cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

የአዛርኤል ማህበር አባላት መዝሙር መልቀቂያ

🎯 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን:: 👉 መዝሙር 👉ብሒለ አበው 👉ስብከት 🎯የሚለቀቅበት መንፈሳዊ ቻናል ነው ወዳጅ ዘመድዎን ይጋብዙ የተዋህዶ ፍሬዎች ለአስተያየት 👉 https://t.me/mezmure2177 teqelaqelun

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya12 208Amxar8 644Toif belgilanmagan
Reklama postlari
300
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-27 kunlar
-1030 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Photo unavailableShow in Telegram
ሥላሴ "ምሕረቱን ከእኔ ያላራቀ አምላኬ ይክበር ይመስገን። በእውነት የክርስቲያኖች አምላክ ታላቅ ነው። በእርሱ የሚደገፉ ልዑሉንም መጠጊያ የሚያደርጉ ታላቅና ዘላለማዊ ክብር ይጠብቃቸዋል። የእጁ ስራዎች የሆኑት ይጠፉ ዘንድ ፈቃዱ አይደለምና። እግዚአብሔር ምስጉን ነው። የአብ የወልድና የመንፈስ ቅዱስም አንዲት መንግስት የተቀደሰች ናት።" / ቅዱስ ኒፎን/
Hammasini ko'rsatish...
6
❖ ወዳጄ ሆይ! መንፈሳዊ ተጋድሎን አትፍራ፥ ከእርሱም አትሽሽ፤ ተጋድሎ ከሌለ ምግባር ትሩፋትም የለምና፤ እምነትና ፍቅርም ካልተፈተኑ በእውን ከአንተ ጋር ስለ መኖራቸው ርግጠኛ መኾን አይቻልም፤ እነዚህን በርግጥ አንተ ገንዘብ አድርገሃቸው እንደ ኾነ የሚታወቀው መከራ ሲገጥምህ ነውና፤ ስለዚህ ተጋድሎን አትፍራ ከእርሱም አትሽሽ''፡፡ 📌ምንጭ ✍️ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
Hammasini ko'rsatish...
6
✨ ክርስቶስ ተንስአ እሙታን! ✨ በዐቢይ ኃይል ወስልጣን! ✨ አሠሮ ለሰይጣን! ✨ አግዐዞ ለአዳም! ✨ ሰላም! ✨ እምይእዜሰ! ✨ ኮነ! ✨ ፍሥሐ ወሰላም!
               ❖🌺❖🌺❖🌺
Hammasini ko'rsatish...
👍 5
​​እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ #መዝ. 86፥1 “መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን፡- መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮችናቸው” ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደታ ለማርያም በእመቤታችን ልደት ምክንያትዛሬ ደስ ሆነ፡፡ በግንቦት 1 ቀን 5ሺ ከ5መቶ የመከራው ዘመን ሊያልቅ 15 ዓመታት ሲቀሩት/ ሊባኖስ በሚባል ተራራ ከፀሐይ  የምታበራ ሴት ልጅ ተወለደች፡፡ ይህቺውም ፍጥረት ሁሉ ደቂቀ አዳም ሁላቸው ተስፋ ሲያደርጓትና ሲጠባበቋት የነበረች የድኅነታቸው ምልክት እመቤታችን ናት፡፡ ሶሪያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬምም  “አክሊለ ምክሕነ ወቀዳሚተ መድኀኒትነ፡፡ወመሠረተ ንጽሕነ ኮነ በማርያም ድንግል:- የመመኪያችን ዘውድ የደኅንነታችን  መጀመሪያ የንጽሕናችንም መሠረት በድንግል ማርያም ሆነልን” በማለት መናገሩ ስለዚህ ነው፡፡ አክሊል ምክሐነ አላት ይህም አክሊል የወዲህኛው፣ ምክሕ የወዲያኛው ነው። ከነገሥታት መካከል እንደ ዳዊት የከበረ የለም። ምንም እንኳን ቅዱስ ዳዊት የከበረ ቢሆን የመመኪያችንን ዘውድ ማምጣት አልተቻለውም፡፡ ወቀዳሚተ መድኀኒትነ አላት፡- ቀዳሚተ የወዲህኛው መድኀኒት የወዲያኛው ነው፡፡ከመሳፍንት ወገን የሚሆን ኢያሱ ምንም የስሙ ትርጓሜ መድኃኒት ቢሆን የደኅንነታ መሆን አልተቻለውም፡፡ ወመሠረተ ንጽሕነ አላት:- መሠረት የወዲህኛው፤ ንጽሕ የወዲያኛው ከነቢያተ እግዚአብሔር ወገን የሚሆን ኤልያስ በድንግልና በንጽሕና መኖሩ የሚታወቅ ነው፡፡  ነገር ግን ምንም ንጹሕ ድንግል ቢባል የንጽሕናችንመሠረት መሆን አልተቻለው። የመመኪያችን ዘውድ፣ የደኅንነታችን መጀመሪያ፤ የንጽሕናችን መሠረት ቅድስት ድንግል ማርያም ናት፤” በማለት ተናግሯል። በእርሷ ምክንያትነት መድኀኒዓለም  የሚፈጽምልንን ካሳነቢያትና የቀደሙ አበው ሁሉ  የእርሷን መወለድ በናፍቆት ሲጠባበቁ ነበር። ከነቢያት አንዱ የሆነ  ኢሳይያስም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርዘርን ባያስቀርልን  ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንነ  እንደ ጎሞራም በመሰልነ ነበር፡፡” በማለት መናገሩ በእርሷ መገኘት  ከጥፋት መዳናችንን ሲገልጽ ነው፡፡  #ኢሳ 1፥9
Hammasini ko'rsatish...

Zare gubaye yelm neg new menegenagn Ke chalachu eletun be kedst kidan mehert bet/k asalefu gubaye gen neg new yalew
Hammasini ko'rsatish...
​​እንኳን ለእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ #መዝ. 86፥1 “መሠረታቲሃ ውስተ አድባር ቅዱሳን፡- መሠረቶቿ የተቀደሱ ተራሮችናቸው” ዮም ፍሥሐ ኮነ በእንተ ልደታ ለማርያም በእመቤታችን ልደት ምክንያትዛሬ ደስ ሆነ፡፡ በግንቦት 1 ቀን 5ሺ ከ5መቶ የመከራው ዘመን ሊያልቅ 15 ዓመታት ሲቀሩት/ ሊባኖስ በሚባል ተራራ ከፀሐይ  የምታበራ ሴት ልጅ ተወለደች፡፡ ይህቺውም ፍጥረት ሁሉ ደቂቀ አዳም ሁላቸው ተስፋ ሲያደርጓትና ሲጠባበቋት የነበረች የድኅነታቸው ምልክት እመቤታችን ናት፡፡ ሶሪያዊው ሊቅ ቅዱስ ኤፍሬምም  “አክሊለ ምክሕነ ወቀዳሚተ መድኀኒትነ፡፡ወመሠረተ ንጽሕነ ኮነ በማርያም ድንግል:- የመመኪያችን ዘውድ የደኅንነታችን  መጀመሪያ የንጽሕናችንም መሠረት በድንግል ማርያም ሆነልን” በማለት መናገሩ ስለዚህ ነው፡፡ አክሊል ምክሐነ አላት ይህም አክሊል የወዲህኛው፣ ምክሕ የወዲያኛው ነው። ከነገሥታት መካከል እንደ ዳዊት የከበረ የለም። ምንም እንኳን ቅዱስ ዳዊት የከበረ ቢሆን የመመኪያችንን ዘውድ ማምጣት አልተቻለውም፡፡ ወቀዳሚተ መድኀኒትነ አላት፡- ቀዳሚተ የወዲህኛው መድኀኒት የወዲያኛው ነው፡፡ከመሳፍንት ወገን የሚሆን ኢያሱ ምንም የስሙ ትርጓሜ መድኃኒት ቢሆን የደኅንነታ መሆን አልተቻለውም፡፡ ወመሠረተ ንጽሕነ አላት:- መሠረት የወዲህኛው፤ ንጽሕ የወዲያኛው ከነቢያተ እግዚአብሔር ወገን የሚሆን ኤልያስ በድንግልና በንጽሕና መኖሩ የሚታወቅ ነው፡፡  ነገር ግን ምንም ንጹሕ ድንግል ቢባል የንጽሕናችንመሠረት መሆን አልተቻለው። የመመኪያችን ዘውድ፣ የደኅንነታችን መጀመሪያ፤ የንጽሕናችን መሠረት ቅድስት ድንግል ማርያም ናት፤” በማለት ተናግሯል። በእርሷ ምክንያትነት መድኀኒዓለም  የሚፈጽምልንን ካሳነቢያትና የቀደሙ አበው ሁሉ  የእርሷን መወለድ በናፍቆት ሲጠባበቁ ነበር። ከነቢያት አንዱ የሆነ  ኢሳይያስም “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርዘርን ባያስቀርልን  ኖሮ እንደ ሰዶም በሆንነ  እንደ ጎሞራም በመሰልነ ነበር፡፡” በማለት መናገሩ በእርሷ መገኘት  ከጥፋት መዳናችንን ሲገልጽ ነው፡፡  #ኢሳ 1፥9
Hammasini ko'rsatish...

3
❤️እምዬ እናቴ በሩቅም በቅርብም ላለ ሰው ደጅሽን ሁሌ እንደ አዲስ ነው ።ልደታ ማርያም ቤትሽ እኮ.. 💫የምልጃ ቤት ነው። 💫የምህረት ቤት ነው። 💫ከሀዘን መጽናኛም ነው። 💫የተጣላ ማስታረቂያ ነው። 💫ዓመቱም ሲለወጥ መባረኪያ ነው። 💫ህጻናት ሲወለዱ መጠመቂያ ነው። 💫አዛውንት ሲያርፋ ማረፊያ ነው። 💫ወጣቶች ሲጋቡ መባረኪያ ነው። 💫ከምንም በላይ አማናዊ የሆነው የልጅሽ ቅዱስ ስጋው ክቡር ደሙ ዓመቱን ሙሉ ሚፈተትበት ነው።
❤️ልደታ ማርያም ያደረገችላችሁን ተዓምር ተናገሩ ጻፉ ዓለም ይስማ ።👏🌺👏🌺👏
Hammasini ko'rsatish...
3🔥 1
Photo unavailableShow in Telegram
===== ልደታ ለማርያም =====
     ኢያቄም ሀና፣ አባት እናትሽ፤      አንቺን ወለዱ፣ እንድንድንብሽ፡፡      ልጅሽ ወዳጅሽ፣ ሰላማችን ነው፤      የልደትሽ ቀን፣ ልደታችን ነው፡፡ 🌹❤️😍
Hammasini ko'rsatish...
4
✞ሞትን ድል አድርጎ ተነስቷል✞ ሞትን ድል አድርጎ ተነስቷል(፪) የሲኦልን መዝጊያ ቆራርጧል(፪) አማን በአማን አማን በአማን(፪) ተነስቷል መድኃኒታችን(፪) ቀድሞ በነቢያት እንደተነገረ ሦስት መዓልት ሦስት ለሊት መቃብር አደረ ሞትን አስደንግጦ የይሁዳ አንበሳ እንደተነገረ ኢየሱስ ተነሳ        አዝ= = = = = ምልክት ነውና ዮናስ እንዲነሳ ሦስት ቀን ያደረው ሳይበላ በዓሣ ላመነው ትንሳኤ የሚሰጠው ጌታ ተነሳ በግርማ መግነዙን ሳይፈታ        አዝ= = = = = መቅደላዊት ማርያም ለምን ታለቅሻለሽ ሕያውን ከሙታን ትፈልጊዋለሽ አጠገብሽ ያለው ረቡኒ በይው ስገጂ ከፊቱ ቆሟል በትንሳኤ        አዝ= = = = = በኩር ሆኖ ለሙታን ትንሳኤው አበራ ደግሞ እንነሳለን ከክርስቶስ ጋራ ሞት ሆይ መውጊያህ የታል ተሰብሯል ሾተሉ ክርስቶስ ተነስቷል ሃሌ ሉያ በሉ         መልአከ ፀሐይ      ቀሲስ መኮንን ፍስሐ "እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና በዚህ የለም፤ የተኛበትን ስፍራ ኑና እዩ።" ማቴ፳፰፥፮ ╭══•|❀:✧๑♡๑✧❀|: ══╮    @yamazemur_getemoche ╰══•ೋ•✧๑♡๑✧•  ══╯
Hammasini ko'rsatish...
👍 2
ሼር 💛