cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

መዝሙር ለእግዚአብሔር✝️

በዝህ ቻናል ውስጥ #መንፈሳዊ ፊልሞች 🎥🎞 #የተለያዩ መንፈሳዊ መፅሃፍቶች በ #PDF #መንፈሳዊ ፁፎች#አስተማሪ መልዕክቶች #ግጥሞች#አዳዲስ እና የቆዩ መዝሙሮች #በvoice የተዘመሩ መዝሙሮች #አስተማሪ ጥቅሶች ብዙ ወጣቶችን የሚያንፅ እና የሚያስተምሩ ፕሮግራሞች ይገኛሉ። ለማንኛውም ጥያቄ እና አስተያየት @betty_selemon

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 452
Obunachilar
+724 soatlar
+617 kunlar
+31230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ክፍል አስር የገላቲያ ምዕራፍ ሁለት የመጀመሪያ ክፍል #በከንቱ_እንዳልሮጥ_ሮጬ_እንዳይሆን !! ገላ 2:1-3 አገልጋዮች ቆም ብለው ማስተዋል ያለባቸውን እውነት!! አማኞች ሊረዱት የሚገባው አካሄድ!! ሁሉ ሊያውቀው የሚያስፈልገውን መርህ !! ጳውሎስ በእዚህ ክፍል ጠቆም ያደርጋል ።ለመማር የፈለገ እንግዲህ ሜዳ ይኸውለት ! ‹‹ከዚያ ወዲያ ከአሥራ አራት ዓመት በኋላ ከበርናባስ ጋር ቲቶን ደግሞ ይዤ ወደ ኢየሩሳሌም ሁለተኛ ወጣሁ፤እንደ ተገለጠልኝም ወጣሁ፤ ምናልባትም በከንቱ እንዳልሮጥ ወይም በከንቱ ሮጬ እንዳልሆን በአሕዛብ መካከል የምሰብከውን ወንጌል አስታወቅኋቸው፤ ዋኖች ግን መስለው ለሚታዩ ለብቻቸው አስታወቅኋቸው።ነገር ግን ከእኔ ጋር የነበረ ቲቶ እንኳ የግሪክ ሰው ሲሆን ይገረዝ ዘንድ ግድ አላሉትም፤›› ገላ 2፡1-3 ከእዚህ ቀደም ጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር በምራዕፍ አንድ ላይ ይህንን አሳውቋል ፡፡ አሁን ሁለተኛ ጉዞ ከአስራ አራት አመት በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳል ፡፡ ጳውሎስ ለአገልግሎት የተጠራው በዋናነት ለአሕዛብ በመሆኑ ብዙ ጊዜውን ያሳለፈው በአገልግሎት ከእስራኤል ውጪ ባለ ከተሞች ነበር አልፎ አልፎ ግን ወደ ኢየሩሳሌም ብቅ ይላል ፡፡ ጳውሎስ እንቅስቃሴው ሁሉ የሚያከናውነው ከወንጌል አግልግሎቱ አንጻር በመሆኑ በገላቲያ በተጠቀሱ የኢየሩሳሌም ጉዞዎች ውስጥ ያከናወናቸውን ጉዳዮች በጽሑፍ ያሳውቃል ፡፡ በሁለተኛ ምዕራፍ መግቢያ እንዲህ ነው የሚለው ። ይህ ክፍል በአዲሱ መደበኛ ትርጉም እንዲህ ይነበባል !! ‹‹ከዐሥራ አራት ዓመት በኋላም፣ ዳግመኛ ወደ ኢየሩሳሌም ወጣሁ፤ በዚህ ጊዜ ከበርናባስ ጋር ነበርሁ፤ ቲቶንም ይዤው ሄጄ ነበር። ካገኘሁትም መገለጥ የተነሣ ወደዚያ ሄድሁ፤ በአሕዛብ መካከል የምሰብከውን ወንጌል ለእነርሱም ገለጥሁላቸው። ይሁን እንጂ፣ ምናልባት በከንቱ እየሮጥሁ ወይም ሮጬ እንዳይሆን በመሥጋት፣ ዋነኞች ለሚመስሉት ብቻ በግል ይህን አስታወቅኋቸው። ከእኔ ጋር የነበረው ቲቶ እንኳ የግሪክ ሰው ቢሆንም፣ እንዲገረዝ አልተገደደም ነበር። ›› ገላትያ 2:1-3 በእዚህ ጉዞ ውስጥ በርናባስና ቲቶ አብረውት ነበሩ ፡፡ በርናባስ በሐዋሪያት ስራ መፅሐፍ ውስጥ ከእርሱ ጋር የሚያገለግል እንደነበር የሚታውቅ ሰው ሲሆን ቲቶ ደግሞ ጳውሎስ መልእክት የፃፈለት ፍሬው ነው ፡፡ በእዚህ ክፍል ውስጥ ጳውሎስ ያስቀመጣቸውን ዋና ዋና ነገሮች እንመልከት ፡፡ 1ኛ ካገኘው መገለጥ የተነሳ ነው ጳውሎስ ነው ጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም የሄደው ፡፡ ለሁሉ ጉዳይ ምሪት ካልተሰጠን ባይባልም ( ከወንበር ለመነሳት ውሃ ለመጠጣት….ሌላም ሌላም ) ነገር ግን በህይወታችን ምሪት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዪች አሉ ።በፀሎት በመሆን ቃሉን በማጥናትና በማሰላሰል ምሪትና ከእግዚአብሄር መጠየቅ ያስፈልጋል ወይም እግዚአብሄር ወደ ሕወታችን የሚያመጣውን ምሪት መቀበል ይኖርብናል ፡፡ ጳውሎስም ይሁን የተቀሩት የአዲስ ኪዳን አገልጋዮች ብዙ በምሪት የተንቀሳቀሱባቸው ቦታዎች እና ጉዳዮች ስለ መኖራቸው የአዲስ ኪዳን መፅሐፍት ምስክር ናቸው ፡፡ እኛም በሕይወታችን የእግዚአብሄርን ፊት በመፈለግ ከአምላክ ምሪት መቀበል እጅግ የሚጠቅመን ጉዳይ እንደሆነ አስባለሁ ፡፡ 2ኛ በከንቱ እንዳሮጥ ወይም ሮጬ እንዳይሆን ( በከንቱ እየሮጥኩ ወይም ሮጬ እንዳይሆን አ.መ.ት ) ጳውሎስ ከሚያስገርሙ ባህሪያቱ መካከል አንዱ ይህ ነው ፡፡ ይህም ራሱን ቆም ብሎ ለመፈተሸ እና ለማይት የሚያደርገው ጥረት ነው ፡፡ ብዙ ሰው ካፈርኩ አይመልሰኝ ወይም ራሱን ላለማይት በማሰብ ትክክል ነኝ ብሎ ይገሰግሳል ፡፡ ሩጫው የከንቱ እንዳይሆን ቆም ብሎ ማስብ አይሻም ፡፡ እልህ ከመጠን ሲያልፍ ዋጋ እንደሚያስከፍል አያስብም ፡፡ ሁሉ ነገር በእኛ የተጀመረ የሚመስለን ብዙዎች ነን ፡፡ በእኛም የሚጨረስ የሚመስለን ጥቂቶች አይደለንም ፡፡ነገር ግን እውነታው ይህ ነው በእኛ ተጀምሮ በእኛ የሚያልቅ የክርስትና ጉዞ የለም ፡፡ ጳውሎስ ለወንጌል ያለው ጠንካራ የማይነቃነቅ አቋም እንዳለ ሆኖ የእውቀት ማነስ ሳይኖርበት ለማስመሰልም ሳይሆን በታላቅ ትህትና ለኢየሱስ ሐዋሪያት ለዋነኞቹም የመጣበትን መንገድ እና ትምህርት አስታወቃቸው ፡፡ #የማስተምረው_ይህ_ነው! ጳውሎስ በሚያስተምረው አያፍርም ደሞ ታላላቆችን መስማት መልካም ስለ ሆነ ትምህርቴ ይህ ነው ብሎ ለጰጥሮስ፣ለዮሀንስ ፣ለያህቆብ ዋነኞች የሚባሉት እነዚህ ስለሆኑ አስታወቃቸው ፡፡ ለምን ይህን አደረገ ?;- ሁለት ምክንያቶችን ያስቀምጣል 🔸1ኛ ወደፊትን ታሳቢ አድርጎ፡- በከንቱ እንዳሮጥ ይላል በከንቱ መሮጥ እንዴት ያለ ኪሳራ እንዴት ያለ ከባድ እንዴት ያለ ልብ ሰባሪ ነገር ነው ፡፡ ነጋዴው በንግዱ ከንቱ ሆኖ ሲከስር ተማሪው እንደዛው ሲሆን እንዴት ያለ ከባድ ነገር ነው ፡፡የእግዚአብሄርን መንግስት አገለግላለው ብሎ የተሰማራ አገልጋይስ በዘመኑ መጨረሻ ይህ ሲገጥመው ምን ሊሰማው የሚችል ይመስላቹኃል ? ጳውሎስ ከአስራ ሁለት ሺ ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዞ እንዳገለገለ ይነገራል ፡፡ በአይን ህመም ውስጥ እየታገለ አገልግሎ፣ በተለያዩ እስር ቤቶች ተገላቶ ፣ በስንት ግርፊያ እና የድንጋይ መወገር ተሰቃይቶ፣ መርከብ እየተሰበረበት አገልግሎ ፣በሰው ሃገር እየተገላታ ኖሮ ብዙ ሆኖ ያገለገለ ጳውሎስ በከንቱ ሮጦ ቢሆን ምን አይነት ስብራት ይሆን ነበር ? ጳውሎስ ግን በታላቅ ትህትና ለበጉ ሐዋሪያት ስለሚያተምረው ወንጌል አስረዳቸው ለዋኖቹም አስታወቃቸው ፡፡ ለእኛ ይሄ ትልቅ ትምርት ነው ፡፡ እኔ ብቻ አውቃለሁ በበዛበት አለም ከእኛ በእድሜ የገፉትን በእውቀት የተሻሉትን በተለያየ መንገድ ያለፉትን መጠየቅ እጅግ እንድናተርፍ ይረዳናል ፡፡በተለይም አገልጋይ የሚያደርገውን ነገር ሁሉ ሲያደርግ ነገን ታሰቢ በማድረግ መሆን አለበት፡፡ 🔸2ኛ ከኋላ የመጣበትን መንገድ ለመገምገም ጳውሎስ ሁለተኛ ምክንያቱ የመጣበትን መንገድ ዞር ብሎ ለመቃኘት ነው ፡፡ያለፈውን መመለስ ባይቻል እንኳ የወደፊቱን ለማስተካከል እጅግ ይጠቅማል ፡፡ወደ ኃላ ነገሮችን በቅጡ ማውጠንጠን ወደ ፊት በመስፈንጠር ረጅም ሊያስኬድ ይችላል ። ጳውሎስ ወደ ኢየሩሳሌም በመምጣት ይህንን አድሬጓል!!ከእ #ቲቶ_ግሪኩ_ሰው ጳውሎስ ቲቶን ወደ ኢየሩሳሌም ይዞት ሄዶ ነበር ፡፡ቲቶ የግሪክ ሰው ስለሆነ እንደ አይሁድ ልማድ ክርስትና የሚቀጥል ከሆነ ቲቶን ሊገርዙት የግድ ያስፈልጋል ፡፡ ወይም ክርስትና እንደ አይሁድ ልማድ የሙሴን ሕግና የመገረዝ ስርአትን በመፈፀም ድነት ይገኛል የሚል ትምህርት የሚያስተምር ቢሆን ቲቶ አይሁዳዊ ባለመሆኑ ከልጅነቱ የመገረዝን ስነ ስርአትን ስላልፈፀመ አሁን ግድ መፈፀም (መገረዝ) አለበት ።ነገር ግን አንደዛ አልሆነም ፡፡ ለድነት የሙሴን ሕግ እና የግርዘትን ስነ ስርአት መፈፀም ሳይሆን ክርስቶስን ማመን ስለሆነ የሚያስፈልገው ሐዋሪያቱ ከጳውሎስ ጋር በመስማማት ቲቶን ለመግረዝ ግድ አላሉትም ነበር ፡፡ ‹‹ነገር ግን ከእኔ ጋር የነበረ ቲቶ እንኳ የግሪክ ሰው ሲሆን ይገረዝ ዘንድ ግድ አላሉትም፤›› ገላ 2፡1-3
Hammasini ko'rsatish...
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
ነፃ የካርድ ሽልማት እየሸለምን ነው ‼‼ የሚፈልጉትን መጠን በመንካት ካርዶን ይቀበሉ ‼‼‼‼
Hammasini ko'rsatish...
💥15 birr💥
💥25 birr💥
💥50 birr💥
💥100 birr💥
💥200 birr💥
06 የኮቴ ድምጽ ይሰማል.mp36.81 MB
07 ለምን እፈራለሁ.mp35.77 MB
08 Waqaa Jalalaa.mp36.58 MB
09 የአንተን ፍለጋ.mp34.96 MB
01 ክብር ሞገስ.mp36.88 MB
02 አዲስ ኪዳን.mp35.15 MB
03 እልልታ.mp35.97 MB
04 አንተን ካገኘሁ ጀምሮ.mp37.26 MB
05 ርህራሄው አላለቀም.mp35.95 MB
👍 1
ashiya yesusa.mp37.26 MB
Photo unavailableShow in Telegram
የትኛውች የ tv ቻናል ይመለከታሉ🤔 @free_wave1
Hammasini ko'rsatish...
♥️cj tv♥️
♥️christ army tv♥️
💜 presence tv💜
♥Hywet tv♥️
♥️Gospel tv♥️
💜Gmm tv💜
♥️jps tv♥️
♥️holy tv ♥️
💜Jsl tv💜
😍ሁሉንም ነው ማየው😍
Photo unavailableShow in Telegram
💙Get 100K Followers on tiktok in 10 minutes♨️♨️👇
Hammasini ko'rsatish...
♨️Get Now♨️
🔰Tiktok Followers🔰
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
ነፃ የካርድ ሽልማት እየሸለምን ነው ‼‼ የሚፈልጉትን መጠን በመንካት ካርዶን ይቀበሉ ‼‼‼‼
Hammasini ko'rsatish...
💥15 birr💥
💥25 birr💥
💥50 birr💥
💥100 birr💥
💥200 birr💥
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.