ASTU Network ®️
Kanalga Telegram’da o‘tish
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Ko'proq ko'rsatish4 794
Obunachilar
+524 soatlar
+577 kunlar
+27730 kunlar
Postlar arxiv
4 792
Another notice: Students who failed to submit their FAN number as posted last week must report to the Department Office by 8:00 LT today. Failure to comply will be your own responsibility.
|➲| @ASTU_Network
4 792
#ECE
Students who have not yet filled out and submitted the Summer Industrial Internship I and II Information Request Form should note that a new form has been prepared specifically for those who missed the previous submission. You are hereby given a final deadline of today at 8:00 LT to complete and submit the required information.
🔗 Link:
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSe_vj8ly-GS0DkvotGX7J7JEQgvk5_-eZf8pK4nEYPG4cyowA/viewform?usp=header|➲| @ASTU_Network
4 792
" ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄደበት አደጋ ተፈጥሮ ህይወቱ አልፏል " - ዩኒቨርሲቲው
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ አንድ ተማሪውን በአደጋ መነጠቁን ገለጸ።
በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በንሳ ዳዬ ካምፓስ የኮምፒውተር ሳይንስ (Computer Science) ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ በነበረው ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ ትላንት የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጓደኞቹ ጋር ለመዝናናት በሄዱበት ' ቦኖራ ወንዝ ' በተፈጠረ አደጋ በድንገት ህይወቱ ማለፉን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
" ተማሪ ዳግማዊ ብዟየሁ በትምህርቱ ጠንካራ፣ በባህሪው ተግባቢ እና በጓደኞቹ ዘንድ ተወዳጅ ወጣት ነበር " ያለው ተቋሙ " ለወላጆቹ፣ ለቤተሰቦቹ ፣ ለጓደኞቹ እንዲሁም ለመላው የዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ መፅናናትን ተመኝቷል።
ሀዋሳ
@tikvahethiopia
4 792
📢 Notice for Non-Cafeteria Students
We would like to inform all non-cafeteria students that their allowance has not yet been deposited.
Last week, the Students’ Union discussed this issue with the Student Service Dean. We were informed that the payment would be deposited.
Today, we met with the Finance Office, and they are still cross-checking students’ bank account details with their registered names. This delay is mainly caused by some students who did not correctly fill in their personal and bank information.
However, the Finance Office has assured us that the allowance will be deposited by Monday afternoon.
In addition, a meeting will be held on Monday afternoon with the Higher University Management to discuss about cost share. The meeting will be attended by:
👉 Students’ Union
👉 Selected student representatives
After the meeting, we will share all official updates and confirmed information with you.
‼️Please be assured that we are fully committed to addressing your concerns. Your issue is our responsibility, and we will continue to follow it closely until a solution is reached.
ASTU Students’ Union
|➲| @ASTU_Network
4 792
#Internship #INSA
Internship Placement Vacancy @NSA
The INA requires 15 students for internship. Please apply if you will full fill the following criteria.
Eligiblity:
1. CGPA: 3.5 & above
2. who have the experience on Software development and or related (must be found on Github).
3. Who is very disciplined
Deadline: Today before 11:00LT.
🔗 Link:
https://forms.gle/raqKJw8htmC7xds1A|➲| @ASTU_Network
4 792
#NationalElection
ከዚህ በፊት በዩኒቨርስቲያችን በሀላፊነት ላይ ያሉ አንዳንድ ሰዎች በዚህ አመት ለሚካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ሲባል ውስን የካላንደር ለውጥ ሊኖር እንደሚችል ፍንጭ እየሰጡ እና እየጠቆሙ እንደነበር ነግረናችሁ ነበር (ምንም እንኳን በግልጽ ባይናገሩም)። በዚህ ጉዳይ ከዩኒቨርስቲያችን በኩል ምንም አዲስ ነገር ባይሰማም ከሌላ ዩኒቨርስቲ የሰማነውን መረጃ ይዘን መጥተናል።
ጅማ ዩኒቨርስቲ ሁሉም የቅድመ-ምረቃ (undergraduate) ተማሪዎች ምርጫው በሚካሄድበት ግንቦት ወር አጋማሽ ወደየቤታቸው እንዲሄዱ እና እንዲመርጡ ወስኗል። በመሆኑም ሁሉም ዲፓርትመንቶች ተማሪዎች ለምርጫ ከመውጣታቸው በፊት የሁለተኛ ሴሚስቴር ክላስን እንዲጨርሱ ፣ ከመደበኛዎቹ የስራ ቀናት በተጨማሪ ቅዳሜንም በመጠቀም ሁሉንም መጨረስ ያለባቸውን ነገሮች እንዲጨርሱ ዩኒቨርስቲው አቅጣጫ ሰጥቷል።
ይሄን ጉዳይ በተመለከተ እስካሁን ከዩኒቨርስቲያችን በኩል የተሰማ ነገር የሌለ ሲሆን ፣ አዲስ ነገር ካለ ተከታትለን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
|➲| @ASTU_Network
4 792
በርካታ ተማሪዎች የቻሉትን ከ100 ብር ጀምሮ ለወንድማችን ድጋፍ እያደረጉ ነው። ድጋፍ ያደረጋችሁትን በሙሉ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ ለማለት እንወዳለን።
ግን ደሞ ብዙ ይቀረናል። ጥቂት ሰው ብቻ ነው እየላከ ያለው። ሁላችንም ቢያንስ 100ብር ማዋጣት እንችላለን። 100ብር አንድ ምግብ ነው 🤷♂️። ስለዚህ የምትችሉ ተማሪዎች ፣ ከ100 ብር ጀምሮ የምትችሉትን ድጋፍ በማድረግ ለወንድማችን አለንልህ እንበለው! 🥺
የላካችሁት screenshot comment ላይ አስቀምጡ ❤
እናመሰግናለን! 🙏
|➲| @ASTU_Network
4 792
Repost from MTJ DELIVERY
ጠዋት ከራበህ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ማታ ድክምም ብሎህ ከላይብረሪ ስትመለስ ለውዝ ቀብተህ ብላ....ቀጫጫ ከሆንክ ጡንቻ መገንባት ከፈለክ...ለውዝ ቀብተህ ብላ.. የcost sharing 3000 ብር ለወር አልበቃ ብሎህ ከተቸገርክ ለውዝ ቀብተህ ብላ... በጣም አሪፍ የሆነ የለውዝ ቅቤ በ480ብር ብቻ እኛጋር ያገኛሉ።
ዶርም ድረስ እናደርሳለን!
0922218897
@M_Fatih2
አዲስ ነገር ስንለቅ እንዲደርሳቹህ ቻናሉን join ማድረግ እንዳይረሳ
by MTJ GROUP
https://www.tiktok.com/@mtjgroup?_r=1&_t=ZS-93LLnbt7nnQ
4 792
በርካታ ተማሪዎች የቻሉትን ከ100 ብር ጀምሮ ለወንድማችን ድጋፍ እያደረጉ ነው። ድጋፍ ያደረጋችሁትን በሙሉ ፈጣሪ አብዝቶ ይባርካችሁ ለማለት እንወዳለን።
ግን ደሞ ብዙ ይቀረናል። ጥቂት ሰው ብቻ ነው እየላከ ያለው። ሁላችንም ቢያንስ 100ብር ማዋጣት እንችላለን። 100ብር አንድ ምግብ ነው 🤷♂️። ስለዚህ የምትችሉ ተማሪዎች ፣ ከ100 ብር ጀምሮ የምትችሉትን ድጋፍ በማድረግ ለወንድማችን አለንልህ እንበለው! 🥺
የላካችሁት screenshot comment ላይ አስቀምጡ ❤
እናመሰግናለን! 🙏
|➲| @ASTU_Network
4 792
If they don't send the cost-sharing money until Monday, we'll visit the office and ask them again!
|➲| @ASTU_Network
4 792
የ100 ብር ቻሌንጅ! ❤️🩹
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000478318778
(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
ሁላችንም ከመቶ ብር ጀምሮ የቻልነውን ከላይ ባለው አካውንት በማስገባት ፣ የበኩላችንን ድጋፍ በማድረግ የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ! 🙏
ለወገን ደራሽ ወገን ነው!
የላካችሁትን screenshot comment አድርጉ።
ፈጣሪ መልሶ ይስጣችሁ! 🙏
እንጀምር! 👇
|➲| @ASTU_Network4 792
Guys ሁሉም ፖስት ብቻ አድርገው ዝም አሉ እኮ። በእርግጥ ሁሉንም ገንዘብ እኛው ብቻ መሰብሰብ ባንችልም የአቅማችንን እና የበኩላችንን ትንሸ ነገር ማድረግ እንችላለን። ሌላውን ሌሎች አካላት ይሞሉታል ብለን ተስፋ እናደርጋለን።
የ 100 ብር ቻሌንጅ ብንጀምር ምን ይመስላችኋል❓የወንድማችንን ነፍስ እንታደግ!
እስኪ rxn 👇
.
4 792
🚨 Waamichaa Deggersaa 🚨
Dawit Teshome dargaggoo umrii 23 yoo ta'u obbolessa lakkuu barataa moraa kenyaa dagim teshome ti. Dawit dhukkuba kalee (kidney)cimaa qabuun yeroo dheeraaf deeggarsa maatii isaatiin yaaliin daayaleesiisii taasifamafi turera . Amma garuu haalli isaa daraan ulfaateera; jijjiirraa kalee (kidney transplant) ariifachiisaa kan isa barbaachisu yoo ta'u. Baasiin yaalii kanaas qarshii 5,000,000 ol dha.
Kanaaf,Barattoota fi hawaasa bal’aa hundaaf, yeroo rakkinaa kana keessatti Dawit bira dhaabbachuuf waamicha kabajaa dhiyeessina. Gumaachi keessan xiqqaan illee lubbuu isaa ni oolchaa.
Baankii Daldalaa Itoophiyaa- Lakkoofsa Herregaa: 1000478318778(Dawit Teshome Tefera)
🚨 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ 🚨
ወጣት ዳዊት ተሾመ የ 23 ዓመት ዕድሜ ሲሆን የጊቢያችን ተማሪ የሆነው ዳግም ተሾመ መንታ ወንድም ነዉ። ዳዊትን ባጋጠመው የኩላሊት ህመም ምክንያት በቤተሰቦቹ እና ዘመድ አዝማዱ አቅም በቻለው መጠን የዲያሌሲስ ህክምናውን ሲከታተል ቆይቷል። በመሆኑም አሁን የሚገኝበት ደረጃ እጅግ የከፋ ስለሆነ የኩላሊት ንቅለ ተከላ ማድረግ የግድ ሆኖበታል ለዚህም ህክምና ከ5,000,000ብር (5 ሚሊዮን ብር) በላይ ተጠይቀዋል። ሰለሆነም የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዪኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና መላው ማህበረሰብ የበኩላቸንን ድጋፍ በማድረግ ህይወቱን እንድንታደግ የአክብሮት ጥሪ እናቀርባለን።
የኢትዪጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር
1000478318778
(ዳዊት ተሾመ ተፈራ)
🚨 Urgent Call for Help 🚨
Dawit Teshome, 23 years old, is bravely fighting severe kidney disease. He has been undergoing dialysis with the help of his family, but his condition has now become critical. He urgently needs a kidney transplant, and the treatment costs over 5,000,000 Birr.
We kindly ask the students of Adama Science and Technology University and all compassionate members of the community to stand with Dawit during this difficult time. Any support you can give will make a real difference and help save his life.
Commercial Bank of Ethiopia
Account Number: 1000478318778
Account Name: Dawit Teshome Tefera
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
