uz
Feedback
Mark Tech Info | Mark Technology Information

Mark Tech Info | Mark Technology Information

Kanalga Telegram’da o‘tish

Buy ads: https://telega.io/c/MarkTechInfo ለአስተያየት ፣ ጥቆማ ፣ ለማስታወቂያ እና ለጥያቄዎች በዚህ ያናግሩን። 👇👇👇👇👇👇👇👇 @MarkTechInfoBot

Ko'proq ko'rsatish
6 218
Obunachilar
-324 soatlar
-337 kunlar
-31730 kunlar
Postlar arxiv
ነገ ኢንተርኔት ነጻ ይሆናል ‼️ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ ኢትዮ ቴሌኮም ነገ ኢንተርኔት ለሁሉም ሰው ነፃ እንደሚደረግ ይፋ አድርጓል ። ነገ ኢንተርኔት በነፃ ነው.....🤝
ነገ ኢንተርኔት ነጻ ይሆናል ‼️ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መጠናቀቁን ተከትሎ ኢትዮ ቴሌኮም ነገ ኢንተርኔት ለሁሉም ሰው ነፃ እንደሚደረግ ይፋ አድርጓል ። ነገ ኢንተርኔት በነፃ ነው.....🤝 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

ፎቶ ፦ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በነገው ዕለ ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ/ም በይፋ ይመረቃል። ዛሬ ምሽት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)፤ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደ
+5
ፎቶ ፦ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በነገው ዕለ ጳጉሜን 4 ቀን 2017 ዓ/ም በይፋ ይመረቃል። ዛሬ ምሽት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር)፤ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች በግድቡ ስፍራ ጉባ በተገኙበት የምርቃቱ ዋዜማ በድሮን ትርኢትና በሌሎች ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል። #Ethiopia🇪🇹 #GERD💪       🖥 ለተጨማሪ  መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ትምህርት ሚኒስቴር የ 12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ከማድረጉ በፊት መግለጫ ይሰጣል። በመግለጫውም ዝርዝር መረጃዎችን እና ውጤት ይፋ የሚሆንበትን ሰዓት ይገልፃል። ነገ የ ህዳሴ ግድብ ምርቃት ስለሆነ ው
‼️ትምህርት ሚኒስቴር የ 12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ከማድረጉ በፊት መግለጫ ይሰጣል። በመግለጫውም ዝርዝር መረጃዎችን እና ውጤት ይፋ የሚሆንበትን ሰዓት ይገልፃል። ነገ የ ህዳሴ ግድብ ምርቃት ስለሆነ ውጤት ይፋ አይሆንም። አድስ ነገር ካልተፈጠራ ውጤት ከሁለት ቀን ቡሃላ ይፋ ይሆናል። የ 12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሲሆን ኔትዎርክ ስለሚጨናነቅ የቻልነውን እናደርጋለን። ግሩፓችንን ተቀላቀሉ። ጓደኞቻችሁን Add ካደረጋችሁ ቅድሚያ ይታይላቹሃል። 👇👇 https://t.me/Grade12Forum

የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሊደረግ 3 ቀናት ብቻ ቀረው‼️ ውጤት ስለቀቅ በእኛ በኩል ታያላችሁ። ውጤታችሁን ያለምንም ኔትዎርክ መጨናነቅ ለማየት የምትፈልጉ የሬጅስትሪሽን ቁጥራችሁን በመላክ ብቻ ታያላች
የ12ኛ ክፍል ውጤት ይፋ ሊደረግ 3 ቀናት ብቻ ቀረው‼️ ውጤት ስለቀቅ በእኛ በኩል ታያላችሁ። ውጤታችሁን ያለምንም ኔትዎርክ መጨናነቅ ለማየት የምትፈልጉ የሬጅስትሪሽን ቁጥራችሁን በመላክ ብቻ ታያላችሁ። ግሩፓችንን ተቀላቀሉ። ጓደኞቻችሁን Add ካደረጋችሁ ቅድሚያ ይታይላቹሃል። በግሩፕ ላይ ይጠብቁን👇 https://t.me/Grade12Forum

የ 2017 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ከትንሽ ቀን ቡሃላ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል❗️ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ በፊት የ 12ኛ ክፍል ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ ይሆናል ስል ማሳወቁ ይታወሳል። ስለ
የ 2017 የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ከትንሽ ቀን ቡሃላ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል❗️ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ በፊት የ 12ኛ ክፍል ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ ይሆናል ስል ማሳወቁ ይታወሳል። ስለዚህ የተማሪዎች ውጤት ብቅርቡ ይለቀቅና ማለፊያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች ምደባ ተደርጎላቸው በጥቅት ቀናት ውስጥ ወደ ዩንቨርሲቲ እንደሚገቡ ይጠበቃል። የ 12ኛ ክፍል ውጤት ስለቀቅ ብዙ ተማሪዎች ውጤት ለማየት ስለምቸገሩ በግሩፕ በኩል የምናይላችሁ ይሆናል። ተቀላቀሉ 👉 https://t.me/Grade12Forum

ሞባይል ስልክ ተከልክሏል‼️ ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሔዱ ከልክሏል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር በ
ሞባይል ስልክ ተከልክሏል‼️ ከ2018 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተማሪዎች ሞባይል ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሔዱ ከልክሏል፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን አጀማመር ላይ ከክልል እና ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ጋር የበይነ-መረብ ምክክር አድርጓል። የ2018 ትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሥራ ሰኞ መስከረም 05/2018 ዓ.ም እንደሚጀመር ተገልጿል። ተማሪዎች ተንቀሳቃሽ ስልክ፣ ታብሌት እና መሰል ኤሌክትሮኒክስ ቁሶችን ይዘው በትምህርት ቤት መገኘት ክልክል መሆኑን የአጠቃላይ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገልፀዋል።  ባለፈው ዓመት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎችን ጨምሮ ሁሉም ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህጻናት እና ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመጡ ወላጆች፣ መምህራን እና የዘርፉ ባለድርሻዎች የሚጠበቅባቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

❗️የ12ኛ ክፍል ፈተናን መፈተን ያልቻሉ ተማሪዎች ከነገ ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ። በሰኔ ወር መጨረሻ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል
❗️የ12ኛ ክፍል ፈተናን መፈተን ያልቻሉ ተማሪዎች ከነገ ነሐሴ 26/2017 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን ይወስዳሉ። በሰኔ ወር መጨረሻ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተለያዩ ምክንያቶች መፈተን ላልቻሉ 5 ሺህ የሚጠጉ ተማሪዎች በልዩ ሁኔታ በነሐሴ ወር መጨረሻ ፈተና እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል። በተለይ በአማራ ክልል በተወሰኑ ቦታዎች በፀጥታ ችግር ምክንያት ፈተናውን ላልወሰዱ ተማሪዎች ፈተናው እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል። ፈተናው ከሚሰጥባቸው ዩኒቨርሲቲዎች አንዱ በሆነው ወልድያ ዩኒቨርሲቲ፤ ከራያ ቆቦ ወረዳ፣ ቆቦ ከተማ፣ ራያ አላማጣ ወረዳ እና በዙሪያው ባሉ ትምህርት ቤቶች ሲማሩ የቆዩ 1,180 ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ለፈተና የሚቀመጡ መሆኑ ተገልጿል። ፈተናው በተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ከነሐሴ 26-29/2017 ዓ.ም በወረቀት ብቻ ይሰጣል፡፡ 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️ሁሉም አዲስና ነባር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ
+1
‼️ሁሉም አዲስና ነባር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ ሲሄዱ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲሄዱ ገቢዎች ሚኒስቴር አሳሰበ። የገቢዎች ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ወጪ መጋራት ክፍያ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ የወጪ መጋራት ተጠቃሚ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ማውጣት እንዳለበት አስታውሷል። ሚኒስቴሩ የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት (ዩኒቨርሲቲዎች) አዲስ እና ነባር ተማሪዎች በሙሉ የፋይዳ ቁጥር በመያዝ በአካባቢያቸው በሚገኝ ገቢ ሰብሳቢ ተቋማት (ገቢዎች) ወይም ቢሮ በመቅረብ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) እንዲያወጡ ማሳሰቡን ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከሚኒስቴሩ ያገኘው መረጃ ያመለክታል። ተማሪዎቹ ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚገቡበት ወቅት የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ይዘው እንዲቀርቡ አስገንዝቧል። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

" ከዚህ በኋላ የትኛውም የትምህርት ተቋም ያሉትን ተማሪዎች ማን፤ መቼ እንደገባ የሚገልጽ የአይን አሻራን ጨምሮ ትክክለኛ መረጃዎችን የማያስገቡ ከሆነ በፍጽሙ tolarate አናደርግም " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር ሁሉም የትምህርት ተቋማት ያሏቸውን የተማሪዎች ማን፤ መቼ እንደገባ የሚገልጽ የአይን አሻራን ጨምሮ ትክክለኛ መረጃዎችን ወደ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የመረጃ ቋት እንዲያስገቡ ቢያሳውቅም እስካሁን ያላስገቡ መኖራቸውን ገልጿል። የትምህርት ሚኒስቴሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ እስካሁን እንዲያስመዘግቡ ተነግሯቸው ያላስመዘገቡ ወደ 25 የሚሆኑ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መኖራቸውን ገልፀዋል። አክለው እነዚህ ተቋማት ሲዋሹ የኖሩ ናቸው ያሉ ሲሆን የተማሪዎችን ትክክለኛ መረጃ አለማስመዝገብ በግል ትምህርት ቤቶች ብቻም ሳይሆን በመንግስት ተቋማት ጭምር መኖሩን ተናግረዋል። ሚኒስትሩ በዝርዝር ምን አሉ? " በአገር አቀፍ ደረጃ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ብቻ ሳይሆን በዳግም ምዝገባ አሰራር መሰረት በመንግስቶችም ይቀጥላል። ምክንያቱም የትምህርት ጥራት ሲጓደል በሃገር ላይ የሚመጣው ፈተና ግልጽ ነው፣ እንደከዚህ ቀደሙ የትምህርት ተቋማት ምንም ሳይጠየቁ የሚያልፉበት ሁኔታ አብቅቷል። አሁን ኢትዮጵያ እንዳለፉት 30 አመታት አይነት ቁማር በልጆቿ ላይ መጫወት አትችልም። ከ2ሺህ አመት በፊት ጀምሮ የአክሱም ስልጣኔ አለን የምንል ሰዎች አሁን እያንዳንዳችን በትምህርት ስርአቱ ላይ ምን ነካን የምንልበት ጊዜ ነው። አይናችን እያየ ዝም ብለን በለመድነው መንገድ እንሄዳለን ብለን ሃገራችንን አናጠፋም፣ አገራችንን ማስተካከል አለብን በማለት እየሰራን ነው፣ ሀገር የሚስተካከለው ትውልዱን በማስተማር ነው፣ ለዚህም ቆርጠን ተነስተናል። ሁሉም የትምህርት ተቋማት የተማሪዎቻቸውን መረጃ፣ ማን መቼ እንደገባ የሚገልጽ ትክክለኛ መረጃ እንዲያስገቡ ተነግሯቸዋል። እስካሁን ያላስመዘገቡ ወደ 25 የሚሆኑ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አሉ። ይህንን ከተናገርን በኋላ በባለፈው አመት የተሟላ መረጃ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ላላስመዘገበ ተቋም ፍቃድ አንሰጥም ብለን ከልክለናል። ክልከላው ይቀጥላል። ትክክለኛ መረጃዎች በሚኒስቴሩ በኩል ከተቀመጡ ትምህርታቸውን በችግር ምክንያት ለሚያቋርጡ በሚፈልጉበት ስአት እንዲማሩ መፍትሔ ይሆናል። ከዚህ በኋላ ግን የትኛውም የትምህርት ተቋም ያሉትን ተማሪዎች ማን፤ መቼ እንደገባ የሚገልጽ የአይን አሻራን ጨምሮ ትክክለኛ መረጃዎችን የማያስገቡ ከሆነ በፍጽሙ Tolerate አናደርግም። በባለፈው አመት በመዲናዋ ከሚገኙ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ጋር በምግብ በጀት ዙሪያ ውይይት ሲደረግ በአንድ ተማሪ 22 ብር እንደተመደበላቸው ሲነገራቸው ትምህርት ቤቶቹ ለአንድ ተማሪ የተመደበው ያንሳል ይጨመረን የሚል ጥያቄ ሲያነሱ እንደማይጨመር አሳውቀናቸው ነበር። ከዛም በኋላ የመንግስት ትምህርት ቤቶች ያሏቸውን ትክክለኛ የተማሪዎች ቁጥር መዝግበው እንዲሰጡን ነግረናቸው ነበር። በጀቱ አንሷል ሲሉ አቅማችን ባለመፍቀዱ እንደማይጨመር ስለተናገርን ካሏቸው ተማሪዎች በላይ ወደ 251 ሺህ የሚሆኑ ተማሪዎችን በሀሰት መዝግበው ሰጥተውናል። እስካሁን ስንወሻሽ ነው የኖርነው፣ ትክክለኛ መረጃዎች አለመመዝገባቸው ቀስ እያለ እየጎዳን ነው፣ እኛም ዝም ስንል የማናውቅ አይምሰላችሁ። አሁን ላይ በአንድም ይሁን በሌላ ምክንያት እንደሀገር ሰርቫይቭ ማድረግ ወደ ማንችልበት ደረጃ ላይ እየደረስን ነው። በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ብቻ የተደረገው የመስክ ምልከታ በቀጣይ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ይደረጋል " ብለዋል። (ቲክቫህ ኢትዮጵያ) 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

❗️የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን መሥፈርቶች ካላሟሉ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ይደረጋሉ_ ትምህርት ሚንስቴር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን መሥፈርቶች ማሟላት ካልቻሉ ሰፋ ያለ ሁለተ
❗️የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን መሥፈርቶች ካላሟሉ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ይደረጋሉ_ ትምህርት ሚንስቴር የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን መሥፈርቶች ማሟላት ካልቻሉ ሰፋ ያለ ሁለተኛ ደረጃ አዳሪ ትምህርት ቤቶች የሚደረጉበት ሁኔታ ሊኖር እንደሚችል የትምህርት ሚንስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ፡፡ ሚንስትሩ ይህን የተናገሩት ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. በዳግም ምዝገባ አፈጻጸም ላይ የትምህርት ሚኒስቴርና የትምህርትና ሥልጠና ባለሥልጣን በጋራ ባዘጋጁት የውይይት መድረክ ላይ ነው። ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅቱ ለትምህርት ጥራት ከፍተኛ ቦታ እየሰጡ መሄድ ያስፈልጋል በሚል ከግል ተቋማት ጋር ከአራት ዓመታት ጀምሮ እየተሠራ እንደሆነ፣ ዳግም ምዝገባን በተመለከተም ባለፉት ሦስት ዓመታት ስለመሥፈርቱ የማሳወቅ ሥራ ሲከናወንና የማያሟሉ በዘርፉ መቀጠል እንደማይችሉ ሲገለጽ መቆየቱን አንስተዋል። አያይዘውም መሰል ግምገማ በመንግሥት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይም እንደሚደረግ ጠቅሰው በዚሁ አሠራር መሠረት ይዘጋሉ ብለው የሚታሰቡት የግሎቹ ብቻ ሳይሆኑ የመንግሥት ዩኒቨርስቲዎች ጭምር መሆናቸውን ጠቁመዋል። 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

✅T22 has been successfully added to the channel! Note that some features of T22 are only accessible in groups. 👇 Use our das
T22 has been successfully added to the channel! Note that some features of T22 are only accessible in groups. 👇 Use our dashboard to setup T22 as you like. It's super easy and fast

በዩኒቨርሲቲ ምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትፈልጉ‼️ እንዲደረግላችሁ የምትፈልጉ ተመሳሳይ ጾታ መንትዮች፣ የምታጠቡ እናቶች እንዲሁም የተለያዩ የጤና እክል ያለባችሁ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የ12ኛ
በዩኒቨርሲቲ ምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ የምትፈልጉ‼️ እንዲደረግላችሁ የምትፈልጉ ተመሳሳይ ጾታ መንትዮች፣ የምታጠቡ እናቶች እንዲሁም የተለያዩ የጤና እክል ያለባችሁ ተማሪዎች የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ውጤት እስኪገለፅ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ ትምህርት ሚኒስቴር አሳስቧል፡፡ የሚያስፈልጉ ሰነዶች፦ 1. ለተመሳሳይ ጾታ መንትያ አመልካቾች የሁለቱም አመልካቾች የልደት ካርድ ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ 2. የሚያጠቡ እናት አመልካቾች ስድስት (6) ወር ያልሞላው የህጻኑ/የህጻኗ የክትባት ካርድ ከተማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ 3. የተለያዩ የጤና እክል ያለባችሁ አመልካቾች ከመንግሥት ሆስፒታሎች የቦርድ ወሳኔ የተሰጠበት የህክምና የምስክር ወረቀት ከሚማሩበት ትምህርት ቤት የድጋፍ ደብዳቤ 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

‼️የ2018 ዓ/ም የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ ምን ይመስላል ? የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ የ2018 ዓ/ም የትምህርት የጊዜ ሰሌዳን ለክልል ትምህርት ቢሮዎች አሳውቋል። ከአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ተገ
+1
‼️የ2018 ዓ/ም የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ ምን ይመስላል ? የትምህርት ሚኒስቴር አጠቃላይ የ2018 ዓ/ም የትምህርት የጊዜ ሰሌዳን ለክልል ትምህርት ቢሮዎች አሳውቋል። ከአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ተገኘው መረጃ ትምህርት ሚኒስቴር በላከው የዓመቱ የትምህርት ካላደር ፦ - እስከ ነሐሴ 30/2017 ዓ/ም የአዲስ እና ነባር ተማሪዎች ምዝገባ ይካሄዳል። - መምህራን በትምህርት ቤታቸው ተገኝተው ሪፖርት የሚያደርጉበት ጊዜ ነሐሴ 19/2017 ዓ/ም ነው። - መስከረም 5/2018 ዓ/ም የመጀመሪያው ቀን የመጀመሪያ መደበኛ ትምህርት ክፍለ ጊዜ (day one class one) የሚጀምርበት ቀን ነው። - ከጥር 18 እስከ ጥር 22 / 2018 ዓ/ም የአንደኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና የሚሰጥበት ነው። ከጥር 25 እስከ 29 ትምህርት ቤቶች ዝግ ይሆናሉ። - የካቲት 2/2018 ዓ/ም የሁለተኛ ሴሚስተር መደበኛ ትምህርት ይጀምራል። - ከሰኔ 1 እስከ 5/2018 ዓ/ም የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ክልላዊ ፈተና ይሰጣል። - ከሰኔ 8 እስከ 12/2018 ዓ/ም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ይሰጣል። - የሁለተኛ ሴሚስተር ፈተና ከሰኔ 15 እስከ 19/2018 ዓ/ም ድረስ ይሰጣል። - የ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሰኔ 15 እስከ ሰኔ 26/2018 ዓ/ም ድረስ ለመስጠት ታቅዷል። (የ2018 ዓ/ም የትምህርት ጊዜ ሰሌዳ ከአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ) 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

❗️የውጪ ሀገር ስልክ ቁጥር በነፃ የሚሰጣቹ ቦት 👉 https://t.me/TempNumbersAiBot ፍጠኑ ከጥቂት ቀናት በኋላ ይቋረጣል።
❗️የውጪ ሀገር ስልክ ቁጥር በነፃ የሚሰጣቹ ቦት 👉 https://t.me/TempNumbersAiBot ፍጠኑ ከጥቂት ቀናት በኋላ ይቋረጣል

የ12ኛ ክፍል ውጤት ሊለቀቅ 1 ወር ብቻ ቀረው‼️ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል ። ትምህርታቸውን በሰላም እና ፀጥታ ምክንያ
የ12ኛ ክፍል ውጤት ሊለቀቅ 1 ወር ብቻ ቀረው‼️ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ጳጉሜ ወር ላይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል ። ትምህርታቸውን በሰላም እና ፀጥታ ምክንያት ያልወሰዱ 4,966 ተፈታኞች ሲሆኑ ፈተናውን ከነሐሴ 26 - 28/2017 ዓ/ም ድረስ በወረቀት እንደሚወስዱ ይጠበቃል። ሁሉም ዩኒቨርስቲዎች ደግሞ መስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም ተማሪዎችን መቀበል ይጀመራሉ🙌 🖥 ለተጨማሪ የ12ኛ ክፍል መረጃዎች 🖥 ●▬▬▬▬▬ ๑۩۩๑ ▬▬▬▬▬● 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 📌 👉 t.me/grade12results 👈 📌 ●▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬●

ገንዘብ መስራት ለምትፈልጉ 👉 https://t.me/t22_robot

‼️የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ለማየት አሪፍ ቦት አዘጋጅተንላችኋል 🟢 Bot is working @EthioExamResultsBot @EthioExamResultsBot
‼️የ8ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ለማየት አሪፍ ቦት አዘጋጅተንላችኋል 🟢 Bot is working @EthioExamResultsBot @EthioExamResultsBot

8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ውጤት ይፋ ለማየት @EthioExamResultsBot @EthioExamResultsBot