላው ዓለም የምትገኙት የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እና ቤተሰቦች እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን አደ
✨✨✨ እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ✨✨✨ በመላው ዓለም የምትገኙት የፍኖተ ወንጌል ሰንበት ትምህርት ቤት አባላት እና ቤተሰቦች እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓላችን አደረሳችሁ እንላለን። ሰንበት ትምህርት ቤት ዛሬም ትፈልጋችኋለች። ዛሬም ባላችሁበት አገልግሎታችንን እንድንደግፍ ሰንበት ትምህርት ቤታችሁ ትጣራለች። ✨ የሰንበት ትምህርት ቤቴን ውለታ አልረሳም !! ✨ ዛሬም በአገልግሎት እሳተፋለሁ እደግፋለሁ። እንኳን ለ፶፪ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በሰላም አደረሳችሁ። አድራሻ :- አሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት አዳራሽ     #share    #share     #share ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

መልካም ፈተና! ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችን
መልካም ፈተና! ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ T.me/FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ውድ የፍኖተ ወንጌል ፍሬዎች እንኳን ደስ አላችሁ። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን
+2
ውድ የፍኖተ ወንጌል ፍሬዎች እንኳን ደስ አላችሁ። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ውድ የፍኖተ ወንጌል ፍሬዎች እንኳን ደስ አላችሁ። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን
ውድ የፍኖተ ወንጌል ፍሬዎች እንኳን ደስ አላችሁ። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ሰኔ ፴ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ሰኔ ሠላሳ በዚህች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ መጥምቁ ዮሐንስ ተወለደ። ይህም በእናቱ ማኅፀን ውስጥ ሳለ ለእግዚአብሔር ልጅ የሰገደው ነው። ይህም በመድኅን ክርስቶስ ራስ ላይ እጁን ጭኖ በውኃ ያጠምቀው ዘንድ የተገባው ነው። በቅዱስ ወንጌል እንደ ተነገረ ወንድ ልጅን ትወልድ ዘንድ የኤልሳቤጥ የፅንሷ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ወንድ ልጅን ወለደች። ዘመዶቿና ጐረቤቶቿ እግዚአብሔር ቸርነቱን እንዳበዛላት በሰሙ ጊዜ ስለርስዋ ደስ አላቸው። በስምንተኛውም ቀን ሊገዝሩት መጡ በአባቱ ስም ዘካርያስ ብለው ጠሩት። እናቱ ግን አይሆንም ዮሐንስ ይባል አለች። ከዘመዶችሽ ስሙ እንዲህ የሚባል የለም አሏት። አባቱንም ጠቅሰው ማን ሊባል ትወዳለህ አሉት። እርሱም ብራና ለምኖ ስሙ ዮሐንስ ይባል ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ። ያን ጊዜም አንደበቱ ከድዳነት ተፈትቶለት ተናገረ እግዚአብሔርንም ፈጽሞ አመሰገነው። ስለ ልጁና ስለ መድኃኒታችን መምጣት ልጁ ዮሐንስም 'የልዑል ነቢይ' እንደሚባልና በእግዚአብሔርም ፊት እንደሚሔድ ትንቢት ተናገረ። ሰብአ ሰገልም መጥተው ከሔዱ በኋላ ሄሮድስ ሕፃናትን በገደላቸው ጊዜ ስለ ሕፃኑ ዮሐንስ ለሄሮድስ ነገሩት እንዲገድሉትም ጭፍሮችን ላከ ጭፍሮችም ወደ አባቱ ዘካርያስ መጡ ሕፃኑንም ከእርሱ ፈለጉት አባቱም አንሥቶ በትከሻዎቹ ተሸክሞ ወደ ቤተ መቅደስ ከእርሱ ጋራ እንዲሔዱና ሕፃኑን ከዚያ እንዲወስዱት ወታደሮችን ለመናቸው። ከዚህም በኋላ ሕፃኑን በመሠዊያው ጠርዝ ላይ አኖረውና ከዚህ ራሳችሁ ተቀብላችሁ ውሰዱት አላቸው ወዲያውኑ የእግዚአብሔር መልአክ ነጥቆ ወደ በረሀ ወሰደው። ጭፍሮችም ባላገኙት ጊዜ አባቱ ዘካርያስን ገደሉት። ሕፃኑ ግን አድጎ ለእስራኤል እስከተገለጠበት ጊዜ ድረስ በበረሀ ውስጥ ኖረ። "የእግዚአብሔርን መንገድ ጥረጉ ጥርጊያውንም አስተካክሉ" እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ የዐዋጅ ነጋሪ ድምፅ እነሆ ብሎ ኢሳይያስ የተናገረለት ይህ ነው። ሚልክያስም ስለሱ እንዲህ አለ። "በፊትህ ጐዳናዬን አስተካክሎ የሚጠርግ መልእክተኛዬን እኔ እሰዳለሁ።' ራሱ መድኃኒታችንም ስለርሱ ሲናገር "ሴቶች ከወለዱአቸው መጥምቁ ዮሐንስን የሚበልጠው የለም" ብሏል። ይህ የእግዚአብሔርን ልጅ በአጠመቀውና የማትዳሠሥ ራሱን በዳሠሠው ጊዜ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት የሚል የአብን ቃል ሰምቷልና። ዳግመኛም ክብር ይግባውና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ራስ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወርዶ ሲቀመጥ አየ። እኛም መድኃኒታችን እንዲምረንና ይቅር እንዲለን በአማላጅነቱ እያመን መታሰቢያውን እናድርግ፡፡ ©ስንክሳር ዘወርኀ ሰኔ ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ሰኔ ፴ ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ሰኔ ሠላሳ በዚህች ዕለት ነቢይ ሰማዕትና ሐዋርያ የሆነ መጥምቁ ዮሐንስ ተወለደ። ይህም በእናቱ ማኅፀን ውስጥ ሳለ ለእግዚአብሔር ልጅ የሰገደው ነው። ይህም በመድኅን ክርስቶስ ራስ ላይ እጁን ጭኖ በውኃ ያጠምቀው ዘንድ የተገባው ነው። በቅዱስ ወንጌል እንደ ተነገረ ወንድ ልጅን ትወልድ ዘንድ የኤልሳቤጥ የፅንሷ ወራት በተፈጸመ ጊዜ ወንድ ልጅን ወለደች። ዘመዶቿና ጐረቤቶቿ እግዚአብሔር ቸርነቱን እንዳበዛላት በሰሙ ጊዜ ስለርስዋ ደስ አላቸው። በስምንተኛውም ቀን ሊገዝሩት መጡ በአባቱ ስም ዘካርያስ ብለው ጠሩት። እናቱ ግን አይሆንም ዮሐንስ ይባል አለች። ከዘመዶችሽ ስሙ እንዲህ የሚባል የለም አሏት። አባቱንም ጠቅሰው ማን ሊባል ትወዳለህ አሉት። እርሱም ብራና ለምኖ ስሙ ዮሐንስ ይባል ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ። ያን ጊዜም አንደበቱ ከድዳነት ተፈትቶለት ተናገረ እግዚአብሔርንም ፈጽሞ አመሰገነው። ስለ ልጁና ስለ መድኃኒታችን መምጣት ልጁ ዮሐንስም 'የልዑል ነቢይ' እንደሚባልና በእግዚአብሔርም ፊት እንደሚሔድ ትንቢት ተናገረ። ሰብአ ሰገልም መጥተው ከሔዱ በኋላ ሄሮድስ ሕፃናትን በገደላቸው ጊዜ ስለ ሕፃኑ ዮሐንስ ለሄሮድስ ነገሩት እንዲገድሉትም ጭፍሮችን ላከ ጭፍሮችም ወደ አባቱ ዘካርያስ መጡ ሕፃኑንም ከእርሱ ፈለጉት አባቱም አንሥቶ በትከሻዎቹ ተሸክሞ ወደ ቤተ መቅደስ ከእርሱ ጋራ እንዲሔዱና ሕፃኑን ከዚያ እንዲወስዱት ወታደሮችን ለመናቸው። ከዚህም በኋላ ሕፃኑን በመሠዊያው ጠርዝ ላይ አኖረውና ከዚህ ራሳችሁ ተቀብላችሁ ውሰዱት አላቸው ወዲያውኑ የእግዚአብሔር መልአክ ነጥቆ ወደ በረሀ ወሰደው። ጭፍሮችም ባላገኙት ጊዜ አባቱ ዘካርያስን ገደሉት። ሕፃኑ ግን አድጎ ለእስራኤል እስከተገለጠበት ጊዜ ድረስ በበረሀ ውስጥ ኖረ። "የእግዚአብሔርን መንገድ ጥረጉ ጥርጊያውንም አስተካክሉ" እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ የዐዋጅ ነጋሪ ድምፅ እነሆ ብሎ ኢሳይያስ የተናገረለት ይህ ነው። ሚልክያስም ስለሱ እንዲህ አለ። "በፊትህ ጐዳናዬን አስተካክሎ የሚጠርግ መልእክተኛዬን እኔ እሰዳለሁ።' ራሱ መድኃኒታችንም ስለርሱ ሲናገር "ሴቶች ከወለዱአቸው መጥምቁ ዮሐንስን የሚበልጠው የለም" ብሏል። ይህ የእግዚአብሔርን ልጅ በአጠመቀውና የማትዳሠሥ ራሱን በዳሠሠው ጊዜ የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት የሚል የአብን ቃል ሰምቷልና። ዳግመኛም ክብር ይግባውና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ራስ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወርዶ ሲቀመጥ አየ። እኛም መድኃኒታችን እንዲምረንና ይቅር እንዲለን በአማላጅነቱ እያመን መታሰቢያውን እናድርግ፡፡ ©ስንክሳር ዘወርኀ ሰኔ ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭

ውድ የፍኖተ ወንጌል ፍሬዎች እንኳን ደስ አላችሁ። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝ ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን
+2
ውድ የፍኖተ ወንጌል ፍሬዎች እንኳን ደስ አላችሁ። ከታች ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ። ▭▭▭▭▭▭▭▭▭  ◎⃝ ◎⃝ ⃟ ◎⃝ ◎⃝  ▭▭▭▭▭▭▭▭▭ ዛሬ ላይ ነገን ለማነጽ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን ድምጽ ልንገነባ ነው። #ሚዲያችንን_ይደግፉ የአሰላ ደ/መ/መ/ዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት 🔎 የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel 🔎 የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27 🔎 የቲክቶክ ገጽ:- tiktok.com/@finotewongel27 🔎 Youtube:- youtube.com/@Finote_Wongel 🔎 Instagram:- https://www.instagram.com/finote_wongel 🔎 Facebook:- https://www.facebook.com/profile.php?id=61558615513475 ▭▭▭▭▭▭▭▭ @FinoteWongel1 ▭▭▭▭▭▭▭▭