uz
Feedback
ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Kanalga Telegram’da o‘tish

በአሰላ ደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ካቴድራል ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። የቴሌግራም ቻናል:-  @Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- @FinoteWongel27 የቲክቶክ ገፅ:- https://www.tiktok.com/@finotewongel27 Youtube:- https://www.youtube.com/@Finote_Wongel ©ፍኖተ ወንጌል ሰንበት ት/ቤት

Ko'proq ko'rsatish
669
Obunachilar
-224 soatlar
+57 kun
+130 kun
Postlar arxiv
New challenge Profile , History , post በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ። የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 htt
New challenge  
Profile  ,   History  ,  post   በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ።
የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1

New challenge Profile , History , post በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ። የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 htt
New challenge  
Profile  ,   History  ,  post   በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ።
የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1

New challenge Profile , History , post በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ። የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 htt
New challenge  
Profile  ,   History  ,  post   በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ።
የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1

New challenge Profile , History , post በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ። የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 htt
New challenge  
Profile  ,   History  ,  post   በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ።
የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1

New challenge Profile , History , post በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ። የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 htt
New challenge  
Profile  ,   History  ,  post   በማድረግ ለሁሉም እንዲደርስ እናድርግ።
የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1

፱❤️አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ❤️፱ አቡነ እስትንፋስ ክርስቶስ የስማቸው ትርጓሜ የክርስቶስ፣ የአብ ፣ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስ ማለት ነው ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፊታቸ
❤️አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ❤️፱ አቡነ እስትንፋስ ክርስቶስ የስማቸው ትርጓሜ የክርስቶስ፣ የአብ ፣ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ እስትንፋስ ማለት ነው ፡፡ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፊታቸው ላይ እፍ ብሎ ጸጋውን፣ በረከቱን ስላሳደረባቸው በዚህ ስም ይጠራሉ ፡፡ የጻድቁ አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ የጻድቁ ጸሎታቸው ፣ በረከታቸውና አማላጅነታቸው ከዂላችን ጋር ይኹን ፡፡

"እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ" (ኤፌሶን 5 ፥15)

ከታች ያለው ሊንክ የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት የቴሌግራም ቻናል ነው ሁላይሁም የምታውቁትን ሰው add በማድረግ በአሰላ መስቀል አደባባይ ለሚደረገው የአንድነት ዝማሬ ምእመኑ ዝማሬ እንዲያጠና የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ ጥሪውን ያቀርባልሊንኩን ለሌሎችም share በማድረግ የበለጠ ብዙ አባላትን join and add እንዲያደርጉ የበኩላችሁን አስተዋጽዎ አበርክቱ የአርሲ ሀገረ ስብከት ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ከታች ያለው ነው ሊንኩ 👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1 https://t.me/ardssu1

የጻድቁ አባታችን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ዓመታዊ የልደት በዓላቸው በአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል በድምቀት ተከብሮ ውሏል። የአመት ሰው ይበለን!!! የቴሌግራም ቻናል:- T.me/Finote_Wonge
+7
የጻድቁ አባታችን አቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስ ዓመታዊ የልደት በዓላቸው በአሰላ ደ/መ/መ/ዓ/ካቴድራል በድምቀት ተከብሮ ውሏል። የአመት ሰው ይበለን!!! የቴሌግራም ቻናል:-  T.me/Finote_Wongel የቴሌግራም ግሩፕ:- T.me/FinoteWongel27

++ይኸው ተወለደ++ ይኸው ተወለደ የዓለም መድኃኒት (፫) እሰይ ተወለደ የዓለም መድኃኒት (፫)               ትንቢት ተናገሩ ነቢያትህ ሁሉ (፫)               አምላክ ቀዳማዊ ይወርዳል እያሉ (፫) ሰብአ ሰገል መጡ ሊሰግዱ በሙሉ (፫) የእስራኤል ንጉስ ተወልዷል እያሉ (፫)        ሰብአ ሰገል መጡ እጅ መንሻ ይዘው (፫)        ወርቅ ዕጣን ከርቤውን ገበሩለት ሰግደው(፫) ሕፃናት እንሂድ ከልደቱ ቤት(፫) ውሃው ሆኗልና ማርና ወተት (፫)             በሶርያ ታየ ፈጣሪ እንደ እንግዳ(፫) ብሥራተ ልደቱን ለሁሉ ሊያስረዳ(፫)
የአንድነት ዝማሬ በአሰላ ታህሳስ 28 ከቀኑ 9:00 ጀምሮ በአሰላ ለማድረግ ዝግጅቱ ተጀመረ እርሶም በአጥቢያዎ በሚገኝ ሰንበት ትምህርት ቤት በመሄድ ዝማሬውን ያጥኑ ወይም በቴሌግራም ገፃችን ይከታተሉን አዘጋጅ  የአርሲ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት   የአርሲ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አድነት የቴሌግራም ቻናልን ይቀላቀሉ ለሌሎችም ያጋሩ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመቀላቀል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇    👉 https://t.me/ardssu👈    👉https://t.me/ardssu 👈    👉 https://t.me/ardssu👈 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆      🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊

ሠላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን🕊🕊🕊 በባለፈው ጊዜ በዚህ በቴሌግራም ቻናል የአእላፋት ዝማሬ በአሰላ በአርሲ ሀ/ስብከት ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ይዘጋጅ አይዘጋጅ ብለን ባቀረብነው ጥያቄ 97% ቱ ይዘጋጅ የሚል ምላሽ ነበር የተሰጠው። ስለሆነም የአንድነት ዝማሬ በሚል ስያሜ የጌታችን፣ የአምላካችንና የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ልደት በዓል በጋራ በዝማሬ ለማክበር ዝግጁቱ ተጀምሯል። ከታች ባለው ሊንክ እየገባቹ ጥናቶችን እንድታጠኑ እና ፖስተሮችንም profile history በማድረግ ለበዓሉ የራስዎን አስተዋጽኦ እንዲያደርጉ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመቀላቀል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇    👉 https://t.me/ardssu👈    👉https://t.me/ardssu 👈    👉 https://t.me/ardssu👈 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆      🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊

ኑ አብረን እናንግስ! ታህሳስ 8
ኑ አብረን እናንግስ! ታህሳስ 8

የአንድነት ዝማሬ በአሰላ ታህሳስ 28 ከቀኑ 9:00 ጀምሮ በአሰላ መስቀል አደባባይ ደስ ይበላችሁ እነሆ የአንድነት ዝማሬ በአሰላ ለማድረግ ዝግጅቱ ተጀመረ እርሶም በአጥቢያዎ በሚገኝ ሰንበት ትምህርት
+1
የአንድነት ዝማሬ በአሰላ ታህሳስ 28 ከቀኑ 9:00 ጀምሮ በአሰላ መስቀል አደባባይ ደስ ይበላችሁ እነሆ የአንድነት ዝማሬ በአሰላ ለማድረግ ዝግጅቱ ተጀመረ እርሶም በአጥቢያዎ በሚገኝ ሰንበት ትምህርት ቤት በመሄድ ዝማሬውን ያጥኑ ወይም በቴሌግራም ገፃችን ይከታተሉን አዘጋጅ  የአርሲ ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት   የአርሲ ሀገረ ስብከት የሰ/ት/ቤቶች አድነት የቴሌግራም ቻናልን ይቀላቀሉ ለሌሎችም ያጋሩ! (የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ለመቀላቀል 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇    👉 https://t.me/ardssu👈    👉https://t.me/ardssu 👈    👉 https://t.me/ardssu👈 👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆      🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊

"እንግዲህ እንደተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ኹኑ" (ኤፌ 5፥1) መልካም ሰንበት ይሁንላችሁ። ፍኖተ ወንጌል ሰ/ት/ቤት

ምርጫው የራሳችን ነው። A.ለዘለዓለም ለመኖር በትንሽ የመስቀል መከራ ውስጥ ማለፍ። B.ወይም ለትንሽ ደስታ የዘለዓለም ሕይወትን በመርሳት ውስጥ ማለፍ። C.ዛሬ የሚያገኘን የመስቀል መከራ ትንሣኤ ነው። D.ዛሬ የምናገኘው ጊዜያዊ ደስታ ደግሞ ሞት ነው።        የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ በረከት አይለየን!

​​ታህሳስ 6 ቅድስት አርሴማ(ቅዳሴ ቤቷ)              💥 እንኳን አደረሳችሁ 💥 እናታችን ቅድስት አርሴማን በምን እንመስላታለን? እርሷ በአድማስ ላይ ተቀምጦ እንደሚያበራ እንቁ ናትና ክብሯ ብዙ ነው።  መድኃኒታችን ክርስቶስ በወንጌል እንዳለው "በተራራ ላይ ያለች ከተማ ልትሠወር አይቻላትምና"(ማቴ. ፭፥፲፩) የሰማዕቷ ሕይወት በፊታችን እንደ ብርሃን ተገልጦ ይታያል ቅድስት አርሴማ እንደ ልጅ ወላጆቿን በመታዘዝ ደስ ያሰኘች ቡርክት ናት ቅድስት አርሴማ ይህ ቀረሽ የማይሏት ውብ ናት። ቅድስት አርሴማ ድንግል ናት ቅድስት አርሴማ ባሕታዊት ጻድቅ ናት ቅድስት አርሴማ ኃያል ሰማዕት ናት ይህስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ አበው በትውፊት እንደ ነገሩን ቅዱሱ ጐርጐርዮስ የታላቋ ሰማዕት ቅድስት አርሴማ ትልቅ ወንድም ነው በዜና ሰማዕታት ተጽፎ እንደሚገኘው በዚያ የመከራ ዘመን ቅዱስ ጐርጐርዮስ ሦስት ኃላፊነቶች ነበሩበት፦ ፩.ቅድስት አርሴማን ጨምሮ ደናግሉን ማጽናት ፪.ትምሕርተ ቤተ ክርስቲያንን በሚገባ ማጥናት ፫.የሚመጣውን መከራ ለመቀበል ራሱን ማዘጋጀት ቅዱሱ ሦስቱንም ኃላፊነቶች በሚገባ በመወጣቱ ከራሱ አልፎ ለሌሎቹ አርአያ መሆን ቻለ ያቺን ንጽሕት አርበኛ ቅድስት አርሴማንም አጽንቶ የደናግሉ መሪ አደረጋት።  መከራው ገፍቶ እስከ መጣበት ጊዜ በአንድ የደናግል ገዳም ውስጥ ሆነው ይጸልዩ፣ ይጾሙ፣ ገዳማዊ ሥራንም ይሠሩ ነበር ለዚህም ነው ቅድስት አርሴማና ቅዱስ ጐርጐርዮስን ጻድቃን የምንላቸው በኋላ ግን ማኅደረ ሰይጣን ዲዮቅልጢያኖስ በመልኳ ተማርኮ ቅድስት አርሴማን ካላገባሁ በማለቱ ቅዱስ ጐርጐርዮስ ድንግሏን አርሴማን ጨምሮ ክርስቲያኖችን ይዞ ወደ አርማንያ ተሰደደ በአርማንያም በአንድ ገዳም ውስጥ ተደብቀው በጾምና በጸሎት ለጥቂት ጊዜ ቆዩ ነገር ግን ረሃብ ፈጃቸው የሚላስ የሚቀመስ ነገር በአካባቢው ባለ መኖሩ ቅዱስ ጐርጐርዮስ ወደ ከተማ ለመውጣት ተገደደ በዚያም በድርጣድስ ቤተ መንግሥት ውስጥ ባርነት ተቀጠረ በሚያገኛት ገንዘብም ወገኖቹን ይረዳ ነበር መከራው ግን አለቀቃቸውም። ርጉም ዲዮቅልጢያኖስ ቅዱሳኑ ወደ አርማንያ መሔዳቸውን ስለ ሰማ ይዞ እንዲልክለት ድርጣድስን ላከው ድርጣድስ ግን ቅድስት አርሴማን ባያት ጊዜ ከውበቷ የተነሳ መታገስ ባለመቻሉ "ካላገባሁሽ" አላት ድንግሊቱ ግን "እኔ የክርስቶስ ሙሽራ ነኝ አይሆንም" አለችው። ሊያስፈራራት ሞከረ ዓይኗ እያየ ደናግሉን ጨፈጨፋቸው አልሳካልህ ቢለው በአደባባይ በግድ ሊያገባት ቢሞክር እጁን ጠምዝዛ በሰው ሁሉ ፊት መሬት ላይ ጣለችው። እጅግ ስላፈረ አስገረፋት፣ አሰቃያት፣ ዓይኗንም አወጣ። በመጨረሻም አንገቷን አስቆርጦ ከሰማዕታቱ ጋር ተራራ ላይ ጣላት ከነገር ሁሉ በኋላ ድርጣድስና ባለሟሎቹ ለአደን በሔዱበት ርኩስ መንፈስ ወደ አውሬነት (እሪያነት) ቀየራቸው።  የንጉሡ እንስሳ (አውሬ) መሆን በአርማንያ ታላቅ ድንጋጤን ፈጠረ የንጉሡ እኅት ስታለቅስ በራእይ "ለእመ ኢያዕረግምዎ ለጐርጐርዮስ አልብክሙ ድኂን - ጐርጐርዮስን ከተቀበረበት ካላወጣችሁት አትድኑም" አላቸው ወዲያውም ቆፍረው አወጡት ቅዱሱ እንደ ወጣ ዕረፍትን አልፈለገም። ለአሥራ አምስት ዓመታት ቀባሪ አጥቶ የተበተነውን የቅድስት አርሴማንና የሰማዕታቱን አጽም ሰብስቦ በክብር አኖረው ድርጣድስና ባለሟሎቹንም ወደ በርሃ ሒዶ ፈወሳቸው የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ አጽም በአሥራ አራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከሌሎች ሰማዕታት አጽም ጋር ኢትዮጵያ እንደ መጣ አባቶቻችን በትውፊት ነግረውናል ለዚህም ነው ቡርክቷ እናታችን ከሌሎች ሃገራት ለይታ ለኢትዮጵያውያን ልዩ ፍቅር ያላት።  በዋናው ገዳሟ (ወሎ /ኩላማሶ/ ስባ ውስጥ የሚገኝ ነው።) ጨምሮ ስሟ በተጠራበት ሁሉ ኃይልን ታደርጋለችና ከሰማዕቷ ጋር የመንፈስ እናቷን ቅድስት አጋታን ልናስባት ይገባናል ይህች እናት እመ ምኔት ስትሆን ቅድስት አርሴማን ታስተምራት፣ ታጸናት፣ ከጐኗም ትቆምላት ነበር።  ረሃቧን፣ ጥሟን፣ ስደቷን፣ መከራዋንም ሁሉ አብራት ተሳትፋለች በፍጻሜውም አብራት ተሰይፋለች ይህች ዕለት ለቅድስት አርሴማና ለተከታዮቿ ሰማዕታት የፍልሰትና የቅዳሴ ቤት መታሰቢያ ናት። 

ጥንታዊው የቅድስት አርሴማ/Saint Hripsim/ የመጀመሪያው ቤተ ክርስቲያን የተሠራው አርመን ኤችሚዚን ውስጥ በ395 ዓም ነው፡፡ ይህ የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን በዓለም ላይ ሳይፈርሱ ከኖሩ
+9
ጥንታዊው የቅድስት አርሴማ/Saint Hripsim/ የመጀመሪያው ቤተ ክርስቲያን የተሠራው አርመን ኤችሚዚን ውስጥ በ395 ዓም ነው፡፡ ይህ የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን በዓለም ላይ ሳይፈርሱ ከኖሩት እጅግ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት መካከል አንዱ ነው፡፡ የዚህች ወጣት ሰማዕት ታሪክ በስንክሳር በመስከረም 29 ቀን ተጽፏል፡፡ በሀገራችን ገድላቸው ከተተረጎመላቸው የውጭ ቅዱሳን አንዷ አርሴማ ናት፡፡ የዚህ ምክንያቱ የታወቀ ነው፡፡ ከኢትዮጵያ ወደ አርመን ከአርመንም ወደ ኢትዮጵያ የሚሄዱና የሚመጡ ቅዱሳን ነበሩ፡፡ በ10ኛው መክዘ አካባቢ በአርመን የደረሰውን የፋርሶችን ወረራ በመሸሽ አያሌ አርመናውያን ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውንና ዛሬ ሐይቅ እስጢፋኖስ በተባለው ቦታ መሥፈራቸውን የአርመን ታሪክ ይነግረናል፡፡ በአርመንኛ ‹ሐይቅ› ማለትም ገዳም ማለት ነው ይላሉ፡፡ በአርመንያ #በኤችሚዚን ውስጥ የሚገኘው የቅድስት አርሴማ ቤተ ክርስቲያን በአርሜኒያ ካሉት ጥንታዊ አብያተ ክርስቲያናት አንዱ ነው። አሁን ያለው ሕንጻ ቤተክርስቲያን በ395 ዓ.ም የተመሠረተ ሲሆን #የቅድስት_አርሴማ_መካነ_መቃብር ከህንጻው በታች ባሉት #ካታኮምብ ውስጥ ይገኛል። በጠንካራ የድንጋይ አርክቴክቸር እና በጥንታዊ ታሪካዊ መካንነቱ ይታወቃል።  ይህ የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ቦታ የጥንት ክርስቲያናዊ አርክቴክቸር ጥበብን የአርመንን የበለጸገ መንፈሳዊ እና ባህላዊ ቅርስ የሚያንፀባርቁ ዝርዝር ቅርጻ ቅርጾችን ይዟል።  ይቆየን

የድንግል ሦስቱ ምሥጢሮቿ ፩ የመወደድ ምሥጢር በምዕመናን ፪ የመፈራት ምሥጢር በአጋንንት በመናፍቃን ፫ የባለሟላነት ምሥጢር በሥላሴ ዘንድ ይገርሙኛል  ታምረኛዋ ድንግል

         ✞  ድንግል ሆይ ✞ አንገታቸውን እንደሚያገዝፉ እንደ ዕብራውያን ሴቶች ልጆች በዋዛ ያደግሽ አይደለም ፤ በንጽሕና በቅድስና በቤተ መቅደስ ኖርሽ እንጂ....          ✞  ድንግል ሆይ ✞ ምድራዊ ኅብስትን የተመገብሽ አይደለም፤ ከሰማየ ሰማያት የበሰለ ሰማያዊ ኅብስትን ነው እንጂ....        ✞  ድንግል ሆይ ✞ ምድራዊ መጠጥን የጠጣሽ አይደለም፤ ከሰማየ ሰማያት የተቀዳ ሰማያዊ መጠጥን ነው እንጂ...          ✞  ድንግል ሆይ ✞ አስቀድሞ ከአንቺም በኋላ እንዳሉ ሴቶች መተዳደፍን የምታውቂ አይደለም፤ በንጽሕና በቅድስና ያጌጥሽ ነሽ እንጂ...                   ✞  ድንግል ሆይ ✞ የሚያታልሉ ጐልማሶች ያረጋጉሽ አይደለም የሰማይ መላእክት ጐበኙሽ እንጂ እንደተነገረ ካህናትና የካህናት አለቆች አመሰገኑሽ እንጂ.               አባ ሕርያቆስ ቅድስት ድንግል ማርያም አማናዊት መቅደስ ታቦት ዘዶር  እመብርሃን ፍቅራን ታብዛልን ለምህረት ለይቅርታ ወደ ሀገራችንም ትግባልን አሜን.         

"
ኃጢአት ሲሠራ ባየኸው ወንድም ላይ አትፍረድ፥ አንተ ግልጽ የወጣ ኃጢአቱን እንጅ በስውር ለካህን የሚነግረውን ንስሐ አታውቅምና። ስለዚህ የራስህን ድካም ተመልከት።"
ታላቁ ቅዱስ ባስልዮስ