cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ነገደ አምሓራ - Negede Amhara

ነገደ አምሓራ - Negede Amhara. ሃሳብና አስተያየት እንድሁም ጥቆማ ለመስጠት👇👇👇 @negedeforum

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
2 853
Obunachilar
+124 soatlar
+1167 kunlar
+46430 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ወገኖቸ፤ ለወገን ደራሹ ወገን ነውና በፍጥነት ለችግሩ እንድረስለት እባካችሁን እያልኩ ወንድማዊ ጥሪየን አስተላልፋለሁ!? ይህ ወንድማችን የእኛን እርዳታ ይፈልጋል ሁላችንም በቻልነው አቅም በውስጥ እያናገርን የችግሩ ተካፋይ እንሆነው ዘንድ አሁንም በድጋሜ ጥሪየን አስተላልፋለሁ!!
Hammasini ko'rsatish...
Repost from N/a
ማሪያምን በጣም ችግር ዉስጥ ነኝ በዉስጥ ማዉራት የምትችሉ አናግሩኝ 🥺@Eiehshau
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን አደረሳችሁ! የጠላታችንን ቅስምና ቅልጥም ከሁለት "ቋቋቋ" በማድረግ ከአማራ ህዝብ የህልውና ትግል አብዮት ችቦ የተለኮሰበት ቀን - ሐምሌ 05! በዚህ የትግል አብዮት የችቦ ቅብብሎሽ፣ የደከመ ካለ - እየተገፋ፣ የለገመ ካለም - እየተተፋ…… ወንድሞቻችን በባህርዳር "ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ" ብለው የተሰውበት የትግላችን ቃልኪዳን ዳር ይደርሳል። እንኳን አደረሳችሁ!
Hammasini ko'rsatish...
በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ በሰላድንጋይ ከተማ መሽጎ የሚገኘውን የፋሽሽት ብልፅግና ጎመኔ ሰራዊት ሲታጨድ አድሯል በከተማዋ መሽጎ የሚገኘው ሴት ዳፉሪ የአንድ ዘረኛ ስረዐት ዙፋን አስጠባቂ ሰራዊት በነበልባል የሸዋ ጀግኖች በአርበኛ መሀመድ ቢሆነኝ ክፋለጦር  ደጃዝማች ተሰማ እርገጤ ብርጌድ !! ሲታጨድ አድሯል በተሰነዘረው ጥቃት ከፋተኛ ጉዳት የደረሰበት የፋሽሽት ሰራዊት ከተማይቱን ለቆ በተራራማ ቦታ ላይ ተበትኖ ይገኛል !! ድል ለአማራ ህዝብ !! ድል ለአማራ ፋኖ !! አማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ !!      ሀምሌ /5/2016
Hammasini ko'rsatish...
4
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር መረጃ ጎንደር ..‼️‼️ በዛሬው እለትየአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ጎንደሬ በጋሻው ክፍለጦር ዛሬ በጎንደር ከተማ አዘዞ ክፍለ ከተማ ባደረገው ልዩ ኦፕሬሽን ከ6 ያላነሰ ብሬንና ስናይፐር እንዲሁም በርካታ ክላሽንኮቭ እና ተተኳሽ የተማረከ ሲሆን በጠላት ላይም ከፍተኛ ኪሳራ ማድረስ ተችሏል፤በተጨማሪም ከምሸቱ 12:00 ሰኣት ጀምሮ የአምባጊዮርጊስ ከተማን መቆጣጠር ተችሏል።መረጃው የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ወታደራዊ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ ሻለቃ በላዬ ዘለቀ ነው።
Hammasini ko'rsatish...
👍 13👏 6
#መረጃ..! መሃል ሳይንት📌 የአማራ ፋኖ ወሎ እዝ አትሮንስ ብርጌድ ከአገዛዙ ጥምር ጦር ጋር ለተከታታይ አራት ቀናት ውጊያ ሲያርግ ሰንብቷል። በትናንትናው እለት ማለትም ሐሙስ  ሐምሌ 4ቀን 2016 ዓ/ም የአገዛዙ ጥምር ጦር የሚሊሻን እርሻ አሳርሳለሁ በማለት ወደ 036 ወዠድ ቀበሌ መሄዳቸው ታውቋል። ነገር ግን #በፋኖ_ይታገሱ_አረጋው የሚመራው አትሮንስ ብርጌድ ይሄን መረጃ ሲሳማ የባንዳ ሚሊሻጠእርሻ መታረስ የለበትም እንድታረስ ከፈለገ ከግርድነቱ  ወጥቶ  በሰላም ወደ ቤተሰቦቹ መመለስ አለበት ካለበለዚያ ሊታረስ አይችልም በማለት ከጠዋቱ 3:00 ስዓት ገደማ በጥምር ጦሩ ላይ ተኩስ በመክፈት ጥምር ጦሩ ላይ ከፌተኛ ጉዳት በማድረስ አምስት ሙትና ስደስት ቁስለኛ ተደርጎ ወደመጣበት እግሬ አውጭኝ በማለት ፈርጥጦ ተመልሷል። በባንዳነት እያገለገለ ያለ ሚሊሻ እርሻው እንደማይታረስ የብርጌዱ አዛዥ ፋኖ ይታገሱ አረጋም አሳውቋል!! #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 05/11/2016 ዓ/ም @Negedeamharas
Hammasini ko'rsatish...
👍 6 1
01:52
Video unavailableShow in Telegram
የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ ጋር የተደረገ ልዩ ቆይታ ኢትዮ 251 ሚዲያ የነጻነት አንደበት!
Hammasini ko'rsatish...
Habite 11.mp425.81 MB
👍 20
ከአሁን በፊት 17 ተማሪ እህቶቻችንን የቀጠፈን ዘንዶ አሁንም ከ170 በላይ ተማሪወችን አግቶ ድራማውን ቀጥሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት ከዳባርቅ ዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን አጠናቅቀው ወደ መኖሪያ ቤቶች ሲመለሱ ከነበሩት ‹‹ 167 ተማሪዎች መካከል 160ዎቹ መለቀቃቸውን ›› የኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ ለአሻም ቲቪ መናገሩ ተሰምቷል። ነገር ግን ይህ ዜና የውሸት ፕሮፓጋንዳ ነው። አንድም የተለቀቀ ተማሪ የለም። ከአሁን በፊት 17 ተማሪ እህቶቻችንን የቀጠፈን ዘንዶ አሁንም ከ170 በላይ ተማሪወችን አግቶ ድራማውን ቀጥሏል፡፡
Hammasini ko'rsatish...
👍 22
Photo unavailableShow in Telegram
ሰበር መረጃ-ጎንደር "ፋሽስቱ ዐቢይ አሕመድ ጎንደር የሚመጣው እጁን ሊሰጠን መሆን አለበት። አንቀን ልንይዘው እየጠበቅነው እንገኛል።" የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ አማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ከፍተኛ  ወታደራዊ አዛዦች ባወጡት የውጊያ ዕቅድ ጎንደር ከተማ ዙሪያ ልዩ ጀብዱ በመስራት ላይ ነው። በውጊያው የአማራ ፋኖ በጎንደር አጼዎቹ ክፍለ ጦር በመሳተፍ ላይ መሆናቸው ታውቋል። ይህ በዓይነቱ ልዩ የሆነ ውጊያ በከፍተኛ የውጊያ ጥበብ በመመራት ላይ እንዳለ በዚህ ውጊያ፣ ኢላማ ውስጥ የገቡት በከተማዋ ዙሪያ ያሉ የጠላት ወታደራዊ ካምፖችና የአጼ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ነው። የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ ዋና አዛዥ አርበኛ ሀብቴ ወልዴ፦ "ፋሽስቱ ዐቢይ አሕመድ ጎንደር እንደሚመጣ መረጃዎች ደርሰውናል። ጎንደር የሚመጣው እጁን ሊሰጠን መሆን አለበት። አንቀን ልንይዘው እየጠበቅነው እንገኛል።" በማለት ገልፆል። ዋና አዛዡ አክሎም "በአሁኑ ሰዓት አጼ ቴዎድሮስ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ እየተፋለምን ነው። ውጊያው ይቀጥላል!" በማለት ስለውጊያው ሁኔታ አብራርቷል። በዚህ ውጊያ ወንድማማቾች ብርጌድ በጀግንነት በመፋለም ላይ መሆናቸውን የደረሱን መረጃዎች ያመለክታሉ። የጠላት ጦር ሙትና ቁስለኛ ሆኗል። የውጊያ ገዥ ቦታዎቹን ጥሎ ወደኋላ እየፈረጠጠ ነው። በዋናው የአዘዞ ካምፕ ውስጥ ከባድ መሳሪያዎችን ወደንጹሃን በመተኮስ ላይ ይገኛል። ከሰሞኑ በተከታታይ ወታደራዊ አንቶኖቮች የብልጽግና ሰራዊት ወደጎንደር ከተማ መግባቱ ይታወቃል።
Hammasini ko'rsatish...
👍 21
Photo unavailableShow in Telegram
#ሰበር_ከቲሊሊ. ዘንገና ብርጌድን ተቀላቀሉ ..‼️ ትናንት ከምሽቱ 3:00 አስር(10) አድማ ብተና አባላት የስርዓቱን አሳፋሪነት በመጠየፍ ከድተዉ ዘንገና ብርጌድ ቲሊሊ ፋኖን ተቀላቅለዋል። ከእነዚህም: 1 ጌታሁን ገብሬ 2 መልካሙ ደሴ 3 አጉማሴ ባዘዘው 4 ተዋቸው ማሩ 5 ተመስገን አስማረ 6 አየነው መኮነን 7 ታዘበው ቦጋለ 8 ስማቸው ክንዴ 9 አምባቸው ዋሴ 10 ባየ ፍስሃ ይገኙበታል። እነርሱም  እኛን ያያችሁ ወንድሞቻችን የስርዓቱን አስከፊነት ታውቁታላችሁና ለቃችሁ ውጡ ሰፊው ህዝብና የህዝብ ልጅ ፋኖ በደስታ ይቀበላችኋል ሲሉ ምክራቸውን ለግሰዋል። © ዘንገና ብርጌድ ቃል አቀባይ አለበል አወቀ ቲሊሊ! @Negedeamharas
Hammasini ko'rsatish...
👍 13🔥 3👏 2 1
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.