uz
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Kanalga Telegram’da o‘tish

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Ko'proq ko'rsatish
4 820
Obunachilar
+1124 soatlar
+507 kunlar
+29330 kunlar
Postlar arxiv
ተማሪን ነፃነት የምታሳጡ እና የምታስጨንቁ ብሎም ጥቃት ለማድረስ እና ለመዝረፍ የምትሞክሩ ሰዎች ግን ጤነኛ ናችሁ❓ ምናችሁን ነው የሚያማችሁ❓ በቃ ሰብአዊነት የሚባል ነገር የለም ማለት ነው❓🤔 በዚህ ጉዳይ እንመለስበታለን! .

Screen Magnifier for your phone! 📱🤗 ✅ To enjoy watching football 🏟⚽ ☑ For reading 📖 ✅ Works without power need ☑️ Magnifi
+3
Screen Magnifier for your phone! 📱🤗 ✅ To enjoy watching football 🏟⚽ ☑ For reading 📖 ✅ Works without power need ☑️ Magnifies your screen 👉 Condition: New packed! 🤗 DM: ScreenMag @Astu_marketplace

Repost from Gibi Vent
Hi everyone 👋 🔖 We are excited to launch our platform 🎭 Gibi Vent, a new and safe space made by students for Ethiopian college/university students! 💡 At Gibi Vent, you can: ✔️ Share your thoughts, feelings or confessions with anonymity ✔️Relate to what other students are going through ✔️ Heal and laugh and connect. 🌐 So whether you had a bad day, a funny thing happened, or something is bothering you, this is your space to free vent and speak your mind. 💫 Let’s build a supportive student community together ⚡️ Start venting, reacting and connecting now! 🤖 Use our bot: @GibiVentBot — 💬 Team Gibi Vent

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገበት ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር ‌‎የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት በ2018 ዓ.ም ዩኒቨርስቲ የገቡ ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን
+1
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ስርዓተ ትምህርት ክለሳ እየተደረገበት ነው። - ትምህርት ሚኒስቴር ‌‎የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት በ2018 ዓ.ም ዩኒቨርስቲ የገቡ ተማሪዎች የአንደኛ ዓመት ትምህርታቸውን ሲጨርሱ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሏል። ስርዓተ ትምህርቱን የመከለስ ሥራ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ተልዕኮ መሰረት ባደረገ መልኩ እየተሠራ መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ኤባ ሚጀና (ዶ/ር) ገልፀዋል። የቀድሞዎቹ ስርዓተ ትምህርቶች ዘመኑን ያልዋጁና ከዘመኑ ጋር በአግባቡ ያልተቃኙ በመሆናቸው ክለሳው ማስፈለጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ተናግረዋል። የሚከለሰው ስርዓተ ትምህርት ምሩቃን ሥራ ፈላጊ ብቻ ሳይሆን ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ የሚያስችል መሆኑን በትምህርት ሚኒስቴር የስርዓተ ትምህርት ፕሮግራሞች ዴስክ ኃላፊ ተስፋዬ ነገዎ ገልፀዋል።‎ እስካሁን በሁለት ዙሮች 55 የትምህርት ፕሮግራሞች ተከልሰዋል የተባለ ሲሆን፤ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ከ80 የሚበልጡ ፕሮግራሞች እንደሚከለሱ ተገልጿል፡፡ @tikvahuniversity

#FYI If you’re an SE or CSE student and want to discuss anything related to your academics or other concerns, you can visit t
#FYI If you’re an SE or CSE student and want to discuss anything related to your academics or other concerns, you can visit the SE & CSE department head office during the days and hours mentioned above to talk to the dean. 📍 B510, 1st Floor, R7 || @ASTU_Network

#Department: #MSE #5thYear Fifth year first semester mid-exam schedule #Tentative || @ASTU_Network
#Department: #MSE     #5thYear
Fifth year first semester mid-exam schedule
#Tentative || @ASTU_Network

#Department: #MSE #4thYear Fourth year first semester mid-exam schedule #Tentative || @ASTU_Network
#Department: #MSE     #4thYear
Fourth year first semester mid-exam schedule
#Tentative || @ASTU_Network

#Department: #MSE #3rdYear Third year first semester mid-exam schedule #Tentative || @ASTU_Network
#Department: #MSE #3rdYear
Third year first semester mid-exam schedule
#Tentative || @ASTU_Network

#ኢትዮጵያ 😰🇪🇹💔 ሁላችንም እንደምናውቀው ሀገራችን ኢትዮጵያ በግጭት እና በጦርነት ውስጥ ያለች ሀገር ናት። ከዚህ በፊት እጅግ ደም አፋሳሽ የሆኑ ውጊያዎችን ከሌላ የውጪ ወገን ጋር ሳይሆን እርስበርስ ተዋግተን በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች አልቀዋል። በድምሩ በሚሊዮኖች 💔። ሁሌም ትርጉም የሌለው እና ከአለማስተዋል የሚመጣ ውጊያ እየተዋጋን እንገኛለን። ከዛሬ 5 አመት በፊት የተቀሰቀሰው የሰሜኑ ጦርነት ወንድም በወንድሙ ላይ የከፈተው እና በወንድማማቾች መካከል የተደረገ ውጊያ ሲሆን ለማመን በሚከብድ ሁኔታ እጅግ ደም አፋሳሽ እንደነበር ታሪክ መዝግቦታል። የተጎዱ እና ህይወታቸውን ያጡ ሰዎችን መቁጠር እስከማይቻል ድረስ ከባድ ጊዜ ነበር ያሳለፍነው። ይሄ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ነው። ይሄ ሁሉ አልፎ አሁን ትንሽ ለመረጋጋት ሲሞከር ደግሞ አሁንም ባለፈው ጦርነቱን የቀሰቀሰው ሀይል ዳግም ጦርነት ለመጀመር ብዙ ትንኮሳዎችን እየፈጸመ እንደሆነ እየተዘገበ ነው። በዚህ እንደአዲስ እየተፈጸመ ባለው ትንኮሳ ምንም የማያውቁ ፣ አርፈው እርሻቸው ላይ ስራቸውን ሲሰሩ የነበሩ ንጹሃን አርሶአደሮች ተገድለዋል። ቀጣይ ምን እንደሚፈጠር እና ነገሩ ወዴት እንደሚሄድ አናውቅም። ባለፈው በዚያ ልክ ተሰቃይተን አሁንም ያንን ስህተት መድገም በጣም የሚያሳፍር እና አንገት የሚያስደፋ ነገር ነው። እናም የዩኒቨርስቲያችን ተማሪዎች ፣ ይህ ችግር የእናት ሀገራችሁ ፣ ስቃዩም የእርሷ ነውና በየሃይማኖታችሁ ወደ ፈጣሪያችሁ ጸልዩ። ጦርነቱ እኔ ያለሁበት ቦታ አይደርስም እኔ መሀል ነኝ አትበሉ። ነገሩ ሲከርር መሃሉም ዳር መሆኑ አይቀርምና። መቼ ነው ግን ከጦርነት የምንወጣው?😭... ኧረ መረረን እኮ ወገን! 😭... መቼ ነው ሀሳባችንን ወደ እድገት እና ልማት ብቻ የምናዞረው?😭... እስከመቼ ነው እርስበርስ የምንዋጋው የምንጨራረሰው?😭... ለምንድነው መሰልጠን ያቃተን?😭... ጭንቅላት የለንም እንዴ?😭... እኛ ቆይ ምንድነን?😭... ምናችንን ነው የሚያመን?😭 ኧረ ፈጣሪ ሆይ አስበን... 🙏😭🇪🇹💔 || @ASTU_Network

photo content

One of the biggest myths people have ever said is, "If you get into SE or CSE, you'll have a lot of free time, there are hardly any classes, and you can just chill and learn at your own pace." Nah, that's completely false. It's just a myth spread by some random person. Don't be fooled. ✍️ Writing this after starting class at 2:00 and ending at 6:00... 👨‍🦯‍➡️💔 .

#ጥቆማ Lab ገብታችሁ ስለሰራችሁት ስራ lab report ለመፃፍ ከተቸገራችሁ ምናልባት ይሄ ዌብሳይት ሊረዳችሁ ይችላል። በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሚገኙ እና የተለያየ ፊልድ በሚማሩ የኮሌጅ እና
#ጥቆማ Lab ገብታችሁ ስለሰራችሁት ስራ lab report ለመፃፍ ከተቸገራችሁ ምናልባት ይሄ ዌብሳይት ሊረዳችሁ ይችላል። በተለያዩ የአለማችን ክፍሎች በሚገኙ እና የተለያየ ፊልድ በሚማሩ የኮሌጅ እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የተሰሩ የ lap report'ኦች እና ሌሎች ዶክመንቶች የሚገኙበት ዌብሳይት ነው። የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ የ lab report'ኦችም ተካተውበታል። በተለይ SoEEC ላይ Circuit & Fundamental ላይ የ Lab report ስለሚበዛ የአፃፃፉን sample እና መንገዱን እንድታገኙ ይረዳችኋል። የምትፈልጉትን የ lab report ርዕስ እዛው ዌብሳይት ላይ search በማድረግ የ lab report'አችሁን እንድትጽፉ የሚረዷችሁን ዶክመንቶች ማግኘት ትችላላችሁ። 🔗 Link:
www.studocu.com
|| @ASTU_Network

Coca-Cola 2025 official AI generated holiday ad

CoCEA_First_Semester_UG_&_PG_Mid_Exam_schedule_of_2025_26.xlsx0.97 KB

🔔 Calendar Reminder! 1. First Semester Mid-Exam [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]
➠ Nov.17-21/2025 G.C. (Monday - Friday) ➥ ህዳር 8-12/2018 ዓ.ም (ሰኞ - አርብ)
_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _ 2. First Semester Class End [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ትምህርት ማብቂያ]
➠ Jan.2/2026 G.C. (Friday) ➥ ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም (አርብ)
_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _ 3. First Semester Final Exam [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና]
➠ Jan.5-16/2026 G.C. (Monday - Next Friday) ➥ ታህሳስ 27 - ጥር 8/2018 ዓ.ም (ሰኞ - ቀጣይ አርብ)
|| @ASTU_Network

🔔 Calendar Reminder! 1. First Semester Mid-Exam [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ሚድ ፈተና]
➠ Nov.17-21/2025 G.C. (Monday - Friday) ➥ ህዳር 8-12/2018 ዓ.ም (ሰኞ - አርብ)
_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _ 2. First Semester Class End [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ትምህርት ማብቂያ]
➠ Jan.2/2026 G.C. (Friday) ➥ ታህሳስ 24/2018 ዓ.ም (አርብ)
_  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _  _ 3. First Semester Final Exam [የመጀመሪያ ሴሚስቴር ማጠቃለያ ፈተና]
➠ Jan.5-16/2026 G.C. (Monday - Next Friday) ➥ ታህሳስ 27 - ጥር 8/2018 ዓ.ም (ሰኞ - ቀጣይ አርብ)
|| @ASTU_Network

I LOST my TWS Bluetooth airpod in Applied library . Please 🙏 DM : @Job_1219 or 0989054316

#ID_lost Name: Natoli Debeli ID.№: UGR/35148/16 Contact: @bepositive_always2050

Repost from Enat Store🛍🛍
ASTU Shop ✨✨✨✨ Necklace 💃💃 🌹Price = 350 birr only Inbox @Enatstore1 🌸
ASTU Shop ✨✨✨✨ Necklace 💃💃 🌹Price = 350 birr only Inbox @Enatstore1 🌸

🍫 Andalus Chocolate is Back! 🍫 Taste the Sweetness! Enjoy the rich and delicious taste of our chocolate in every bite! A pe
+2
🍫 Andalus Chocolate is Back! 🍫 Taste the Sweetness! Enjoy the rich and delicious taste of our chocolate in every bite! A perfect treat for any moment, enjoying straight from the jar. Choose your size: 🍫 300g - 300 ETB 🍫 500g - 450 ETB Enjoy the flavor, share the joy! Free delivery, Order now! +251969696829 +251933670393 Telegram - @Amir_Abdulwahab Every purchase helps educate an orphan! ©Andalus charity group #chocolate #Andalus #Andaluschocolate #Andaluscharitygroup