uz
Feedback
ETHIO CRYPTO & AIRDROP💎

ETHIO CRYPTO & AIRDROP💎

Kanalga Telegram’da o‘tish

A channel where we learn about forex in depth, where selected cool cool airdrops are released every day and make money online!!

Ko'proq ko'rsatish
3 108
Obunachilar
-224 soatlar
-147 kunlar
-7230 kunlar
Postlar arxiv
. EID Mubarak to all our Muslim brothers and sisters

እንኳን ለ130 ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳቹ!!
እንኳን ለ130 ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳቹ!!

ሰበር አያቶላህ በትላንቱ ጥቃት መገደላቸውን ኢራን ይፋ አድርጋለች
ሰበር አያቶላህ በትላንቱ ጥቃት መገደላቸውን ኢራን ይፋ አድርጋለች

🚨 ሰበር መረጃ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶች ላይ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጠ ። አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባ
+1
🚨 ሰበር መረጃ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶች ላይ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሰጠ ። አዲስ አበባ — የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል። ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም። የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦ 1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል። 2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም። 3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል። የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን። Via NBE

Remember when this Streamer accidentally showed his crypto wallet seed phrase live He got drained for 100,000$ in seconds 😳

በመጨረሻ ታላቁ ቲክቶክ እጅ ሰጥቷል አሜሪካኖች ቲክቶክን ገዝተውታል። ብዙ ሚሊዮን ቲክቶክ ተጠቃሚ ራሳቸውን ከቲክቶክ የሚያገሉ ይሆናል:: እንዲሁም አሜሪካ የምትፈልገው ብቻ filter እያደረገች የምትለቀው ቪዲዮ ብቻ የምናይ ይሆናል::

የዋና ዋና ክሪፕቶዎች ዋጋ ቢትኮይን (Bitcoin - BTC): በአሁኑ ሰዓት በ$89,900 እና $90,200 መካከል እየተገበያየ ይገኛል። ገበያው ባለፉት ጥቂት ቀናት ውስጥ መጠነኛ መዋዠቅ እያሳየ ቢሆንም፣ ባለሀብቶች ዋጋው ወደ $100,000 ይደርሳል የሚል ከፍተኛ ተስፋ አላቸው። ኢቴሬም (Ethereum - ETH): በድጋሚ የ$3,000ን ደረጃ አልፎ በ$3,016 አካባቢ እየተገበያየ ነው። ትላልቅ ባለሀብቶች (Whales) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ ወደ $360 ሚሊዮን የሚጠጋ የኢቴሬም ክምችት ማድረጋቸው ተዘግቧል። ዶጅኮይን (Dogecoin - DOGE): የ1.2% ጭማሪ በማሳየት በ$0.126 አካባቢ ይገኛል። የዛሬው ልዩ ዜናዎች የቢትጎ (BitGo) አይፒኦ (IPO): የታወቀው የክሪፕቶ ጥበቃ ድርጅት ቢትጎ፣ በኒውዮርክ የአክሲዮን ገበያ (NYSE) ላይ አክሲዮኑን ለሕዝብ መሸጥ ጀምሯል። ይህም በ2026 ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ አክሲዮን ገበያ የገባ ትልቅ የክሪፕቶ ድርጅት ያደርገዋል። የካቲ ዉድ (Cathie Wood) ትንበያ: የታወቀችው ባለሀብት ካቲ ዉድ (Ark Invest)፣ ቢትኮይን እስከ 2030 ዓ.ም ድረስ የአንድ ቢትኮይን ዋጋ $760,000 ሊደርስ እንደሚችልና አጠቃላይ የገበያ አቅሙም $16 ትሪሊዮን እንደሚሆን ትንበያዋን አውጥታለች። የአሜሪካ ኮንግረስ ውሳኔ: የአሜሪካ ሕግ አውጪዎች ትኩረታቸውን ወደ መኖሪያ ቤት ፖሊሲዎች በማዞራቸው፣ ለክሪፕቶ ገበያ የሚወጣው አዲስ የቁጥጥር ሕግ (Market Structure Bill) ለተጨማሪ ሳምንታት ሊዘገይ እንደሚችል ተገልጿል። መልካም ውሎ

በቴሌግራም የሚላኩላችሁን እንደዚህ አይነት የ #Phishing ይዘት ያላቸው ሊንኮችን በጭራሽ እንዳትከፍቱ።🙏 ከምታውቁት ሰው ቢላክም.. #Share
በቴሌግራም የሚላኩላችሁን እንደዚህ አይነት የ #Phishing ይዘት ያላቸው ሊንኮችን በጭራሽ እንዳትከፍቱ።🙏 ከምታውቁት ሰው ቢላክም..                    #Share

በቴሌግራም የሚላኩላችሁን እንደዚህ አይነት የ #Phishing ይዘት ያላቸው ሊንኮችን በጭራሽ እንዳትከፍቱ።🙏 ‼️ከምታውቁት ሰው ቢላክም..                    #Share

ሰበር አሳዛኝ ዜና‼️ ነፃነት ወርቅነህ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ነብስ ይማር🥹💔
ሰበር አሳዛኝ ዜና‼️ ነፃነት ወርቅነህ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ነብስ ይማር🥹💔

Telegram Wallet 🫡
Telegram Wallet 🫡

“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” — ኢሳይያስ 9፥6 በቻነላች
“ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።”   — ኢሳይያስ 9፥6
በቻነላችን ለምትገኙ እንዲሁም ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 🙏🏾 መልካም በዓል ❤️

አጭር video ማየት task መስራት እደምታዩት እና የተለያዩ ሽልማት ከፈለጋችዉ investment soo yilekeki
+2
አጭር video ማየት task መስራት እደምታዩት እና የተለያዩ ሽልማት ከፈለጋችዉ investment soo yilekeki

ሰላም ቤተሰብ አዲስ ነገር አለ እና ስራዉ 100% የተረጋገጠ ነዉ ልክ ነዉ ትላንት እኔ 15000 ብር አዉጥቻለዉ ጓደኛዬ 40000 ብርር እኔ riski መዉሰድ አልፈለኩም እና ስራዉ እደኔ ጊዛዊ ነዉ ብልጦች እየተጠቀሙ ነዉ በዛዉ ልክ ደሞ መጠንቀቅ ያለብን ስራ ነዉ በትንሹ ስከ ሁለት ወርር በጣም ይሰራል invitation ena investment ነዉ ከዛ በላይ ግን አይመስለኝ ምክንያቱም ብዙ ብርርር እየተሰራበት ነዉ ይለቀቅ ወይስ ይቅር

Happy new year gangs

በግ መስለዉ ወደ ስፔን ለመግባት ሲሞክሩ የነበሩ ስደተኞች በድንበር ላይ መያዛቸው ተገልጿል !
በግ መስለዉ ወደ ስፔን ለመግባት ሲሞክሩ የነበሩ ስደተኞች በድንበር ላይ መያዛቸው ተገልጿል !

" 519 የባንክ አካውንቶች ታግደዋል " - አገልግሎት መ/ቤቱ ➡ " 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል። " ⚫ " የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይ ርምጃ ተወስዷል። " የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ፤ በተቀናጀ መንገድ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ አሻጥሮችን ሲፈጽሙ ተደረሰባቸው ያላቸውን 112 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ገለጸ። የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ፥ ከፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ከክልል የፀጥታ አካላት ጋር በመሆን በሕብረተሰቡ ጥቆማ በፋይናንስ አሻጥር ላይ በተሰማሩ አካላት ላይ ስምሪት መደረጉን አመልክቷል። በዚህም 112 ኢትዮጵያውያንና የተለያዩ የውጭ ሀገር ዜግነት ያላቸው ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ገልጿል፡፡ ከሕገ ወጥ ተግባሩ ጋር ትስስር የነበራቸው 519 የባንክ አካውንቶች መታገዳቸውን የተለያዩ ኤግዚቢቶች መያዛቸውንም ጠቅሷል፡፡ ° ሕገ ወጥ ሃዋላዎች ፣ ° የገንዘብ ዝውውሮች፣ ° የውጭ ምንዛሪ ስወራዎች ፣ ° የግብር ስወራዎች፣ ° ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ የማስመሰልና ሌሎች ተመሳሳይ ወንጀሎች በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ እንዲሁም አሸባሪዎችንና የታጠቁ ቡድኖችን ለመደገፍ ሲውሉ መቆየታቸውን አመልክቷል። በተለይም ፦ - ሕገ ወጥ በሆኑ ዓለም አቀፍ የገንዘብ አስተላላፊ ድርጅቶች፣ - ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎች፣ - የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያዎች፣ - ሕገ ወጥ የሃዋላ አዘዋዋሪዎችና ደላላዎች፣ - በወጪና ገቢ ንግድ ላይ አሻጥር የፈፀሙ አስመጪዎችና ላኪዎች እንዲሁም ሕጋዊ ንግድ ሳይኖራቸው በሕገ ወጥ ሃዋላ ላይ በመሰማራት ከፍተኛ ገንዘብ በማንቀሳቀስ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ባደረሱ አካላት የማያዳግም ሕጋዊ ርምጃ መወሰዱን ጠቁሟል። በተለያዩ ዓለማት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የሚልኩት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገባ የብሔራዊ ባንክን መመሪያ በሚጥስ ሁኔታ በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሲያስከትሉ የቆዩ ሕጋዊ ፈቃዳቸው በፈጸሙት ተደጋጋሚ ጥፋት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የተሰረዘባቸው ዓለም አቀፍ የሃዋላ አስተላላፊዎችና ሕገ ወጥ የሃዋላ ድርጅቶችም ርምጃው እንደተወሰደባቸው አሳውቋል። በተጨማሪም በሀገር ውስጥ ሕገ ወጥ የውጭ ምንዛሪ ማስተላለፊያ መተግበሪያዎችን በመጠቀም ሀብትን ከሀገር በማሸሽ ላይ ያሉ ድርጅቶች ባለቤቶችም በቁጥጥር ሥር እንደዋሉ አመልክቷል። የብሔራዊ ባንክ ሕግን በሚጥስ ሁኔታና ያለምንም ፈቃድ የክሪፕቶ ከረንሲ መተግበሪያን በመጠቀም በሕገ ወጥ መንገድ የውጭ ምንዛሪን ሲያዘዋውሩ የነበሩ አካለት ላይም ርምጃ እንደተወሰደ አመልክቷል። አሁንም የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አገልግሎቱ በላከልን መግለጫ አሳውቋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ

photo content
+2

BYBIT DELIST ! Bybit ላይ ከእነዚህ ከተዘረዘሩት Tokens ውስጥ Hold ያደረጋችሁት Asset ካለ አሁኑኑ አውጡ Delist ሊደረግ ነው
+1
BYBIT DELIST ! Bybit ላይ ከእነዚህ ከተዘረዘሩት Tokens ውስጥ Hold ያደረጋችሁት Asset  ካለ አሁኑኑ አውጡ Delist ሊደረግ ነው

ዛሬ 250 ቢሊዮን ዶላር ከ Crypto Liquidated ሆኗል
ዛሬ 250 ቢሊዮን ዶላር ከ Crypto Liquidated ሆኗል