cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ሃይማኖታዊ ንጽጽር

አሏህ በቂያችን ነው

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
196
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
-830 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

አንት የሱና ወጣት የት ላይ ነው ያለህው⁉️ እየቀራህ ነው⁉️ እየተማርክ ነው⁉️ ቤትሰብ እየረደህ ነው⁉️ ትዳር እየመራህ ነው⁉️ ደዕዋ እያደክ ነው⁉️ እየነገድክ ነው⁉️ እያረስክ ነው⁉️ ሙያ እየለመድክ ነው⁉️ 👉ወይስ👈 ቦዝነሃል⁉️ ስራ ፈተሃል⁉️ ቂርአት ትተሃል⁉️ ከመስጊድ ቀርተሃል⁉️ ደዕዋ አቁመሃል⁉️ ማንበብ ትተሃል⁉️ መማር ትተሃል⁉️ ትዳር ፈተሃል⁉️ በጥቅሉ>= ጓደኛህ ማን ነው⁉️ ስራህ ምንድነው⁉️ መዋያህ የት ነው⁉️ ማደሪያህ የት ነው⁉️ አላማህ ምንድን ነው⁉️ መልስ ከሁላችንም ይጠበቅብናል አሁን ላይ ታውቃላቹህ ⁉️ የትምህርት ተቋማቶች ተዘግተው መድረሳዎች ተዘግተው አብዛኞቹ የስራ መስኮች ተዘግተው የመንግስት ቢሮዎች ተዘግተው ነው ያሉት ታዲያ በዚህ ጊዜ ቦዘኔው ስራ አጡ ሌባው አጭበርባሪው ይበዛል ያኔ ታዲያ አንተ ምን ማድረግ አለብህ⁉️ ጓደኛ መምረጥ ትንሽም ብትሆን ስራ መፍጠር ውስጥ ለውስጥም ቢሆን ደርሶችን አፈንፍነህ መከታተል ዒባዳ ላይ ትኩረት ማድረግ ወደ አሏህ የሚያቃርብህን ነገር ፈልገህ መስራት ባገኘህው አጋጣሚ ሱናን ለህዝብህ ለማድረስ ቀና ደፋ በል አሏህ በመልካም እንቅስቃሴዎች ሁሉ ይረዳሃል @yasin_nuru @yasin_nuru
Hammasini ko'rsatish...
አደብ፣ ዕውቀትና ጥሩ ስነ ምግባር የሴትን ልጅ ክብርና ልቅና ይጨምራሉ።
Hammasini ko'rsatish...
ይነበብ
Hammasini ko'rsatish...
✍️የሰላተል ጀናዛ አሰጋገድ‼️      ===============     🔘ወደ ሰላት ከመገባቱ በፊት 💫እንደ የትኛውም ሰላት ሙሉ የሆነ ውዱእ ይደረጋል። 💫እንደ የትኛውም ሰላት ወደ ቂብላ ይቀጣጫል። 💫እንደ የትኛውም ሰላት ሰፍ ይስተካከላል። 💫እንደ የትኛውም ሰላት ማእሙኖች ኢማሙን ተከትለው ይቆማሉ።        🔘የሰላቱ አሰጋገድ ✍️የመጀመሪያው ተክቢራ ይባልና… ሱረቱል ፋቲሃ ይቀራል።           {بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ}      {الْحَمْدُ لِلَّهِ رَبِّ الْعَالَمِينَ                  الرَّحْمَٰنِ الرَّحِيمِ                    مَالِكِ يَوْمِ الدِّينِ            إِيَّاكَ نَعْبُدُ وَإِيَّاكَ نَسْتَعِينُ                اهْدِنَا الصِّرَاطَ الْمُسْتَقِيمَ               صِرَاطَ الَّذِينَ أَنْعَمْتَ عَلَيْهِمْ          غَيْرِ الْمَغْضُوبِ عَلَيْهِمْ وَلَا الضَّالِّينَ} ይህንን ሲጨርስ ሁለተኛው ተክቢራ ይላል። ✍️ከሁለተኛው ተክቢራ በኋላ…… በነብዩﷺ ላይ ሰለዋት ያወርዳል። «اللهم صل على محمد وعلى آل محمد كما صليت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد، اللهم بارك على محمد وعلى آل محمد كما باركت على إبراهيم وعلى آل إبراهيم إنك حميد مجيد» ይልና ሶስተኛው ተክቢራ ይላል ✍️ከሶስተኛው ተክቢራ በኋላ…… ለሟቹ ዱዓ ያደርግለታል። ለምሳሌ ከመጡ ዱዓዎች መሃል…… «اللهم اغفر له وارحمه، وعافه واعف عنه،    وأكرم نزله، ووسع مدخله، واغسله بالماء والثلج والبرد، ونقه من الخطايا كما ينقى الثوب الأبيض من الدنس،   اللهم أبدله دارًا خيرًا من داره، وأهلًا خيرًا من أهله،   اللهم أدخله الجنة، وأعذه من عذاب القبر، ومن عذاب النار، ووسع له في قبره، ونور له فيه» ከዚህም ውጪ ያሉ ዱዓዎች የቻለውን ያደርግለታል። ይህንን ሲጨርስ አራተኛው ተክቢራ ይላል። ✍️ከአራተኛው ተክቢራ በኋላ… ቲንሽ ዝም ይልና እዛው በቆመበት ወደ ቀኝና ወደ ግራው ያሰላምታል። «السلام عليكم ورحمة الله,        السلام عليكم ورحمة الله» ይላል።            🔘አንዳንድ ነጥቦች 💫ጀናዛው ከኢማሙ ፊት ይቀመጣል። ጀናዛው የወንድ ከሆነ;    ኢማሙ ጭንቅላቱጋ ይቆማል። ጀናዛው የሴት ከሆነ;    ኢማሙ ወገቧ አካባቢ ይቆማል። 💫ባለው የሰጋጆች ብዛት ረዥም ሰፍ ከመስራት ይልቅ ሰፎቹ መብዛታቸው ይመረጣል። 💫አራቱንም ተክቢራዎች ሲባሉ እጅ ማንሳቱ የተሻለ የተወደደ ነው። 💫አንድ ሰው ኢማሙ የተወሰነ ከሰገደ በኋላ ደርሶ ወደ ሰላቱ ቢገባ የሚጀምረው ኢማሙ ከደረሰበት ቦታ ሳይሆን ከመጀመሪያው ቦታ ነው። ለምሳሌ፦ ኢማሙ የሁለተኛው ተክቢራ ሲያደርግ ቢደርስ እሱ የሚያደርገው ሰለዋት ማውረድ ሳይሆን ፋቲሃን መቅራት ነው; በመጨረሻ ኢማሙ ሲያሰላምት ቶሎ ቶሎ ብሎ ይጨርስና ያሰላምታል። 💫ጀናዛው የሆነ ቦታ ተሰግዶበት የተቀበረ ከሆነ ሌላ ቦታ "ሰላተል غይብ" ተብሎ አይሰገድበትም። 💫አንድ ሰው ሰላተል ጀናዛ ቢያመልጠውና መስገድ ቢፈልግ ጀናዛው ቢቀበር እንኳ ቀብሩ አጠገብ ሄዶ ይሰግድበታል።         🔘ማሳሰቢያ ✏️ቀላል ከመሆኑም ጋ ብዙሃኖች የሚከብድ መስሏቸው ብዙ ጊዜ ከመስገድ ሲቆጠቡ ይታያሉና ሼር አድርጉላቸው።   🤲አላህ መጨረሻችን አሳምሮ ይውሰደን🤲 @yasin_nuru @yasin_nuru
Hammasini ko'rsatish...
👍 2
Surah Aali Imran : 64 قُلْ يَٰٓأَهْلَ ٱلْكِتَٰبِ تَعَالَوْا۟ إِلَىٰ كَلِمَةٍ سَوَآءٍۭ بَيْنَنَا وَبَيْنَكُمْ أَلَّا نَعْبُدَ إِلَّا ٱللَّهَ وَلَا نُشْرِكَ بِهِۦ شَيْـًٔا وَلَا يَتَّخِذَ بَعْضُنَا بَعْضًا أَرْبَابًا مِّن دُونِ ٱللَّهِ فَإِن تَوَلَّوْا۟ فَقُولُوا۟ ٱشْهَدُوا۟ بِأَنَّا مُسْلِمُونَ የመጽሐፉ ባለቤቶች ሆይ! በእኛና በእናንተ መካከል ትክክል ወደ ኾነች ቃል ኑ፡፡ (እርሷም) አላህን እንጅ ሌላን ላንገዛ፣ በርሱም ምንንም ላናጋራ፣ ከፊላችንም ከፊሉን ከአላህ ሌላ አማልክት አድርጎ ላይይዝ ነው፤ በላቸው፡፡ እምቢ ቢሉም፡- እኛ ሙስሊሞች መኾናችንን መስክሩ በሏቸው፡፡ ክርስቲያኖች ሆይ! ከዚህ ውስብስብ ትምህርት ወጥታችሁ በአንድነት ላይ ሁለትነት፣ መከፋፈል፣ መባዛት የሌለበትን አንዱን አምላክ አሏህን በብቸኝነት እንድታመልኩት ጥሪያችን ነው። አሏህ ሂዳያህ ይስጣችሁ! ለእኛም ጽናቱን ይስጠን! አሚን። 📕 ወንድም አምዳላ ናሲር            ሀሳብ መስጫ https://t.me/comparativeRelgion/491 https://t.me/comparativeRelgion/491
Hammasini ko'rsatish...
አንደኛ ኮርስ ፬ :1 መንፈስ ቅዱስ አምላክ ነውን? በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው፡፡ Surah An-Nahl : 102 قُلْ نَزَّلَهُۥ رُوحُ ٱلْقُدُسِ مِن رَّبِّكَ بِٱلْحَقِّ لِيُثَبِّتَ ٱلَّذِينَ ءَامَنُوا۟ وَهُدًى وَبُشْرَىٰ لِلْمُسْلِمِينَ "እነዚያን ያመኑትን ለማረጋጋት ሙስሊሞቹንም ለመምራትና ለማብሰር (ቁርኣንን) ቅዱሱ መንፈስ (ጂብሪል) እውነተኛ ሲኾን ከጌታህ አወረደው በላቸው" ። ኢብንከሲር "نَزَّلَهُۥ رُوحُ ٱلْقُدُس" "ቅዱሱ መንፈስ" በማለት የተፈለገበት جبريل ነው ይላሉ "نَزَّلَهُۥ"አወረደው" በሚለው ይሰመርበት እያወረደ ያለው በራሱ ፍቃድ ሰይሆን "من ربك بالحق" "ከጌታህ" ይህ ጌታ የተባለው የድርጊቱ ባለቤት ብቸኛ የሆነው አላህ ነው። فقال تعالى مجيبا لهم : ( قل نزله روح القدس ) أي : جبريل ، ( من ربك بالحق ) أي : بالصدق والعدل ، ( ليثبت الذين آمنوا ) فيصدقوا بما أنزل أولا وثانيا وتخبت له قلوبهم ، ( وهدى وبشرى للمسلمين ) أي : وجعله هاديا [ مهديا ] وبشارة للمسلمين الذين آمنوا بالله ورسله . ትንሽ ወደኋላ ልውሰዳቹህ ይህም በ381 ቆስጠንጢኖስ ከሞተ በኋላ በአቡሊናርዮስ እና በመቄዶንዮስ መካከል የነበረው ሰፊ ውይይት በኢየሱስ አምላክነት ብቻ ሰይሆን በመንፈስ ቅዱስ ዙሪያ አለመግባባት ተፈጥሮበታል። መቅደንዮስ፦ "መንፈስ ቅዱስ የአምላክ እስትንፋስ እና ኃይል እንጂ እራሱን የቻለ አካል እና አምላክ አይደለም" በማለት ሙግቱን አቀረበ።  ጉባኤው "ኢየሱስ እራሱ የቻለ የሰው ነፍስ አለው" በማለት እና "አብ እና ወልድ በውጫዊ ግብር አንድ ግብር እና ፈቃድ አላቸው" በማለት አቡሊናርዮስን አወገዙት። እንዲሁ፦ "መንፈስ ቅዱስ እራሱ የቻለ አካል እና አምላክ ነው" በማለት መቅደንዮስን አወገዙት። "መንፈስ ቅዱስን" እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ"God the Holy Spirit" በማለት አጸደቁ፥ በ381 ቆስጠንጢኖስ ከሞተ በኋላ በአቡሊናርዮስ እና በመቄዶንዮስ የቁስጥንጥንያ ጳጳስ መካከል የነበረው ክርክር በቀጥታ ስለ መንፈስ ቅዱስ ተፈጥሮ ሳይሆን መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ጋር በሥላሴ ውስጥ ባለው ግንኙነት ላይ ያተኮረ ነበር። Abulinarius, a deacon in Constantinople, argued that the Holy Spirit was subordinate to both the Father and the Son, essentially making him a "creature" rather than a divine person in the Godhead. This view, known as Pneumatomachians ("Spirit-fighters"), denied the Holy Spirit's equal divinity. በቁስጥንጥንያ የነበረው ዲያቆን አቡሊናርዮስ ፣ መንፈስ ቅዱስ ለአብ እና ለወልድ እንደሚገዛ በመግለጽ በመለኮት ውስጥ ያለ መለኮታዊ አካል ሳይሆን "ፍጡር" አድርጎታል በማለት ተከራክሯል። Pneumatomachians ("መንፈስ-ተዋጊዎች") በመባል የሚታወቀው ይህ አመለካከት የመንፈስ ቅዱስን እኩል አምላክነት ክዷል። (Book: A History of Christianity, Volume 1: Beginnings to 1500 Chapter: 6. The Arian Controversy Article: The Pneumatomachians and Macedonius Pages: 235-236 what does he say) Macedonius, the Bishop of Constantinople, and the majority of the church leaders at the time fiercely opposed this view. They argued that the Holy Spirit was equally divine and co-eternal with the Father and Son, just as the Nicene Creed affirmed. Macedonius, known as a staunch defender of the Nicene Creed, saw Abulinarius's view as a dangerous deviation from true Christian doctrine. መቄዶንዮስ ፣ የቁስጥንጥንያ ኤጲስ ቆጶስ እና አብዛኞቹ የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ይህን አመለካከት አጥብቀው ይቃወማሉ። የኒቂያው የሃይማኖት መግለጫ እንዳረጋገጠው መንፈስ ቅዱስ ከአብና ከወልድ ጋር እኩል መለኮታዊ እና ዘላለማዊ ነው ብለው ተከራከሩ። የኒቂያ የሃይማኖት መግለጫ ጽኑ ጠበቃ በመባል የሚታወቀው መቄዶንዮስ የአቡሊናርዮስን አመለካከት ከእውነተኛው የክርስትና አስተምህሮ የወጣ አደገኛ እንደሆነ አድርጎ ይመለከተው ነበር። The source of the evidence (Book Title: The Trinitarian Controversy Author: William G. Rusch Chapter Title: The Pneumatomachian Controversy Pages: 97-105) የሥላሴ ጽንሰ-ሐሳብ ውስብስብ እና በተለያዩ የክርስቲያን ቤተ እምነቶች ውስጥ ዛሬም ድረስ እየተከራከረ መሆኑን ልብ ማለት ያስፈልጋል። “መንፈስም የእግዚአብሔርን ጥልቅ ነገር ስንኳ ሳይቀር ሁሉን ይመረምራልና ለእኛ እግዚአብሔር በመንፈሱ በኩል ገለጠው።”   — 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥10 ለእኛ እግዚአብሔር በመንፈሱ በኩል ገለጠው።”በሚለው ይሰመርበት ገላጪው መንፈስ ቅዱስ  በእግዚአብሔር በኩል ስሆን ለአምላክ አንደኛው አምላክ ገልጦለት ይናገራ ማለት አምላክን ሁለት ማድረግ ነው። ለዚህም "ቶማስ አኩዊናስ" የምባለው ምሁራን እንዲህ ተርጉመውታል "መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔርን እውነት እንዲረዱ ያስችላቸዋል" ነው እንጂ ራሱ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አይደለም። Thomas Aquinas (1225 - 1274 AD) Aquinas explained that the "spirit" in this verse referred to the Holy Spirit, who enables believers to understand the truths of God that are otherwise inaccessible to human reason (Summa Theologica, Part 1, Question 12, Article 1). ቶማስ አኩዊናስ (1225 - 1274 ዓ.ም.) አኩዊናስ በዚህ ጥቅስ ውስጥ ያለው “መንፈስ” የሚያመለክተው መንፈስ ቅዱስን ነው፣ እሱም አማኞች በሌላ መንገድ በሰው ምክንያት የማይደርሱትን የእግዚአብሔርን እውነት እንዲረዱ ያስችላቸዋል።(Summa Theologica, Part 1, Question 12, Article 1). በመጨረሻም የምናስተላልፈው መልዕክት ይህንኑ ነው።አንዱን አምላክ በማምለክ ኑ ወደ ብሃን። 📕 ወንድም አምዳላ ናሲር            ሀሳብ መስጫ https://t.me/comparativeRelgion/491 https://t.me/comparativeRelgion/491
Hammasini ko'rsatish...
08:29
Video unavailableShow in Telegram
▯▩ መልስ  ▩▯ የክርስቲያኖች አምላክ 30 አመት ጡት ጠባ?" ◍ ወንድም ዒምራን
Hammasini ko'rsatish...
70.43 MB
▯▩ ወይይት ▩▯ "አምላክ ይሞታልን?" ◍ ወንድም ዒምራን ◍ወንድም ሳለህ1 ◍ወንድም ሳለህ2           🆅🆂 ◍ ወገናችን ኪሚጺዎን ◍ ሌሎችም
Hammasini ko'rsatish...
record.ogg22.93 MB
﴿فَاعْلَمْ أَنَّهُ لَا إِلَهَ إِلَّا اللهُ وَاسْتَغْفِرْ لِذَنبِكَ وَلِلْمُؤْمِنِينَ وَالْمُؤْمِنَاتِ﴾. «اللَّهُمَّ اغْفِرْ لِلمُؤْمِنِينَ وَالمُؤْمِنَاتِ ، وَالمُسْلِمِينَ وَالمُسْلِمَاتِ ، الأحْيَاءِ مِنْهُمْ وَالأمْوَاتِ».
Hammasini ko'rsatish...
ምቀኛ ስትሆን አላማህ ጥላቻ ብቻ ነው። -------------------------------------------      «እባብ እና ትል» እባብ በባህሪው አብሪ እና አንፀባራቂ ትል አይወድም እና ሁሌም ያሳድዳታል። በጣም የሚገርመውና የሚደንቀው ነገር ደግሞ «ትሏ»ለዕባቡ ስጋትም ጠላትም አለመሆኗ ነው። ...... የሷ አላማና መርህ ድምቅ ብሎ መብራት ብቻ ነው።ነገር ግን አባብ መድረሻ ሲያሳጣት..በዚህ የእባብ ድርጊት የተሰላቸችው አብሪ-ትል ❸ ጥያቄወችን ልጠይቅህ አለችው.....!!? ➡እሱም ጠይቂ በማለት ፈቀደ...!! ❶➤ትሏ=ምግብ ልሆንህ እችላለሁ!? ➡እባብ=ፈፅሞ ልበላሽ አልችልም ከማልበላቸው ፍጥረታት አንዷ ነሽ አላት...... ❷➤ትሏ=የበደልኩህ ያስከፋሁህ ያደረኩህ ነገር አለን !? ➡እባብ=በፍፁም ደግሞ በምን አቅምሽ ነው የምትበድይኝ....በማለት መለሰላት። ❸➤ትሏ=እኔን በማሸበርህና በማሳደድህ በማስፈራራትህ  የምታገኘው ጥቅም አለን!? ➡እባብ=ደግሞ ካንች ምን ጥግም ይገኛል። ➤ትሏ ግራ ገብቷት=ታዲያ ለምን ታሳድደኛለህ!? ➡እባብ=በቃ ፍክት ድምቅ ሽብርቅ ስትይ ማየት አልፈልግም አወ ብርሀን ስታመነጭ በርቀት ስታብረቀርቄ እናደዳለሁ አላት ይባላል። ➥እናማ አንዳንድ ሰወች ልክ እንደ እባቡ ናቸው። የእናንተ ከፍታና ስኬት የሚያማቸው ብሎም ከራሳቸው ስኬት በላይ የሌሎች ውድቀት የሚያስደስታቸው ሰው መሳይ ፍጥረቶች አሉ።   «አሏህ ልቦና ይስጣቸው» @yasin_nuru @yasin_nuru
Hammasini ko'rsatish...
1
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.