cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ፍካሬ ጥበብ ወፍካሬ ዕፅዋት 🌿🌿🌿

☑ ከጥንት አባቶቻች በተቸረን ሰሎሞናዊ ጥበብ ተፈጥሮ ያበቃላቸው የእፅዋት መድሀኒቶችን በመጠቀም ክፉ ዓይነ ጥላ ፣ በቤተሰብ ወይም በዘር የሚተላለፉ መናፍስት መፍትሔዎቻቸው ይተነተናሉ። ☑ አድራሻ ቁጥር 1 ምዕራብ ጎጃም ቡሬ ቁጥር 2 አ/አ እንዲሁም በተለያዩ የክልል ከተሞች እንልካለን 📞#0918487073 📞#0920253444 መልዕክት ካለዎት @mergetaam

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
89 859
Obunachilar
-17324 soatlar
-1 0487 kunlar
-4 40030 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
ከላይ ለተፃፈው ጥበብ የሚውሉ ዕፅዋቶች እንሆ ምስለ ገቢር
2650Loading...
02
#ከድህነት_መላቀቅ_ይፈልጋሉ ?? 👉 #መፍትሔ_ሀብት_ምንድነው ? 👉 #መፍትሔ ሀብት ማለት #የተዘጋን እድል #የተዳፈነን እድል #የተገረገረን እድል #የተዘጋ ሀብት #የሚገልፅ የሚከፍት የሚያቃና ብርሃናዊ ጥበብ ነው ። 👉 #ይህ ጥበብ በቀደምት ሊቃውን አባቶቻችን ሲሰራ የቆና አሁንም በመሰራት ላይ ያለ ሰዎችን ሀብታም ፣ በሰው ዘንድ ተወዳጅ ፣ ተፈቃሪ ፣ተከባሪ ተናፋቂ ፣ ከሰው በላይ ስመጥርና ባለዝና የሚያደርግ ጥበብ ነው ። 👉 #ነገር ግን ይህን ጥበብ ተጠቃሚሰዎች በጣም አናሳናቸው ምክኒያቱም ሚስጥሩ ድብቅ በመሆኑና ሕብረተሰቡ ጥቅሙን ጠንቅቆ ባለማወቁ ። መጠቀም የምትችሉ ትጠቀሙበት ዘንድ ጸሎት እስከ ገቢሩ እነሆ ። #በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሀዱ_አምላክ_ጸሎት_በእተ_መፍትሔ_ሀብት_ወምስሀበ_ንዋይ_ወመስተፋቅር ሀብተ ሞገስ ወሀብተ ፍቅር አስማተ ንዋይ ወምስሀበ ንዋይ አስተፋቅርኒ ወአስተዋድደኒ ወአስተሳልመኒ ምስለ ኩሎሙ ውሉደ አዳም ወሔዋን ። #ኸረሰገራት ንቃን ሐራሁን ሐሸንዳን ቆተከርካ በዘነገርከ ጠጠፌሹን ማሸን አላሸን አላሾን አክለዋሾን አክለዋሪን በኃይለ ዝንቱ አስማቲከ አስተፋቅረኒ ወአስተዋድደኒ ወአስተሳልመኒ ወአስተፃምረኒ በፍቅረ ወራዙት ምስለ_ነገሥት ወመኳንንት ጳጳሳት ወኤጲስቆጶሳት በፍቅረ ካህናት ወዲያቆናት በፍቅረ ዕድ ወአንስት አእሩግ ወሕፃናት #ኩሎሙ ይስግዱ ታህተ እግርየ በቃለ አብ ወወልድ ወመንስ ቅዱስ አጁማን አላጁማን ወጀጁማን አቅላፈጁን ሙዱ አሞድሙዱ ሙጡ አሞጥሙጡ በቃለ እግዚአብሔር አፍዝዝ ወአደንግዝ አቅዝዝ ወአቀዝቅዝ አቅንዝ ወአቅነዝንዝ አቅበዝ ወአቅበዝብዝ ። #አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ውሉደ አማልክት አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ዕጉለ ሐራጊት አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ክብረ ወስብሐተ አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ስብሐተ ለስሙ ስግዱ ለእግዚአብሔር ለእገሌ በዐፀደ መቅደሱ አምላከ ስብሐት አንጎድጎደ ከማሁ አንጎድጉድ ሀብተ ዚአየ ሊተ ለገብርከ እገሌ።=============== ========================== #የዚህ_ጸሎት_አገልግሎት ፦ ✅ለግርማሞገስ ✅ለሀብት ✅ለገብያ ✅ለመልካም እድል ✅ለመፍትሔ ሀብት ✅ለስልጣን ✅ለሕዝብ ፍቅር ✅ለበረከት ✅ለሹመት ✅ለስም አንግስነት ✅ለተዘጋ ትዳር ✅ለተጋ የውጭ እድል ✅ፍቅር ላጣ ትዳር ✅በረከት ላጣ ✅ለደኸየ ሰው ✅በሀገር ታዋቂ ለመሆን ✅በሀገር ዝነኛ ለመሆን ወዘተ ያገለግላል <><><><><><^<><><><><><><><> ገቢር ፩#የዝግባ ተቀፅላ ፣ሙጫ ፪#የፈላፁት ስር ፫#የሞይደር ስር ፬#የአበዛንጣ ስር ፭#የሸንበቆ ስር ፮#የጉፍያ ተቀፅላ ፯#የምሳና ተቀፅላ ፰#የዋርካ ተቀፅላ ፱#ብር ቀለበት ወርቅ ቀለበት ፲#ሜሮን ቅባቅዱስ ❤️፩ #ለመፍትሔ ሀብት የዝግባ ሙጫ የፈላፁት ስር የሞይደር ስር የጉፍያ ተቀፅላ የምሳና ተቀፅላ ሁሉንም በቀንድ ቆርጦ ከትክል ድንጋይ ቀጥቅጦ አገናኝቶ በማር በወተት ለውሶ በአዲስ እራፊ አድርጎ ጥዋት ጥዋት ፯ ቀን ፯ ጊዜ ጸሎቱን በንፅህና ከገቢሩላይ ደግሞ ከትቦ ቢይዙ የተዘጋ ሀብት ይፈታል እድል ይስተካከል ሀብታም ያደርጋል ።ገብያ ካለ ከገብያ ቦታው ቢያኖሩት ገብያ ይስባል ይደምቃል። ❤️፪, #በዝግባ ተቀፅላ በዋርካ ተቀፅላ በአበዛንጣ ስር በሸንበቆ ስር እነዚህን በንፅህና አዘጋጅቶ በሽቶ አጣፍጦ ጸሎቱ በገቢሩ ላይ 49 ጊዜ ደግሞ መያዝ ወይም ጥዋት ጥዋት ለ ፯ ቀን ፯ ፯ ጊዜ ደግሞ ከትቦ መያዝ ያሰቡት ይሳካል ሀብት እንጅ ድህነት አይነካዎትም።በሄዱበት ይሾማሉ ። ❤️፫, #በሰባት እጣን በ ፯ ከርቤ በ ፯ አደን እጣን በ ፯ የቡና ፍሬ በ ፯ የፍየል ፈጅ ፍሬ 5, 10 ,25 ,50 ሳንቲምና አንድ ብር ሁሉንም በአንድ አድርጎ ከገቢሩ ላይ ጸሎቱን 21 ጊዜ ደግሞ ቢይዙት በሄዱበት ሁሉ ገቢ እርዚቅ ሲሳይ ያገኛል። ❤️፬, #በብር ቀለበት በብር መስቀል በወርቅ ቀለበት በወርቅ መስቀል በሜሮን በቅባቅዱስ ነክሮ ጸሎቱን 49 ወይም 21 ጊዜ ደግሞ መያዝ (መልበስ ) ሁሉ ያከብረወታል ይሰግድለዎታል። ❤️፭, #በቅባ ቅዱስ በሜሮን (በወይራ ዘይት) ጥዋት ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ እየደገሙ እየተቀቡ ቢወጡ ያሰቡት ሁሉ ይሳካል። ❤️፮, #ጸሎቱን ጥዋት ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ እየደገሙ ቢወጡ ከስኬት ጋር በክብርና ሞገስ ውለው ይመለሳሉ ይሾማሉ ያድጋሉ። ሙሉ መፍትሔውን ቴሌግራም ላይ ያገኙታል ቴሌግራም ቻናላችን👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+yYkKb77I1kw1NTM0 https://t.me/mergeta_amdebrhan ለችግረኛ ወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ #ሸር #share ማድረግዎን እንዳይረሱ ➤ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል 📞 #አድራሻችን ምዕራብ ጎጃም ቡሬ ወይን በሁሉም የክልል ከተሞች እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0918487073 #0920253444 ይደውሉ እናመሰግናለን ✅ቴሌግራም ቻናል https://t.me/+yYkKb77I1kw1NTM0 ✅ቴሌ ግራም ቻናላችን https://t.me/mergeta_amdebrhan ✅ፌስቡክ ገፃችን https://www.facebook.com/profile.php?id=100076378898155 ✅ሐሳብ አስተያየት ካላችሁ @mergetaam
2800Loading...
03
===ህልመ ሌሊት====== ህልመ ሌሊት ሕልመ ሌሊት በጠለቀ እንቅልፍ ላይ ሳሉ የሚከሠት ሕልመ ነው ህለመ ሌሊትን እንደ ኃጢአት እንዲቆጠርና እንዳይቆጠር የሚያደርጉ የተለያዩ ሁኔታዎች አሉ:: ስለዚህ ሕልመ ሌሊትን በጥቅሉ ኀጢአት ነው ወይም አይደለም ማለት አይቻልም:: ነገር ግን እንደ ኀጢአት እንዲቆጠር የሚያደርጉ ሁኔታዎችን በመጠኑ መዘርዘር ይቻላል:: አጋንንት የሰውን ልጅ በተኛበት ክፉ ክፉ ሕልም በማሳየት ይፈትኑታል:: አንድ ጊዜ የተራቆተ የሴት ገላ; በሌላ ጊዜ ደግሞ እንደ ወንድና ሴት አለሌና ባዝራ እየሆኑ ሲጨዋወቱና ሲደራረጉ በምትሐት ያሳዩታል:: በዚህ ጊዜ እርሱም በዝሙት ሐሳብ ይሳብና በሕልሙ ዝሙት ሲፈጽም ያድራል:: በዚህ መልኩ የተከሠተ ሕልመ ሌሊት "ጸዋግ" ወይም "ኅሡም" ሕልም ይባላል:: ክፉ ወይም ጥፉ ሕልም ማለት ነው:: በዚህ መልኩ አጋንንት ሰውን እንደሚዋጉት በመጽሐፈ መነኮሳት እንዲህ ተጽፏል:: "ይትቃተልዎ ሰይጣናት በመዓልት በሕሊናት እኩያት ወበሌሊት በአሕላማት ኅሡማት" በአማርኛ "ሰይጣናት የሰውን ልጅ ቀን ቀን ክፉ ሐሳብ በማሳሰብና በማሠራት በሌሊት ደግሞ ዝሙት የሞላበት አስጸያፊ ሕልም በማሳየት ይዋጉታል" ማለት ነው:: በዚህ መልኩ ሰይጣናት ያቀረቡለትን ረቂቅ ፈተና ከመቃወም ይልቅ ደስ እያለው የሚያጣጥም ማለትም ከመጸጸትና ከመቆጨት ይልቅ በደስታ ስለ ዝሙት የሚያሰላስል; የሚዳራ; የሚዛለል; ወደ ዝሙት ከሚያመሩ ማናቸውም ነገሮች የማይሸሽ ሰው እነዚህ ነቅቶ ሳለ ያልተቃወማቸውን ተግባራት በሕልሙ በሚፈጽማቸው ጊዜ በተግባር እንደፈጸማቸው ያህል ኃጢአት ሆነው ይቆጠሩበታል:: ግለ ወሲብን እራስን በራስ ማርካት  ትልቅ ሀጥያት ነው እወቁ በዚህ ውስጥ ያላችሁ ብዙዎች አላችሁ መፍትሔ የምጠይቁ ከዚህ ነገር ለመወጣት መፍትሔው መወሰን እና መወሰን ብቻ ነው ለህልመ ሌሌት የሚረዱ አንዳንድ መፍትሔዎችን በቀጣይ ይዤላችሁ መጣለሁ ለግለ ወሰቢ ግን መፍትሔው እንደነገርኳችሁ ነው አቅረብኩ ለከ አሳተ ወማየ እንዳለ ከዚህ ክፉ መንፈስ እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ ሰላም እደሩ መሪጌታ አምደብርሃን ነበርኩ ።
5640Loading...
04
Media files
4830Loading...
05
ሰለሞናዊ ጥበብ መማር ለምትፈልጉ You tube ተከፍቷል ከሰሞኑ ማስተማር እጀምራለሁ ከወዲሁ subscribers አድርጉ ከታች ያለው ሊንክ ነው https://www.youtube.com/@merigetaa
9550Loading...
06
Media files
8621Loading...
07
==ሕልቀተ ሰሎሞን == ሰሎሞን ማን ነው? ሰሎሞን ሁላችሁም እንደምታውቁት በመፅሐፍም እንደተፃፈ የንጉስ ዳዊት ልጅ ነው ንጉስ ሰሎሞን በሁሉም ቤተ እምነት የሚታወቅ ነው በተለይ ደግሞ ሰሎሞን በጥበቡ ይታወቃል ። ሰሎሞን ብዙ ጥበብ እና እውቀት የተሰጠው ንጉስ እንደነበረ መፅሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ፈጣሪ እጅግ ብዙ ጥበብ እና ማስተዋልን ሰጦታል በባህር ዳር እንዳለ አሸው አብዝቶ ጥበቡን የቸረው ንጉስ ነው። ሰሎሞንም 3000 ምሳሌዎችን ተናገረ 1500 መሓልይ ነበረ ስለ ዛፍም ከ ሊባኖስ ዝግባ ጀምሮ በቅጥር ግንብ ላይ እስከሚበቅለው ሂሶጵ ድረስ ይናገር ነበር ።ደግሞም ስለ አውሬዎች ስለ ወፎች ስለ ተንቀሳቃሽ አሳዎች ይናገር ነበር ። ስለ ዕፅዋት በጣም ከፍተኛ እውቀት ነበረው በልብ የሚሳቡ በግር የሚሽከረከሩ በክንፍ የሚበሩ በነርሱም ውስጥ ከፍተኛ ጥበብ እንደነበረው ቅዱሱ መፅሐፍ ይነግረናል። በምስራቅም ካሉ በግብፅም ካሉ ጠቢባን ሁሉ እጅግ ጥበቡ የበለጠ ዕውቀቱ የገነነ ነበር። አሁን ልነግራችሁ የፈለኩት ስለ ህለቀተ ሰሎሞን ማለትም ስለ ሰሎሞን ቀለበት ነው በዚህ ቀለበት አጋንንትን  እንዴት እንደሚያስራቸው እና እንዴት ቀጥቅጦ  ያሰራቸው እንደነበረ እናያለን በጣም የሚገርም ነገር ነው:- ሰሎሞን በቀለበቱ አጋንንትን ማታ ማታ ገሚሱን ድንጋይ ሲስፈልጥ ገሚሱን ጭቃ ሲያስረግጥ  ነበር የሚያድረው ተቆጣጥሯቸው ነበር አጋንንት አሁን ላይ የሰውን ልጅ በጣም ነው የሚሸብሩት ሰሎሞን ግን ያስጨንቃቸው ነበር ተቆጣጥሮአችው እንደነበር አንዳንድ ጥንታዊ መፅሐፋት ላይ ተፅፎ እናገኘዋለን በኢትዮጲያ መተርጉማኑ እንዲህ በለዋል ሰሎሞን ቀለበት ነበረው ይህ ቀለበት ከ 12 ቱ የከበሩ ማዕድናት ከነዚህ መካከል ከ ያክንት የተሰራች ናት ይላሉ ሊቃውንቶች እና ይህ ሰሎሞን እዛ ላይ የእግዘብሔር ስም አፅፎበት አድርጎት ነበር ይች ቀለበት ከባድ ግርማ ሞገስ እና ሀይል የነበራት ነበረች በዛ ላይ የእግዚአብሔር ዕቡእ ስም ያለባት ናት እና ሰሎሞን ሊፀዳዳ ሲወጣ ከሴት ሲገናኝ በሚተዳደፍበት ጊዜ ተርታ ስራ በሚሰራበት ጊዜ ከጣቱ ላይ አውሎቆ ያስቀምጣት ነበር እናም አንድ ቀን ለመፀዳዳት ሲወጣ ይህችን ቀለበት ከዙፋኑ አኑሯት ይወጣል ሰይጣንም ያያታል የእግዚአብሔር ስም የተፃፈበት ስለሆነ መቅረብ አልቻለም እናም ከነ ምንጣፉ አንስቶ በዙፋኑ ስር በሚሄደው ውሀ ውስጥ ቀለበቱን ይወረውረዋል እና ይችን ቀለበት አንድ አሳ ይቀለባት እና ይውጣታል ከዛ ቦላ ይህ ሰይጣን ሰሎሞንን  በመምሰል ዙፋኑ ላይ ጠቀመጠ እና ሰሎሞን ሲመለስ ዙፋን ጠባቂው ተመለስ አለው ሰሎሞንም እንዴ እኔ ሰሎሞን ነኝ የእናተ ንጉስ ይለዋል ሰሎሞን በዙፋኑ ተቀምጧል ስንት ሰሎሞን አለ ብለው ከ ቤተ መንግስቱ ከፍተረው ያባርሩታል እና በገዛ ከተማው መለመን ይጀምራል ሰሎሞን ይችን ቀለበት በማጣቱ እንግዲህ ሰሎሞን በገዛ ግዛቱ ይለምን ጀመረ  እናም ይህ ሰሎሞንን መስሎ የተቀመጠው ጋኔንን ፍርድ አይሰማ አይተች እና ምንም ምንም ሊመልስ አልቻለም እናም ቤተ መንግስት ውስጥ ያሉት ግራ ገባቸው እናም ኤልዳና ወደምትባል ነቢይ ሂደው ጠየቁ የሰሎሞን ነገር ቸገረን እጅ ቢነሱት አይመልስ ፍርድ አይሰማ ኸረ ግራ ገባን አሏት አሷም ቅዳሜ ቅዳሜ ሰሎሞን መፅሐፋ ያስነብብ ነበር እና አስክ በፊቱ ምንባቡን እየተሳሳታችሁ እያልከሰከሳችሁ አንብቡት ሰሎሞን ከሆነ ያርማችኋል እናም መፅሐፉን ዘርግተው እያልአሰከሱ ያነቡት ጀመር አእሱም አያርማቸው አያስተካክላቸው ዝም ዝም ሲል ሰሎምንን አለመሆኑን አወቁ ግን ምንም ማድግ አይቻልም ጊዜ ይፍታው ብለው መጠባበቅ ጀመሩ ። እናም ሰሎሞን እየዞረ ሲለምን ሰይጣን የሰውን ልብ አጨክኖበት የሚመፀውተው ጠፋ እና በሳምንቱ ከአሳ አጥማጆች ሂዶ ሲለምን እና ሙቶ ያደረ አሳ አይበሉም እና አሳውን ወረወሩለት ሰሎሞን በጣም እርቦታል ለመብላት የአሳውን አፍ ፍልቀቅ ሲያደረግ ያቺን በዕንቁ የተሰራች ቀለበት ያገኛታል ። እናም በደሰት ጣቱ ላይ ሲሰካት ሸማ አጣቢው በግ ጠባቂው ባለ ፈረሱ ባለ በቅሎ ባለ ሰረገላው ጃንሆይ ምን አመጣዎ ንጉሳችን እዚህ ምን ትሰራለህ ከበቡት አሱም ከመንግስቴ ያወጣኝ ሰይጣን አለ እንዳያመልጣችሁ በማለት መርበበተ ሰሎሞን መርበበት ማለት መረብ ማለት ነው በመረብ ዓሳ እንደሚጠመድ ሁሊ መርበበተ ሰሎሞንም አጋንንት ማጥመጃ ፀሎት ማለት ነው ያን እየፀለየ ሄዶ ያን ሰይጣን ይዞት መሬት ቆፍሮ ከቶት እና እንዳይወጣ በመርበበተ ሰሎሞን ደግሞ ደፈነው ተቆለፈበት ማለት ነው በዚህ ቀለበት ብዙ የያዛቻው አጋንንት ነበሩ ። ማታ ማታ ይዞ ሲያለፋቸው ሲያሰራቸው ነበር የሚያድር የቀለበቱን ምስል ከስር እተውላችዋለሁ ስለ ሰሎሞን ብዙ ብዙ መናገር ይቻላል ዛሬ በትንሹ ታውቁት ዘንድ ይህን ፃፍኩላችሁ መልካም ምሽት።
8621Loading...
08
🍀አንዱ ስለሁሉ ሞተ🍀 የስሞነ ሕማማት ዕለተ ዓርብ በቤተክርስቲያናችን ልዩ ቀን ነው፡፡ ይህ ቀን ልዩ ነው፣ የማይታመመው ታሞ የዋለበት፣ የወደቁትን ከተረሱበት ከትቢያ የሚያነሳ እሱ ሲወድቅ ሲነሣ የዋለበት፣ ሕመምተኞችን የሚፈውስ እሱ ሲያቃስት የዋለበት፣ ከሲኦል የዲያብሎስ ግርፋት ነፃ የሚያወጣ ሲገረፍ የዋለበት ወልደ እግዚአብሔር ለወዳጆቹ ድኅነት በመስዋዕትነት ሙሽራ የሆነበት የደስታ ቀን የዓመፃ መዝገባችን መገልበጡ እርግጥ የሆነበት ፣ አሳዳጃችን አሳሪያችን ዲያብሎስ ከነወጥመዱ ድል የተነሳበት ቀን ነውና፣ ከዚህም የተነሳ በቤተክርስቲያን የተለያየ ምስጢራዊ ስያሜዎች ተሰጥቶታል፡፡ የስቅለት ዓርብ ይባላል የዓለም ሁሉ መድኀኒት የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ ለዓለም ድኅነት መስዋዕት ሆኖ የዋለበት ዕለት በመሆኑ የስቅለት ዓርብ ተብሏል (ማቴ 27፡35) መልካሙ ዓርብ (GOOD FRIDAY) ይባላል ይህም የሚያስገነዝበን ከስቅለተ ክርስቶስ በፊት ማንም ሰው ስያጠፋ በመስቀል ተሰቅሎ እንዲሞት ይደረግ ነበር፡፡ በተለይ በሮማውያንና በፈሪሳውያን ሕግ መስቀል የወንጀለኞች መቅጫ ነበረ፣ በዚህ ዕለት ግን ታሪክን የሚቀይረው፣ ነገርን የሚገለብጠው አምላክ የወንጀለኞች መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል በደሙ ቀድሶ የምህረት ምልክት፣ የሕይወት አርማ፣ የዲያብሎስ ድል መንሻ ፣ የቤተክርስቲያን ጌጥ፣ የገዳማት ዘውድ፣ ስለአደረገውና በዕለተ ዓርብም በሞቱ ሕይወትን ስለአገኘን መልካሙ ዓርብ ተብሏል፡፡ ነፍሳት ከሲኦል የወጡ መቼ ነው? ነፍሳት ከሲኦል የወጡ ዓርብ በሠርክ ነው፡፡ ሐዋርያው ጴጥሮስ “ነጻነት አወጃላቸው” ይላል፡፡ ጌታ በአካለ ነፍስ ወደ ሲኦል ወርዶ “ሰላም ለኵልክሙ” “ሰላም ለእናንተ ይሁን” እንዴት ሰነበታችሁ? አስታረቋችሁ ሲላቸው ነው፡፡ አዳም የተቀጠረች የድኅነት ዕለት ዛሬ ናት ተንሥኡ ለጸሎት ሲል ነፍሳትም ምስለ መንፈስከ አሉ፡፡ጌታም “በጽልመት ውስጥ ያላችሁ ውጡ፣ በሲኦል ያላችሁ ተገለጡ ብርሃንም አዩ” ብሎ እልፍ ፀሐይ ቢገባበት የማይለቅ የሲኦልንም ጨለማ ብርሃነ መለኮቱን ነዛበት ያኔ ጨለማው ለቀቀ የዚያን ጊዜ ወጐዩ ዓቀበተ ሥጋ መናፍስት /አጋንንት/ በዚህ ጊዜ ነፍሳትን የተቆራኙ አጋንንት ሸሹ፣ እለ ውስተ ሲኦል ጻኡ፤ ወእለ ውስተ ጽልመት ተከሠቱ ብሎ ባሕረ እሳትን ከፍሎ ወደ ገነት አገባቸው፡፡ በዕለተ ዓርብ ስንት ታምራት ታይቷል? ጌታ ሁሉ ተፈጸመ ብሎ ቅድስት ነፍሱን ከቅድስት ስጋው በራሱፈቃድ ከለየ በኋላ አምላክነቱን ለመግለፅ የታዩ ተአምራት የሚከተሉት ናቸው፤ በሰማይ፤ /ማቴ 24፦29 እና 27፦45/ 1. ፀሐይ ጨለመች 2. ጨረቃ ደም ሆነች 3. ከዋክብት ረገፉ በምድር፤/ማቴ 27፦51_53/ 4. የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይእስከ ታች ተቀደደ 5. ምድር ተናወጠች 6. መቃብሮች ተከፈቱ 7. ሙታን ተነሱ ለምን 400 ጊዜ እግዚኦ ይባላል? በዚሁ ዕለት በአራት መዓዘን እየዞርን 400 ጊዜ ምሕላ እናደርጋለን፣ ምሕላ የምናደርገውም አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን የአዳም ልጆች በሲኦል ሆነው አቤቱ ይቅር በለን ብለው የለመኑትን ለማስታወስ ነው ከምሕላው በኋላ በወይራ እየተጠበጠቡ የንስሐ ስግደት እንደየ አቅሙ ይሰጣል፡፡ ከምን የተነሣ ነው ቢባል የክርስቶስን መከራ እንቀበላለን፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ተብለናልና፡፡ የኛን መከራ ተቀብሎ እንዳዳነን እሱ የተቀበለውን መከራ እንቀበላለን፣ እንገረፋለን፣ አላውያን ነግሥታት፣ አላውያን መኳንንት፣ ሃይማኖታችሁን ካዱ ቢሉን ቢገርፉን እንገረፋለን በሰይፍ ቢመቱን፣ ቢሰቅሉን፣ መከራውን በጸጋ እንቀበላለን ለማለት ነው፡፡ እሱ የተቀበለው መከራ ተቀበሉ ተብሎ ታዟልና፡፡ በዕለተ ዓርብ ንሴበሖ ለእግዚአብሔር የሚባለው ለምንድነው? በስቅለት፣ ዓርብ ማታ ከእግዚኦታ /ምሕላ/ በኋላ ንሴብሖ ይባላል፡፡ ምክንያቱም እስራኤል በምድረ ግብጽ 215 ዘመን በባርነት ቀንበር ሲገዙ ከነበሩ በኋላ በሙሴ መሪነት የኤርትራን ባሕር ስላሻገራቸው “ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ” እያሉ አመስግነውታል፡፡ እኛ ደግሞ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ አውጥቶ ባሕረ እሳትን ከፍሎ ወደ ገነት ስለአገባን “ንሴብሖ” እያልን እናመሰግነዋለን፡፡ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ከተባለ በኋላ እግዚአብሔር ይፍታህ ይባላል፡፡ እግዚአብሔር ይፍታህ የሚባልበት ምክንያትም ካሣ ከተፈጸመ ወዲያ፣ ልጅነት የተመለሰ፣ ነጻነት የተገኘ ነፍሳት ከሲኦል የወጡ ስለሆነ ነው፡፡ በዓመት አንድ ጊዜ የምናገኘው ይህ ዕለት ቀራንዮን የምናስብበት ነገረ መስቀሉን የምናስተውልበት እንጂ ስለምድራዊ ኑሮአችን ስንባክን ኃጢዓት ስንሰራ የምንውልበት ሊሆን አይገባም፡፡ ለብርሃነ ትንሣኤው አምላካችን በሰላም ያድርሰን፡
1 5911Loading...
09
Media files
1 0870Loading...
10
ግዕዝ መማር ለምትፈልጉ 👇
1 0161Loading...
11
Media files
1 0785Loading...
12
Media files
1 1764Loading...
13
Media files
1 1901Loading...
14
Media files
1 1666Loading...
15
Media files
1 0430Loading...
16
#ሱስ መፍትሔ 🌿🌿ዕፅዋት እንሆ 👆
1 1670Loading...
17
Media files
8690Loading...
18
Media files
7200Loading...
19
Media files
7890Loading...
20
🤚ሰላም እንዴት አላችሁ የጥበብ ወዳጆቼ ዛሬ ብዙ ሰዎች ስለሚቸገሩበት ሱስ መፍትሔ እናያለን በመጀመሪያ ❌ሱስ ማለት ምን ማለት❓ በአጭሩ ሱስ ማለት አንድን ነገር እየወደድነውም ሆነ እየጠላነው ከዚያ ነገር መላቀቅ አለመቻል ማለት ነው። ❌ሱስ ከመጠን ካለፈ ለጤና ችግር አልፎም ለሞት ሊዳርገን ይችላል። ❌ ሱስ የተለያየ ነው ባህሪያቸው ግን ተመሳሳይ ሊሆን ይችላል ለምሳሌ ❌አንድ ሰው በሱስ ተጠምደዋል ልንል የምንችለው እንዴት ነው❓ 👉 1 ያንን ካላገኘ ድብርት ውስጥ የሚገባው ከሆነ 👉 2 አሁንም አሁንም አምጣ አምጣ የሚለው ከሆነ 👉 3 ከዚያ ነገር መውጣት ካልቻለ 👉 4 ያንን ካልተጠቀመ መስራት ሆኖ መቀሳቀስ የማይችል ከሆነ ወዘተ... ከዚህን በላይ ብዙ መጥቀስ ይቻላል የምትረዱት ይመስለኛል ለዛሬ ዋና ዋና የሚባሉ ሱስ አሉ እነሱም ❌ጫት ❌መጠጥ ❌ሲጋራ ናቸው ለነዚህ ሱሶች መፍትሔ እነግራችኋለሁ ከታች በቪዲዮ የምለቅላችሁ 🌿ዕፅዋት ጡት (ጡት አስጥል) አርማጉሳ (አቆራራጭ) በመባል ትጠራለች በተለያየ አካባቢ የተለያየ መጠሪያ ሊኖራት ይችላል። 👉ይችን 🌿 ዕፅዋት ካለባችሁ ሱስ ጋር ቀላቅላችሁ ብትጠቀሟት ያለባችሁ ሱስ ለአይን ያስጠላቹሀል ከአእምሮአችሁ ይጠፋል ፍቱን የተረጋገጠ የአባቶች ጥበብ ነው ተጠቀሙበት። 👉ይጠቅመዋል ብላችሁ ለምታስቡት ሰው ሸር አድርጉላቸው መሪጌታ አምደብርሃን ይትባረክ ነበርኩ ቸር ስንብቱ
7121Loading...
ከላይ ለተፃፈው ጥበብ የሚውሉ ዕፅዋቶች እንሆ ምስለ ገቢር
Hammasini ko'rsatish...
4
#ከድህነት_መላቀቅ_ይፈልጋሉ ?? 👉 #መፍትሔ_ሀብት_ምንድነው ? 👉 #መፍትሔ ሀብት ማለት #የተዘጋን እድል #የተዳፈነን እድል #የተገረገረን እድል #የተዘጋ ሀብት #የሚገልፅ የሚከፍት የሚያቃና ብርሃናዊ ጥበብ ነው ። 👉 #ይህ ጥበብ በቀደምት ሊቃውን አባቶቻችን ሲሰራ የቆና አሁንም በመሰራት ላይ ያለ ሰዎችን ሀብታም ፣ በሰው ዘንድ ተወዳጅ ፣ ተፈቃሪ ፣ተከባሪ ተናፋቂ ፣ ከሰው በላይ ስመጥርና ባለዝና የሚያደርግ ጥበብ ነው ። 👉 #ነገር ግን ይህን ጥበብ ተጠቃሚሰዎች በጣም አናሳናቸው ምክኒያቱም ሚስጥሩ ድብቅ በመሆኑና ሕብረተሰቡ ጥቅሙን ጠንቅቆ ባለማወቁ ። መጠቀም የምትችሉ ትጠቀሙበት ዘንድ ጸሎት እስከ ገቢሩ እነሆ ። #በስመ_አብ_ወወልድ_ወመንፈስ_ቅዱስ_አሀዱ_አምላክ_ጸሎት_በእተ_መፍትሔ_ሀብት_ወምስሀበ_ንዋይ_ወመስተፋቅር ሀብተ ሞገስ ወሀብተ ፍቅር አስማተ ንዋይ ወምስሀበ ንዋይ አስተፋቅርኒ ወአስተዋድደኒ ወአስተሳልመኒ ምስለ ኩሎሙ ውሉደ አዳም ወሔዋን ። #ኸረሰገራት ንቃን ሐራሁን ሐሸንዳን ቆተከርካ በዘነገርከ ጠጠፌሹን ማሸን አላሸን አላሾን አክለዋሾን አክለዋሪን በኃይለ ዝንቱ አስማቲከ አስተፋቅረኒ ወአስተዋድደኒ ወአስተሳልመኒ ወአስተፃምረኒ በፍቅረ ወራዙት ምስለ_ነገሥት ወመኳንንት ጳጳሳት ወኤጲስቆጶሳት በፍቅረ ካህናት ወዲያቆናት በፍቅረ ዕድ ወአንስት አእሩግ ወሕፃናት #ኩሎሙ ይስግዱ ታህተ እግርየ በቃለ አብ ወወልድ ወመንስ ቅዱስ አጁማን አላጁማን ወጀጁማን አቅላፈጁን ሙዱ አሞድሙዱ ሙጡ አሞጥሙጡ በቃለ እግዚአብሔር አፍዝዝ ወአደንግዝ አቅዝዝ ወአቀዝቅዝ አቅንዝ ወአቅነዝንዝ አቅበዝ ወአቅበዝብዝ ። #አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ውሉደ አማልክት አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ዕጉለ ሐራጊት አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ክብረ ወስብሐተ አምጽኡ ለእግዚአብሔር ለእገሌ ስብሐተ ለስሙ ስግዱ ለእግዚአብሔር ለእገሌ በዐፀደ መቅደሱ አምላከ ስብሐት አንጎድጎደ ከማሁ አንጎድጉድ ሀብተ ዚአየ ሊተ ለገብርከ እገሌ።=============== ========================== #የዚህ_ጸሎት_አገልግሎት ፦ ✅ለግርማሞገስ ✅ለሀብት ✅ለገብያ ✅ለመልካም እድል ✅ለመፍትሔ ሀብት ✅ለስልጣን ✅ለሕዝብ ፍቅር ✅ለበረከት ✅ለሹመት ✅ለስም አንግስነት ✅ለተዘጋ ትዳር ✅ለተጋ የውጭ እድል ✅ፍቅር ላጣ ትዳር ✅በረከት ላጣ ✅ለደኸየ ሰው ✅በሀገር ታዋቂ ለመሆን ✅በሀገር ዝነኛ ለመሆን ወዘተ ያገለግላል <><><><><><^<><><><><><><><> ገቢር ፩#የዝግባ ተቀፅላ ፣ሙጫ ፪#የፈላፁት ስር ፫#የሞይደር ስር ፬#የአበዛንጣ ስር ፭#የሸንበቆ ስር ፮#የጉፍያ ተቀፅላ ፯#የምሳና ተቀፅላ ፰#የዋርካ ተቀፅላ ፱#ብር ቀለበት ወርቅ ቀለበት ፲#ሜሮን ቅባቅዱስ ❤️፩ #ለመፍትሔ ሀብት የዝግባ ሙጫ የፈላፁት ስር የሞይደር ስር የጉፍያ ተቀፅላ የምሳና ተቀፅላ ሁሉንም በቀንድ ቆርጦ ከትክል ድንጋይ ቀጥቅጦ አገናኝቶ በማር በወተት ለውሶ በአዲስ እራፊ አድርጎ ጥዋት ጥዋት ፯ ቀን ፯ ጊዜ ጸሎቱን በንፅህና ከገቢሩላይ ደግሞ ከትቦ ቢይዙ የተዘጋ ሀብት ይፈታል እድል ይስተካከል ሀብታም ያደርጋል ።ገብያ ካለ ከገብያ ቦታው ቢያኖሩት ገብያ ይስባል ይደምቃል። ❤️፪, #በዝግባ ተቀፅላ በዋርካ ተቀፅላ በአበዛንጣ ስር በሸንበቆ ስር እነዚህን በንፅህና አዘጋጅቶ በሽቶ አጣፍጦ ጸሎቱ በገቢሩ ላይ 49 ጊዜ ደግሞ መያዝ ወይም ጥዋት ጥዋት ለ ፯ ቀን ፯ ፯ ጊዜ ደግሞ ከትቦ መያዝ ያሰቡት ይሳካል ሀብት እንጅ ድህነት አይነካዎትም።በሄዱበት ይሾማሉ ። ❤️፫, #በሰባት እጣን በ ፯ ከርቤ በ ፯ አደን እጣን በ ፯ የቡና ፍሬ በ ፯ የፍየል ፈጅ ፍሬ 5, 10 ,25 ,50 ሳንቲምና አንድ ብር ሁሉንም በአንድ አድርጎ ከገቢሩ ላይ ጸሎቱን 21 ጊዜ ደግሞ ቢይዙት በሄዱበት ሁሉ ገቢ እርዚቅ ሲሳይ ያገኛል። ❤️፬, #በብር ቀለበት በብር መስቀል በወርቅ ቀለበት በወርቅ መስቀል በሜሮን በቅባቅዱስ ነክሮ ጸሎቱን 49 ወይም 21 ጊዜ ደግሞ መያዝ (መልበስ ) ሁሉ ያከብረወታል ይሰግድለዎታል። ❤️፭, #በቅባ ቅዱስ በሜሮን (በወይራ ዘይት) ጥዋት ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ እየደገሙ እየተቀቡ ቢወጡ ያሰቡት ሁሉ ይሳካል። ❤️፮, #ጸሎቱን ጥዋት ጥዋት ፫ ወይም ፯ ጊዜ እየደገሙ ቢወጡ ከስኬት ጋር በክብርና ሞገስ ውለው ይመለሳሉ ይሾማሉ ያድጋሉ። ሙሉ መፍትሔውን ቴሌግራም ላይ ያገኙታል ቴሌግራም ቻናላችን👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+yYkKb77I1kw1NTM0 https://t.me/mergeta_amdebrhan ለችግረኛ ወገኖቻችን ይደርስ ዘንድ #ሸር #share ማድረግዎን እንዳይረሱ ➤ የቀደምት ኢትዮጵያውያን አባቶችና ቅደመ አያቶቻችን የጥበብ ሥራ የሀገር በቀል እፅዋትና የጠልሰም ሥራ ጥቅማቸው በግልጽ ይቀርባል ይብራራል 📞 #አድራሻችን ምዕራብ ጎጃም ቡሬ ወይን በሁሉም የክልል ከተሞች እንገኛለን የስራ ሰአት ከሰኞ -ቅዳሜ ከ2:30 እስከ 11:00 ሰአት ለበለጠ መረጃ (ለሐሳብ አስተያየተዎ )#0918487073 #0920253444 ይደውሉ እናመሰግናለን ✅ቴሌግራም ቻናል https://t.me/+yYkKb77I1kw1NTM0 ✅ቴሌ ግራም ቻናላችን https://t.me/mergeta_amdebrhan ✅ፌስቡክ ገፃችን https://www.facebook.com/profile.php?id=100076378898155 ✅ሐሳብ አስተያየት ካላችሁ @mergetaam
Hammasini ko'rsatish...
👍 4🔥 1
===ህልመ ሌሊት====== ህልመ ሌሊት ሕልመ ሌሊት በጠለቀ እንቅልፍ ላይ ሳሉ የሚከሠት ሕልመ ነው ህለመ ሌሊትን እንደ ኃጢአት እንዲቆጠርና እንዳይቆጠር የሚያደርጉ የተለያዩ ሁኔታዎች አሉ:: ስለዚህ ሕልመ ሌሊትን በጥቅሉ ኀጢአት ነው ወይም አይደለም ማለት አይቻልም:: ነገር ግን እንደ ኀጢአት እንዲቆጠር የሚያደርጉ ሁኔታዎችን በመጠኑ መዘርዘር ይቻላል:: አጋንንት የሰውን ልጅ በተኛበት ክፉ ክፉ ሕልም በማሳየት ይፈትኑታል:: አንድ ጊዜ የተራቆተ የሴት ገላ; በሌላ ጊዜ ደግሞ እንደ ወንድና ሴት አለሌና ባዝራ እየሆኑ ሲጨዋወቱና ሲደራረጉ በምትሐት ያሳዩታል:: በዚህ ጊዜ እርሱም በዝሙት ሐሳብ ይሳብና በሕልሙ ዝሙት ሲፈጽም ያድራል:: በዚህ መልኩ የተከሠተ ሕልመ ሌሊት "ጸዋግ" ወይም "ኅሡም" ሕልም ይባላል:: ክፉ ወይም ጥፉ ሕልም ማለት ነው:: በዚህ መልኩ አጋንንት ሰውን እንደሚዋጉት በመጽሐፈ መነኮሳት እንዲህ ተጽፏል:: "ይትቃተልዎ ሰይጣናት በመዓልት በሕሊናት እኩያት ወበሌሊት በአሕላማት ኅሡማት" በአማርኛ "ሰይጣናት የሰውን ልጅ ቀን ቀን ክፉ ሐሳብ በማሳሰብና በማሠራት በሌሊት ደግሞ ዝሙት የሞላበት አስጸያፊ ሕልም በማሳየት ይዋጉታል" ማለት ነው:: በዚህ መልኩ ሰይጣናት ያቀረቡለትን ረቂቅ ፈተና ከመቃወም ይልቅ ደስ እያለው የሚያጣጥም ማለትም ከመጸጸትና ከመቆጨት ይልቅ በደስታ ስለ ዝሙት የሚያሰላስል; የሚዳራ; የሚዛለል; ወደ ዝሙት ከሚያመሩ ማናቸውም ነገሮች የማይሸሽ ሰው እነዚህ ነቅቶ ሳለ ያልተቃወማቸውን ተግባራት በሕልሙ በሚፈጽማቸው ጊዜ በተግባር እንደፈጸማቸው ያህል ኃጢአት ሆነው ይቆጠሩበታል:: ግለ ወሲብን እራስን በራስ ማርካት  ትልቅ ሀጥያት ነው እወቁ በዚህ ውስጥ ያላችሁ ብዙዎች አላችሁ መፍትሔ የምጠይቁ ከዚህ ነገር ለመወጣት መፍትሔው መወሰን እና መወሰን ብቻ ነው ለህልመ ሌሌት የሚረዱ አንዳንድ መፍትሔዎችን በቀጣይ ይዤላችሁ መጣለሁ ለግለ ወሰቢ ግን መፍትሔው እንደነገርኳችሁ ነው አቅረብኩ ለከ አሳተ ወማየ እንዳለ ከዚህ ክፉ መንፈስ እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ ሰላም እደሩ መሪጌታ አምደብርሃን ነበርኩ ።
Hammasini ko'rsatish...
👍 4
ሰለሞናዊ ጥበብ መማር ለምትፈልጉ You tube ተከፍቷል ከሰሞኑ ማስተማር እጀምራለሁ ከወዲሁ subscribers አድርጉ ከታች ያለው ሊንክ ነው https://www.youtube.com/@merigetaa
Hammasini ko'rsatish...
==ሕልቀተ ሰሎሞን == ሰሎሞን ማን ነው? ሰሎሞን ሁላችሁም እንደምታውቁት በመፅሐፍም እንደተፃፈ የንጉስ ዳዊት ልጅ ነው ንጉስ ሰሎሞን በሁሉም ቤተ እምነት የሚታወቅ ነው በተለይ ደግሞ ሰሎሞን በጥበቡ ይታወቃል ። ሰሎሞን ብዙ ጥበብ እና እውቀት የተሰጠው ንጉስ እንደነበረ መፅሐፍ ቅዱስ ይናገራል። ፈጣሪ እጅግ ብዙ ጥበብ እና ማስተዋልን ሰጦታል በባህር ዳር እንዳለ አሸው አብዝቶ ጥበቡን የቸረው ንጉስ ነው። ሰሎሞንም 3000 ምሳሌዎችን ተናገረ 1500 መሓልይ ነበረ ስለ ዛፍም ከ ሊባኖስ ዝግባ ጀምሮ በቅጥር ግንብ ላይ እስከሚበቅለው ሂሶጵ ድረስ ይናገር ነበር ።ደግሞም ስለ አውሬዎች ስለ ወፎች ስለ ተንቀሳቃሽ አሳዎች ይናገር ነበር ። ስለ ዕፅዋት በጣም ከፍተኛ እውቀት ነበረው በልብ የሚሳቡ በግር የሚሽከረከሩ በክንፍ የሚበሩ በነርሱም ውስጥ ከፍተኛ ጥበብ እንደነበረው ቅዱሱ መፅሐፍ ይነግረናል። በምስራቅም ካሉ በግብፅም ካሉ ጠቢባን ሁሉ እጅግ ጥበቡ የበለጠ ዕውቀቱ የገነነ ነበር። አሁን ልነግራችሁ የፈለኩት ስለ ህለቀተ ሰሎሞን ማለትም ስለ ሰሎሞን ቀለበት ነው በዚህ ቀለበት አጋንንትን  እንዴት እንደሚያስራቸው እና እንዴት ቀጥቅጦ  ያሰራቸው እንደነበረ እናያለን በጣም የሚገርም ነገር ነው:- ሰሎሞን በቀለበቱ አጋንንትን ማታ ማታ ገሚሱን ድንጋይ ሲስፈልጥ ገሚሱን ጭቃ ሲያስረግጥ  ነበር የሚያድረው ተቆጣጥሯቸው ነበር አጋንንት አሁን ላይ የሰውን ልጅ በጣም ነው የሚሸብሩት ሰሎሞን ግን ያስጨንቃቸው ነበር ተቆጣጥሮአችው እንደነበር አንዳንድ ጥንታዊ መፅሐፋት ላይ ተፅፎ እናገኘዋለን በኢትዮጲያ መተርጉማኑ እንዲህ በለዋል ሰሎሞን ቀለበት ነበረው ይህ ቀለበት ከ 12 ቱ የከበሩ ማዕድናት ከነዚህ መካከል ከ ያክንት የተሰራች ናት ይላሉ ሊቃውንቶች እና ይህ ሰሎሞን እዛ ላይ የእግዘብሔር ስም አፅፎበት አድርጎት ነበር ይች ቀለበት ከባድ ግርማ ሞገስ እና ሀይል የነበራት ነበረች በዛ ላይ የእግዚአብሔር ዕቡእ ስም ያለባት ናት እና ሰሎሞን ሊፀዳዳ ሲወጣ ከሴት ሲገናኝ በሚተዳደፍበት ጊዜ ተርታ ስራ በሚሰራበት ጊዜ ከጣቱ ላይ አውሎቆ ያስቀምጣት ነበር እናም አንድ ቀን ለመፀዳዳት ሲወጣ ይህችን ቀለበት ከዙፋኑ አኑሯት ይወጣል ሰይጣንም ያያታል የእግዚአብሔር ስም የተፃፈበት ስለሆነ መቅረብ አልቻለም እናም ከነ ምንጣፉ አንስቶ በዙፋኑ ስር በሚሄደው ውሀ ውስጥ ቀለበቱን ይወረውረዋል እና ይችን ቀለበት አንድ አሳ ይቀለባት እና ይውጣታል ከዛ ቦላ ይህ ሰይጣን ሰሎሞንን  በመምሰል ዙፋኑ ላይ ጠቀመጠ እና ሰሎሞን ሲመለስ ዙፋን ጠባቂው ተመለስ አለው ሰሎሞንም እንዴ እኔ ሰሎሞን ነኝ የእናተ ንጉስ ይለዋል ሰሎሞን በዙፋኑ ተቀምጧል ስንት ሰሎሞን አለ ብለው ከ ቤተ መንግስቱ ከፍተረው ያባርሩታል እና በገዛ ከተማው መለመን ይጀምራል ሰሎሞን ይችን ቀለበት በማጣቱ እንግዲህ ሰሎሞን በገዛ ግዛቱ ይለምን ጀመረ  እናም ይህ ሰሎሞንን መስሎ የተቀመጠው ጋኔንን ፍርድ አይሰማ አይተች እና ምንም ምንም ሊመልስ አልቻለም እናም ቤተ መንግስት ውስጥ ያሉት ግራ ገባቸው እናም ኤልዳና ወደምትባል ነቢይ ሂደው ጠየቁ የሰሎሞን ነገር ቸገረን እጅ ቢነሱት አይመልስ ፍርድ አይሰማ ኸረ ግራ ገባን አሏት አሷም ቅዳሜ ቅዳሜ ሰሎሞን መፅሐፋ ያስነብብ ነበር እና አስክ በፊቱ ምንባቡን እየተሳሳታችሁ እያልከሰከሳችሁ አንብቡት ሰሎሞን ከሆነ ያርማችኋል እናም መፅሐፉን ዘርግተው እያልአሰከሱ ያነቡት ጀመር አእሱም አያርማቸው አያስተካክላቸው ዝም ዝም ሲል ሰሎምንን አለመሆኑን አወቁ ግን ምንም ማድግ አይቻልም ጊዜ ይፍታው ብለው መጠባበቅ ጀመሩ ። እናም ሰሎሞን እየዞረ ሲለምን ሰይጣን የሰውን ልብ አጨክኖበት የሚመፀውተው ጠፋ እና በሳምንቱ ከአሳ አጥማጆች ሂዶ ሲለምን እና ሙቶ ያደረ አሳ አይበሉም እና አሳውን ወረወሩለት ሰሎሞን በጣም እርቦታል ለመብላት የአሳውን አፍ ፍልቀቅ ሲያደረግ ያቺን በዕንቁ የተሰራች ቀለበት ያገኛታል ። እናም በደሰት ጣቱ ላይ ሲሰካት ሸማ አጣቢው በግ ጠባቂው ባለ ፈረሱ ባለ በቅሎ ባለ ሰረገላው ጃንሆይ ምን አመጣዎ ንጉሳችን እዚህ ምን ትሰራለህ ከበቡት አሱም ከመንግስቴ ያወጣኝ ሰይጣን አለ እንዳያመልጣችሁ በማለት መርበበተ ሰሎሞን መርበበት ማለት መረብ ማለት ነው በመረብ ዓሳ እንደሚጠመድ ሁሊ መርበበተ ሰሎሞንም አጋንንት ማጥመጃ ፀሎት ማለት ነው ያን እየፀለየ ሄዶ ያን ሰይጣን ይዞት መሬት ቆፍሮ ከቶት እና እንዳይወጣ በመርበበተ ሰሎሞን ደግሞ ደፈነው ተቆለፈበት ማለት ነው በዚህ ቀለበት ብዙ የያዛቻው አጋንንት ነበሩ ። ማታ ማታ ይዞ ሲያለፋቸው ሲያሰራቸው ነበር የሚያድር የቀለበቱን ምስል ከስር እተውላችዋለሁ ስለ ሰሎሞን ብዙ ብዙ መናገር ይቻላል ዛሬ በትንሹ ታውቁት ዘንድ ይህን ፃፍኩላችሁ መልካም ምሽት።
Hammasini ko'rsatish...
👍 8
🍀አንዱ ስለሁሉ ሞተ🍀 የስሞነ ሕማማት ዕለተ ዓርብ በቤተክርስቲያናችን ልዩ ቀን ነው፡፡ ይህ ቀን ልዩ ነው፣ የማይታመመው ታሞ የዋለበት፣ የወደቁትን ከተረሱበት ከትቢያ የሚያነሳ እሱ ሲወድቅ ሲነሣ የዋለበት፣ ሕመምተኞችን የሚፈውስ እሱ ሲያቃስት የዋለበት፣ ከሲኦል የዲያብሎስ ግርፋት ነፃ የሚያወጣ ሲገረፍ የዋለበት ወልደ እግዚአብሔር ለወዳጆቹ ድኅነት በመስዋዕትነት ሙሽራ የሆነበት የደስታ ቀን የዓመፃ መዝገባችን መገልበጡ እርግጥ የሆነበት ፣ አሳዳጃችን አሳሪያችን ዲያብሎስ ከነወጥመዱ ድል የተነሳበት ቀን ነውና፣ ከዚህም የተነሳ በቤተክርስቲያን የተለያየ ምስጢራዊ ስያሜዎች ተሰጥቶታል፡፡ የስቅለት ዓርብ ይባላል የዓለም ሁሉ መድኀኒት የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ ለዓለም ድኅነት መስዋዕት ሆኖ የዋለበት ዕለት በመሆኑ የስቅለት ዓርብ ተብሏል (ማቴ 27፡35) መልካሙ ዓርብ (GOOD FRIDAY) ይባላል ይህም የሚያስገነዝበን ከስቅለተ ክርስቶስ በፊት ማንም ሰው ስያጠፋ በመስቀል ተሰቅሎ እንዲሞት ይደረግ ነበር፡፡ በተለይ በሮማውያንና በፈሪሳውያን ሕግ መስቀል የወንጀለኞች መቅጫ ነበረ፣ በዚህ ዕለት ግን ታሪክን የሚቀይረው፣ ነገርን የሚገለብጠው አምላክ የወንጀለኞች መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል በደሙ ቀድሶ የምህረት ምልክት፣ የሕይወት አርማ፣ የዲያብሎስ ድል መንሻ ፣ የቤተክርስቲያን ጌጥ፣ የገዳማት ዘውድ፣ ስለአደረገውና በዕለተ ዓርብም በሞቱ ሕይወትን ስለአገኘን መልካሙ ዓርብ ተብሏል፡፡ ነፍሳት ከሲኦል የወጡ መቼ ነው? ነፍሳት ከሲኦል የወጡ ዓርብ በሠርክ ነው፡፡ ሐዋርያው ጴጥሮስ “ነጻነት አወጃላቸው” ይላል፡፡ ጌታ በአካለ ነፍስ ወደ ሲኦል ወርዶ “ሰላም ለኵልክሙ” “ሰላም ለእናንተ ይሁን” እንዴት ሰነበታችሁ? አስታረቋችሁ ሲላቸው ነው፡፡ አዳም የተቀጠረች የድኅነት ዕለት ዛሬ ናት ተንሥኡ ለጸሎት ሲል ነፍሳትም ምስለ መንፈስከ አሉ፡፡ጌታም “በጽልመት ውስጥ ያላችሁ ውጡ፣ በሲኦል ያላችሁ ተገለጡ ብርሃንም አዩ” ብሎ እልፍ ፀሐይ ቢገባበት የማይለቅ የሲኦልንም ጨለማ ብርሃነ መለኮቱን ነዛበት ያኔ ጨለማው ለቀቀ የዚያን ጊዜ ወጐዩ ዓቀበተ ሥጋ መናፍስት /አጋንንት/ በዚህ ጊዜ ነፍሳትን የተቆራኙ አጋንንት ሸሹ፣ እለ ውስተ ሲኦል ጻኡ፤ ወእለ ውስተ ጽልመት ተከሠቱ ብሎ ባሕረ እሳትን ከፍሎ ወደ ገነት አገባቸው፡፡ በዕለተ ዓርብ ስንት ታምራት ታይቷል? ጌታ ሁሉ ተፈጸመ ብሎ ቅድስት ነፍሱን ከቅድስት ስጋው በራሱፈቃድ ከለየ በኋላ አምላክነቱን ለመግለፅ የታዩ ተአምራት የሚከተሉት ናቸው፤ በሰማይ፤ /ማቴ 24፦29 እና 27፦45/ 1. ፀሐይ ጨለመች 2. ጨረቃ ደም ሆነች 3. ከዋክብት ረገፉ በምድር፤/ማቴ 27፦51_53/ 4. የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይእስከ ታች ተቀደደ 5. ምድር ተናወጠች 6. መቃብሮች ተከፈቱ 7. ሙታን ተነሱ ለምን 400 ጊዜ እግዚኦ ይባላል? በዚሁ ዕለት በአራት መዓዘን እየዞርን 400 ጊዜ ምሕላ እናደርጋለን፣ ምሕላ የምናደርገውም አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን የአዳም ልጆች በሲኦል ሆነው አቤቱ ይቅር በለን ብለው የለመኑትን ለማስታወስ ነው ከምሕላው በኋላ በወይራ እየተጠበጠቡ የንስሐ ስግደት እንደየ አቅሙ ይሰጣል፡፡ ከምን የተነሣ ነው ቢባል የክርስቶስን መከራ እንቀበላለን፡፡ በክርስቶስ ክርስቲያን ተብለናልና፡፡ የኛን መከራ ተቀብሎ እንዳዳነን እሱ የተቀበለውን መከራ እንቀበላለን፣ እንገረፋለን፣ አላውያን ነግሥታት፣ አላውያን መኳንንት፣ ሃይማኖታችሁን ካዱ ቢሉን ቢገርፉን እንገረፋለን በሰይፍ ቢመቱን፣ ቢሰቅሉን፣ መከራውን በጸጋ እንቀበላለን ለማለት ነው፡፡ እሱ የተቀበለው መከራ ተቀበሉ ተብሎ ታዟልና፡፡ በዕለተ ዓርብ ንሴበሖ ለእግዚአብሔር የሚባለው ለምንድነው? በስቅለት፣ ዓርብ ማታ ከእግዚኦታ /ምሕላ/ በኋላ ንሴብሖ ይባላል፡፡ ምክንያቱም እስራኤል በምድረ ግብጽ 215 ዘመን በባርነት ቀንበር ሲገዙ ከነበሩ በኋላ በሙሴ መሪነት የኤርትራን ባሕር ስላሻገራቸው “ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ስቡሐ ዘተሰብሐ” እያሉ አመስግነውታል፡፡ እኛ ደግሞ ከአጋንንት አገዛዝ ነጻ አውጥቶ ባሕረ እሳትን ከፍሎ ወደ ገነት ስለአገባን “ንሴብሖ” እያልን እናመሰግነዋለን፡፡ንሴብሖ ለእግዚአብሔር ከተባለ በኋላ እግዚአብሔር ይፍታህ ይባላል፡፡ እግዚአብሔር ይፍታህ የሚባልበት ምክንያትም ካሣ ከተፈጸመ ወዲያ፣ ልጅነት የተመለሰ፣ ነጻነት የተገኘ ነፍሳት ከሲኦል የወጡ ስለሆነ ነው፡፡ በዓመት አንድ ጊዜ የምናገኘው ይህ ዕለት ቀራንዮን የምናስብበት ነገረ መስቀሉን የምናስተውልበት እንጂ ስለምድራዊ ኑሮአችን ስንባክን ኃጢዓት ስንሰራ የምንውልበት ሊሆን አይገባም፡፡ ለብርሃነ ትንሣኤው አምላካችን በሰላም ያድርሰን፡
Hammasini ko'rsatish...
👍 6 1🔥 1
3
ግዕዝ መማር ለምትፈልጉ 👇
Hammasini ko'rsatish...