cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Save Amhara✍️

“Do what you can, with what you have, where you are.” ―Theodore Roosevelt.

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
2 031
Obunachilar
-124 soatlar
-77 kunlar
-3930 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

00:38
Video unavailableShow in Telegram
የአባ ኮስትር በሌ እስትንፋሶች! መርጦ ማራኪዎቹ! የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር አባ ኮስትር በርጌድ! (ምስል፦ ከክፍለጦሩ ህዝብ ግንኙነት መምሪያ ክፍል) ### የአማራ ድምፅ ሚዲያ ቀጥታ ከስፍራው ነን!! የቴሌግራም ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ!👉https://t.me/realthevoiceofamhara
Hammasini ko'rsatish...
3.51 MB
👍 2
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ናደው ክፍለ ጦር! የኮማንዶ ሳይንስን ጥንቅቅ አድርገው የጨረሱ ፀያይም ግስሎች! ### የአማራ ድምፅ ሚዲያ ቀጥታ ከስፍራው ነን!! የቴሌግራም ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ!👉https://t.me/realthevoiceofamhara
Hammasini ko'rsatish...
👍 3🔥 1
አስቸኳይ አስቸኳይ - ምስራቅ ጎጃም! ወደ ደጀን ከተማ ለስብሰባ ሂደው የነበሩና "ስራ አጥ፣ ግንበኛ ወዘተ" የሚል መታወቂያ የያዙት የምስራቅ ጎጃም ዞን የወረዳ አመራሮች ከትናንት አስበውት የነበረውን ጉዞ በመሰረዝ ለዛሬ ሐምሌ 08/2016 ዓም ለጉዞ በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው ታውቋል። የአካባቢው ቀጠና ፋኖዎቻችን ዝግጁ! መረጃው ይዛመት ይዳረስ!
Hammasini ko'rsatish...
👍 3
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የናደው ክፍለጦር ወደ አማራ ክልል ደራ ወረዳ ዘልቆ ገብቶ የነበረን ሸኔ በሚባል የሚታወቅ የሽመልስ አብዲሳ መልዕክተኛ ኃይል 67 አባላቱን አፈር አቅምሰውታል። ይህ ሴቶችና ህጻናት ላይ የሚበረታ ሹሩቤ፣ ከወንዶቹ ፊት ግን መቆም አይችልም!
Hammasini ko'rsatish...
👍 4👎 1
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የናደው ክፍለጦር ወደ አማራ ክልል ደራ ወረዳ ዘልቆ ገብቶ የነበረን ሸኔ በሚባል የሚታወቅ የሽመልስ አብዲሳ መልዕክተኛ ኃይል 67 አባላቱን አፈር አቅምሰውታል። ይህ ሴቶችና ህጻናት ላይ የሚበረታ ሹሩቤ፣ ከወንዶቹ ፊት ግን መቆም እንዳልተቻለው ቤተልሔም አስራት ካጋራችው መረጃ መረዳት ይቻላል።
Hammasini ko'rsatish...
የምስራች ዜና~ ፋኖ ሀብቴ ይባላልየአማራ ፋኖ በጎጃም አገው ምድር ክፍለ ጦር ቢተወደድ መንገሻ ጀምበሬ ብርጌድ ካፈራው እንቁ ታጋይ ነው ከዚ በፊት ራፒጅ(ላውንቸር) እና ድሽቃ መስራቱ ይታወቃል በአሻራ ሚዲያም በወቅቱ ዝግጅት ሰርቶ አየር ላይ መዋሉ ይታወቃል ። አሁን ደግሞ በውጤት እርቀቱ የተመሰከረለትን ዙ 23 ሰርቶ አጠናቋል ። ለዝርዝር መረጃ ዩቲባችንን ይከታተሉ https://www.youtube.com/@metekelmedia-ev5tm @መልሕቅ የዐማራ ልሣን #ድል_ለአማራ_ፋኖ #ነፃ_ሕዝብ_ነፃ_ሀገር
Hammasini ko'rsatish...
👍 7 1
ቅምሻ 1) ጎንደር ከጎንደር ከተማ በስተምስራቅ አቅጣጫ በአንገረብ እና ማረሚያ ቤት አካባቢ ሌሊቱን ከፍተኛ ተኩስ እንደነበር ተገልጿል። አስረኛ ቀኑን በያዘው የዚህ ቀጠና ውጊያ የደረሰው ዝርዝር ጉዳት አልታወቀም። ሰሞኑን ከጎንደር ከተማ በስተምዕራብ እና በስተደቡብ በሰባት ወረዳና ከተሞች ከባድ ሰብዓዊ ጉዳት ያስከተለ ውጊያ መደረጉ ይታወሳል። 2) ደቡብ ወሎ በአምባሰል ሰንሰለታማ ተራሮች የሚደረገው ውጊያ ቀጥሏል። ከወልዲያ አቅራቢያ መርጦ እና ውድመን ጀምሮ እስከ ወገል ጤና ድረስ ከባድ ውጊያ ተደርጓል። በተለይ ፀሐይ መውጫ  በተባለ ቦታ በተደረገው ውጊያ ሠላሳ አንድ የሚደርሱ የመንግሥት ኃይሎች ስለመሞታቸው መረጃ ምንጮች ጠቁመዋል። ወደ ወገል ጤና ከተማ ትላንት ከሰዓት ጀምሮ የፋኖ ኃይሎች ገብተዋል። (መልክዓ ምድር ሁኔታ ደላንታ ወገል ጤና ስድስት ቦታዎችን ያገናኛል። ማለትም ከግሸን ኩታበር ደሴ ፀሐይ መውጫ እዜት በር ፀሐይ መውጫ ድልብ ኩልመስክ ላስታ ኮን ዋድላ ጋሸና ዳውንት መቅደላ ወይም ጋይንት ወገል ጤና ተንታ አጅባር.. 3) ጎጃም-ደምበጫ ደምበጫ ከተማ አቅራቢያ ገሊላ በተባለ ቦታ በተደረገ ውጊያ ከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት ደርሷል። ፲ ዐለቃ ውቤ የመራው የሚሊሺያ የዐድማ ብተናና የፖሊስ ኃይል ከባድ ጉዳት ደርሶበታል። ከአስር በላይ የመንግሥት ኃይሎች በፋኖ ኃይሎች ተይዘዋል። ከ21 በላይ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሣሪያዎች በፋኖ እጅ ገብተዋል። ሐምሌ 6/2016 ዓ.ም https://t.me/beletekassa
Hammasini ko'rsatish...
Belete Kassa(current affairs)

ወቅታዊ; ፈጣን; ትክክለኛ መረጃዎች ይቀርባሉ!

👍 4👏 2
መረጃ! ዛሬ ማለትም በ05/11/2016 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለጦር ሥር የሚገኘው የደጀኑ የዛምብርሃ ብርጌድ፤ ዛሬም እንደተለመደው የአገዛዙ ዙፋን ጠባቂ ሠራዊት ከጥዋቱ 1:00 ስዓት ከጉብያ ተነስቶ ወደ ደጀን ከተማ በመጓዝ ላይ እያለ 'ቆልም' በሚባል ቦታ ላይ ብርቅዬዎቹ ደፈጣ በመያዝ በአርፒጅ እና በቦምብ ከነመኪናው አጋይተውታል። ይህንን የሠማውና ተስፋ የቆረጠው የብልፅግና ጦር ሙሉ ጦሩን ይዞ ደፈጣ ወደ ተደረገበት ቦታ በመጓዝ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ከበባ አድርጎ ተኩስ ቢከፍትም ብርቅዬዎቹ ከበባውን በመስበር የመጣውን የጠላት ጦር በእስናይፐር በክላሽ እያጣደፉ አስከሬኑን እንኳ ማንሳት እንዳይችል አርገው በሚገባው ቋንቋ ሲያናግሩት አርፍደዋል። ብርቅዬዎችም ምንም አይነት ጉዳት ሳይደርስባቸው እንደ አባቶቻቸው በድል ወደ ይዞታቸው ተመልሰዋል። ድሉ ይቀጥላል ፋኖም ያሸንፋል። ድል ለፋኖ❗️ ድል ለአማራ❗️
Hammasini ko'rsatish...
🔥 7 2👍 1
05:56
Video unavailableShow in Telegram
ጀነራሉ ከግንባር ጥሪ አቅርበዋል። ሀገር ቤት ያላችሁ ወንድሞች ቪዲዮውን አውርዱትና ለአድማ ብተና ሚሊሻ እና ፖሊስ አባላት እንዲደርስ አድርጉ ! ይህ ትግል ያሸንፋል !
Hammasini ko'rsatish...
17.05 MB
👍 5🔥 1
Repost from Ethio 251 Media
Hammasini ko'rsatish...
ሰበር ዜና! ጄነራል ተፈራ ማሞ ከግንባር ጥሪ አቀረቡ | 251 ZARE | 10 JULY 2024 | ETHIO 251 MEDIA | 251 AGENDA

Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.