uz
Feedback
Tнє Cσmpαrαtσr¹

Tнє Cσmpαrαtσr¹

Kanalga Telegram’da o‘tish

⎛ይህ ቻናል ሙስሊም|ሙእሚን ባልሆኑ አካላት ለሚነሱ ሀይማኖታዊ ጥያቄዎች፤ብሎም በነሱም ላይ ጥያቄ ለማንሳት እና እውነታ ለማስጨበጥ የተከፈተ ነው።⎠

Ko'proq ko'rsatish
734
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kun
Ma'lumot yo'q30 kun
Postlar arxiv
-0

Angel Of God

ኢየሱስ

ቢሰማ ነው ያስተላለፈው!

እያት😂

እኮ ተናደሻል ተናግሬአለሁ!

ስለማታውቂ አዳምጪ ኡኽቲ😊

አትፍሪ ነቃ ደንገጥ በይ😊!

አትፍሪ😊

ተሰምቷል

የማይገናኝ መደምደሚያ! እንደው እቺ ልጅ ገደለችኝ😂

Negative ይቀድማል

አዎ ንገርልን

የወንድማቸን ማሂር የቲክቶክ ገፅ https://www.tiktok.com/@mahir_student?_t=8l8WNWHCP0o&_r=1

ጫላ ክብሪቱን አቀብለኝ

“ነገርን ሁሉ በጊዜው ውብ አድርጎ ሠራው፤ እግዚአብሔርም ከጥንት ጀምሮ እስከ ፍጻሜ ድረስ የሠራውን ሥራ ሰው መርምሮ እንዳያገኝ ዘላለምነትን በልቡ ሰጠው።” — መክብብ 3፥11

🗒 "ከእርሱ ያልሆነ" የሚለው ምን ማለት ነው? «من أحدث في أمرنا هذا ما ليس منه فهو رد» በጉዳያችን (በዲናችን) ላይ አዲስ ነገር የፈጠረ ከእርሱ ያልሆነ እሱ ተመላሽ ነው 🔹 እዚህ ጋር አህባሾች "ቢድዓው ከእርሱ ከሆነ ይፈቀዳል" የሚልን ሹቡሀ አንስተዋል ለዚህ ደካማ ብዥታ አጭር ምላሽን እንሰጣቸዋለን። በቅድሚያ ብዥታቸውን በደንብ እንረዳው - አህባሾች ይህንን ብዥታ የሚያቀርቡት « መፍሁም ዓም የሆነውን ይገድባልና እዚህ ሀዲስ ላይ መፍሁም ከእርሱ ከሆነ የሚል መጥቶዋል ስለዚህ ከእርሱ ያልሆነ (የማይገጥም) ቢድዓ ከሆነ አይፈቀድም ከእርሱ ከሆነ ደግሞ ቢድዓ ይፈቀዳል ይህም ቢድዓቱል ሀሰና ይባላል » ይላሉ 🔶 ግልፅ ምላሽ 🔘 መፍሁም አዎን ዓሙን (ጥቅላዊን) ይገድባል። ነገር ግን መፍሁም መንጡቁን በሚጣረስ ጊዜ መፍሁም አይኖረውም። [1] ሌላኛው የግድ ልንረዳው የሚገባው ዒባዳ (አምልኮ) የሚለው ገለፃ እና ለዒባዳ መቃረቢያ (መሳሊሀል ሙርሰላ) ልዩነት በተገቢው ልናወቅ እና ልንረዳ ይገባናል። 🔹 ዒባዳ (አምልኮ) ሁሉም አሏህ የሚወደው በዲንን የተደነገገ በእራሱ ምንዳን የምናገኝበት ነው። ለምሳሌ  ሰሏት : ዱዓ : አዛን ....ወዘተ 🔸 የዒባዳ መቃረቢያ (መሳሊሀል ሙርሰላ) ይህ በራሱ አምልኮ (ዒባዳ) አይደለም ይልቁኑም ለአምልኮ መዳረሻ (መቃረቢያ) ነው። ለምሳሌ መሀበር : ሀረካት : እስር ቤት : ለአዛን ማይክራፎን መጠቀም : ዱሩሶች ሪከርድ ማድረግ ..... ወዘተ 🔵🔴✅ ስለዚህ ቢድዓ የሚባለው እንደ ዒባዳ በተያዘ ጉዳይ ላይ ያልተደነገገን ሲጨመር ወይም ከመሰረቱ አዲስ ሲገኝ እንጂ ለዒባዳ መዳረሻ (መቃረቢያ) የተያዘ ነገር ቢድዓ አይባልም ይልቁንም ሀላል ወይም ሀራም ነው የሚባለው። 🗓 ምሳሌ 1 ✅ 1.  ለምሳሌ ማሀበር ከመሰረቱ ለአምልኮ መቃረቢያ የሚያዝ ነው እንጂ በራሱ አምልኮ አይደለም። ✅ 2. የተቸገሩ ሰዎችን መርዳት ምግብን መመገብ ደግሞ አምልኮ ነው ለዚህ አምልኮ ማሀበር ቢቋቋም ማሀበሩ የተቋቋመው ለምን አላማ ነው? ብለን ስንጠይቅ ሚስኪኖችን ለማብላት የሚልን ምላሽ እናገኛለን እንግዲህ ሚስኪኖችን ማብላት ይህንን ዒባዳ በተገቢው ለመፈፀም ያስችል ዘንድ ማሀበር ተቋቋመ። ማሀበር መቋቋሙ አምልኮውን በተገቢው እና አምልኮውን ከግብ ለማድረስ እንደ መዳረሻ እንጂ በራሱ አምልኮ ተደርጎ እስካልተያዘ ድረስ ቢድዓ ነው አይባልም ይልቁንም ማሀበር ማቋቋሙ ሀላል ወይም ሀራም በሚል ፍርድ ይሰጥበታል በውስጡ የያዘውን በመመልከት። ከቡድንተኝነት እና ሀራም ከሆኑ ነገሮች የፀዳ ከሆነ የሚፈቀድ (ሀላል) ይሆናል። ለቡድንተኝነት ከሆነ ማሀበሩ የተቋቋመው ሀራም (ክልክል) ይሆናል። 🗓 ምሳሌ 2 - አዛን በራሱ ዒባዳ ነው። - ማይክራፎን መጠቀም ዒባዳውን በደንብ ለመፈፀም መዳረሻ ነው። 🗒 ከላይ የተገለፁትን ከተረዳን በሀዲሱ ላይ ለተነሳው ብዥታ ምላሽ በሁለት መንገድ እንሰጣለን። [2] 1. "ከእርሱ ያልሆነ" የሚለው "በጉዳያችን (በዲናችን) ላይ አዲስ ነገር የፈጠረ" ለሚለው ማጠናከሪያ ሆኖ ነው የመጣው እንጂ መፍሁም የለውም። ◍ ጌታችን እንዳለው وَمَن يَدْعُ مَعَ اللَّهِ إِلَٰهًا آخَرَ لَا بُرْهَانَ لَهُ بِهِ فَإِنَّمَا حِسَابُهُ عِندَ رَبِّهِ ۚ إِنَّهُ لَا يُفْلِحُ الْكَافِرُونَ ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ ለእርሱ በእርሱ ማስረጃ የሌለውን የሚገዛ ሰው ምርመራው እጌታው ዘንድ ብቻ ነው፡፡ እነሆ ከሓዲዎች አይድኑም፡፡[3] ስለዚህ ከዚህ አንቀፅ "ለእርሱ በእርሱ ማስረጃ የሌለውን" እንዲህ ማለቱ " ማስረጃ ያለው ከአሏህ ውጭ የሚገዛ የሚለምን አለ" ካሉ ከፍረዋል በአላዋቂነታቸውም ላይ ጨመሩበት። አይ መፍሁም የለውም እንደውም እያለ ያለው "ከአሏህ ውጭ ለእርሱ በእርሱ ማስረጃ የሌለውን" ሲል ከአሏህ ውጭ የሚለመኑት በሙሉ ማስረጃ የሌለባቸው ናቸው ማለት ነው ማለታቸው ግዴታቸው ነው ሀዲሱም እንዲሁ ነው በሏቸው። ➾ "ከእርሱ ያልሆነ" ማለት በዲን የሚፈጠር የትኛውም አምልኮ ከእርሱ(ከዲን) ያልሆነ ነው ለማለት። 2. መፍሁም አለው ብለን መልስ መስጠት እንችላለን ታዲያ ምን ማለት ነው ከተባለ "ከእርሱ ያልሆነ" ሲባል የአምልኮ መዳረሻ (መቃረቢያ) ሆኖ ዲኑን የማይገጥም ሀራም ከሆነ ተቀባይነት የለም። "ከእርሱ ከሆነ" ማለት ለዒባዳ መዳረሻ የተያዘው ሀላል ከሆነ ተቀባይነት አለው ግን በፍፁም ለዒባዳ አይደለም። 🔹 መደምደሚያ ቢድዓቱል ሀሰና (ጥሩ ቢድዓ) የሚባል በፍፁም የለም ቢድዓ ሁሉ ጥመት ነው። ሁሉም ጥመት የእሳት ነው። 🖋 አቡ ተይሚያ _ [1]. ከሸይኽ አል'ባኒ ንግግር የተወሰደ [2]. ሸይኽ ዐብዱልዓዚዝ አል'ረይስ ከሰጡት ምላሽ የተወሰደ [3]. 📗 ቁርአን ሱራ አል'ሙእሚኑን 23:117 📎 For Suggestion @Menhajel_Selef ቴሌግራም: https://t.me/Amirposts/

ومن يدع مع الله إلها آخر لا برهان له به فإنما حسابه عند ربه إنه لا يفلح الكافرون [ ሱረቱ አል-ሙእሚኑን - 117 ] ከአላህም ጋር ሌላን አምላክ ለእርሱ በእርሱ ማስረጃ የሌለውን የሚገዛ ሰው ምርመራው እጌታው ዘንድ ብቻ ነው፡፡ እነሆ ከሓዲዎች አይድኑም፡፡

🤦‍♂!