cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Al Qalam School

A smart person Knows what to say A wise person Knows whether or not to say it

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
731
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+37 kunlar
+2830 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
Media files
2051Loading...
02
ለመላው የአልቀለም ትምህርት ቤት ማህበረሰብ በሙሉ! እንኳን ለ1445ኛው አመተ ሒጅራ የኢደል አድሃ(አረፋ) በዓል አደረሳችሁ፤አደረሰን! ኢድ ሙባረክ! ተቀበሏሁ ሚንና ወሚንኩም ሷሊሃል አዕማል። 🤲لبيك اللهم لبيك🤲 لبيك لا شريك لك لبيك 🤲ان الحمد والنعمة لك والملك لاشريك لك🕋🕋🕋🕋🕋 كل عام وانتم بخير عيد مبارك🐂🐂🐏🐏
2541Loading...
03
🤲لبيك اللهم لبيك🤲 لبيك لا شريك لك لبيك 🤲ان الحمد والنعمة لك والملك لاشريك لك🕋🕋🕋🕋🕋 كل عام وانتم بخير عيد مبارك🐂🐂🐏🐏
140Loading...
04
Media files
3040Loading...
05
የአረፋ ቀን ፆም መፆም እንዳትረሱ! ከአቢ ቀታዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾ “ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162 ማስታወሻ፦ የአረፋ ቀን ፆም የሚፆመው ነገ ቅዳሜ ሰኔ 8 ነው።
2980Loading...
06
ለተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች/ አሳዳጊዎች በሙሉ የሁለተኛው መንፈቀዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ17 እስከ ሰኔ21/2016 እንደሚሰጥ ይታወቃል።ስለሆነም ከታች በተገለጸው መሠረት ዝግጁ እንዲሆኑ እናሳወቃለን። 👉ፈተና የሚሰጠው እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቀው ልጅዎን/ችዎን በተጠቀሰው ሰዓት ይረከቡን፡፡ 👉ለልጅዎ የጥናት ፕሮግራም በመቅረፅ      ክትትልና ድጋፍ ያድርጉለት/ላት፡፡ 👉ከሰኞ፣ ሰኔ 10 እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ     12/2016 ድረስ በኢድ አልአደሃ     (አረፋ) በዓል ምክንያት የት/ት     አገልግሎት አይኖርም፡፡ 👉የመደበኛ ት/ት እና የማጠናከሪያ ት/ት     (ASP) አገልግሎት ክፍያ እስከ ሰኔ    13/2016 ድረስ አጠናቅቀው መክፈል    ይኖርብዎታል፡፡ካልሆነ ለልጅዎ ፈተና    ላይ አለመቀመጥ ኃላፊነቱን    ይወስዳሉ፡፡ 👉ሐሙስ፣ ሰኔ 13/2016 እና ዓርብ፣ ሰኔ    14/2016 መደበኛ የት/ት አገልግሎት    እስከ 6፡00 ሰዓት ይሰጣል፡፡   👉ዓርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 የፈተና    ወረቀት ከእርማት ጋር እስከ 6፡00 ሰዓት    ለተማሪዎች ይመለሳል፡፡ 👉 እሁድ፣ ሰኔ 30/2016 የት/ት        መዝጊያ መርሃግብር ይካሄዳል፤      የተማሪዎች ሪፖርት ካርድም ይሰጣል፡፡ መልካም በዓል! መልካም የጥናት ጊዜ! መልካም ውጤት!          አልቀለም የልጅዎ ዓለም!!!
3925Loading...
07
ለተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች/ አሳዳጊዎች በሙሉ የሁለተኛው መንፈቀዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ17 እስከ ሰኔ21/2016 እንደሚሰጥ ይታወቃል።ስለሆነም ከታች በተገለጸው መሠረት ዝግጁ እንዲሆኑ እናሳወቃለን። 👉ፈተና የሚሰጠው እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቀው ልጅዎን/ችዎን በተጠቀሰው ሰዓት ይረከቡን፡፡ 👉ለልጅዎ የጥናት ፕሮግራም በመቅረፅ ክትትልና ድጋፍ ያድርጉለት/ላት፡፡ 👉ከሰኞ፣ ሰኔ 10 እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 12/2016 ድረስ በኢድ አልአደሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት የት/ት አገልግሎት አይኖርም፡፡ 👉የመደበኛ ት/ት እና የማጠናከሪያ ት/ት (ASP) አገልግሎት ክፍያ እስከ ሰኔ 13/2016 ድረስ አጠናቅቀው መክፈል ይኖርብዎታል፡፡ካልሆነ ለልጅዎ ፈተና ላይ አለመቀመጥ ኃላፊነቱን ይወስዳሉ፡፡ 👉ሐሙስ፣ ሰኔ 13/2016 እና ዓርብ፣ ሰኔ 14/2016 መደበኛ የት/ት አገልግሎት እስከ 6፡00 ሰዓት ይሰጣል፡፡   👉ዓርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 የፈተና ወረቀት ከእርማት ጋር እስከ 6፡00 ሰዓት ለተማሪዎች ይመለሳል፡፡ 👉 እሁድ፣ ሰኔ 30/2016 የት/ት መዝጊያ መርሃግብር ይካሄዳል፤ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድም ይሰጣል፡፡ መልካም በዓል!መልካም የጥናት ጊዜ!መልካም ውጤት! አልቀለም የልጅዎ ዓለም!!!
10Loading...
08
ፈተና የሚሰጠው እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቀው ልጅዎን/ችዎን በተጠቀሰው ሰዓት ይረከቡን፡፡ • ለልጅዎ የጥናት ፕሮግራም በመቅረፅ ክትትልና ድጋፍ ያድርጉለት/ላት፡፡ • ከሰኞ፣ ሰኔ 10 እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 12/2016 ድረስ በኢድ አልአደሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት የት/ት አገልግሎት አይኖርም፡፡ • የመደበኛ ት/ት እና የማጠናከሪያ ት/ት (ASP) አገልግሎት ክፍያ እስከ ሰኔ 13/2016 ድረስ አጠናቅቀው መክፈል ይኖርብዎታል፡፡ካልሆነ ለልጅዎ ፈተና ላይ አለመቀመጥ ኃላፊነቱን ይወስዳሉ፡፡ • ሐሙስ፣ ሰኔ 13/2016 እና ዓርብ፣ ሰኔ 14/2016 መደበኛ የት/ት አገልግሎት እስከ 6፡00 ሰዓት ይሰጣል፡፡ • ዓርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 የፈተና ወረቀት ከእርማት ጋር እስከ 6፡00 ሰዓት ለተማሪዎች ይመለሳል፡፡ • እሁድ፣ ሰኔ 30/2016 የት/ት መዝጊያ መርሃግብር ይካሄዳል፤ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድም ይሰጣል፡፡ መልካም በዓል! መልካም የጥናት ጊዜ! መልካም ውጤት!
10Loading...
09
Media files
6462Loading...
10
Media files
6061Loading...
11
የመልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያዎች 1.የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ 2.በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ 3.ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ 4.ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ 5. በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ 6) ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ 7.ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 8.መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ 9. ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
7353Loading...
12
የፈተና ሥነልቦናዊ ዝግጅቶች ለክልል አቀፍ  ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች 1)ሁሉም ተማሪ ዩኒፎርሙን አሟልቶ መልበስ 2)ሁሉም ተማሪ የራሱን እርሳስ፣ላጲስና መቅረጫ መያዝና ምንም አይነት ተጨማሪ ቁሳቁስ አለመያዝ 3)ት/ቤቱ የሚሰጠውን አድሚሽን ካርድ በአግባቡ መያዝ 4) በት/ቤቱ በኩል የሚሰጡ መመሪያዎችን በተገቢው መፈፀም ከሁሉም ተማሪ ይጠበቃል። የቅድመ ፈተና ዝግጅቶች 1)ማታ ከኢሻ በኋላ በጊዜ መተኛት 2)በጠዋት ተነስቶ የሱብሂ ሰላት በወቅቱ መስገድ 3)ቢቻል 1 ጁዝ ካልሆነ ግማሽ ጁዝ ቁርዓን መቅራትና የጠዋት አዝካር ማለት 4)ከ10-15 ደቂቃ ቀለል ያለ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መስራት 5)ለ5 ደቂቃ ቀለል ያለ ሻወር መውሰድ 6)በካርቦሃይድሬት የበለፀገ ቀለል ያለ ቁርስ መመገብ(ሳይጠገብ) 7)በጊዜ ወደት/ቤት መንቀሳቀስና በሰዓቱ መድረስ 8) ከማንኛውም ሰው ጋ  ስለፈተናው ሁኔታ አለመነጋገርና ራስን ዘና ፈታ ማድረግ (አለመጨናነቅ) በፈተና ወቅት 1) የፈታኙን መመሪያ መከተል 2)አስፈላጊ መረጃዎችን መልስ መስጫ ወረቀት ላይ ማስፈር 3)ፈተና  ሲጀመር የሚባለውን አዝካር ማለት 4)አየር  በጥልቀት በአፍንጫ ስቦ በአፍ ማስወጣት(3ጊዜ) 5)ጥያቄዎችን በጥንቃቄ አንብቦ መረዳትና ተገቢውን መልስ መስጠት 5)ጥያቄው ከበድ ካለ አክብቦ በማለፍ ሌሎች ጥያቄዎችን መሥራትና አለመጣደፍ 6) ከ5-10 ደቂቃ ሲቀር ከብዷችሁ የዘለላችሁትን መሥራት ፣በስርዓት ማጥቆራችሁንና ሁሉንም መረጃዎችበአግባቡ መፃፋችሁን ማረጋገጥ ከፈተና በኋላ 1)ፈፅሞ ስላለፈው ፈተና ጥያቄዎች አለመነጋገር 2)ፈተናው ቢከብድ እንኳ አለመጨናነቅና ለቀጣይ ፈተና ዝግጁ መሆን 3)ከፈተናው ጋ በተያያዘ ከሚነሱ አሉባልታ ወሬዎች መራቅ መልካም የፈተና ወቅት!   መልካም ውጤት!
5960Loading...
13
የመልስ መስጫ ወረቀት አጠቃቀም መመሪያዎች 1.የተማሪዎች መለያ ቁጥር እና የትምህርት ዓይነት መለያ ቁጥር ለእያንዳንዳቸው በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ ውስጥ ከላይ ወደ ታች መፃፍ አለበት፡፡ 2.በተፃፈው መለያ ቁጥር ፊት ለፊት የተፃፈውን ቁጥር የያዘውን ክብ ብቻ መጠቆር አለበት፡፡ 3.ተማሪዎች የመረጡትን መልስ ትይዩ በተሰጠው ክብ ላይ በትክክል ማጥቆር አለባቸው፡፡ 4.ተማሪዎች ያጠቆሩትን መልስ መቀየር ቢፈልጉ መጀመሪያ ያጠቆሩትን ክብ በደንብ ማጥፋት አለባቸው፡፡ 5. በአንድ ረድፍ ከአንድ በላይ ክብ ማጥቆር የተከለከለ ነው፡፡ 6) ለመፃፍ እና ለማጥቆር ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ምንም አይነት ፅሁፍም ሆነ ጭረት ማድረግ የተከለከለ ነው፡፡ 7.ለመፃፍ ከተፈቀደው ቦታ ውጭ ተፅፎ ወይም ትንሽ ጭረት እና ነጥብ ከተገኘ የመልስ መስጫ ወረቀቱ ሙሉ  በሙሉ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ 8.መልስ መስጫ ኮርነር ላይ ያሉትን አራት ጠርዞች መንካትም ፈጽሞ የተከለከለ ነው፡፡ 9. ተፈታኞች የመልስ መስጫ ወረቀታቸውን በጥንቃቄ መያዝ አለባቸው ማለትም እንዳይቆሽሽ፣ እርጥበት  እንዳይነካው፤ እንዳይቀደድ እና እንዳይታጠፍ መጠንቀቅና ሙሉ ኃላፊነት መውሰድ አለባቸው፡፡
81Loading...
14
የፈተና ሥነልቦናዊ ዝግጅቶች ለክልል አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች 1)ሁሉም ተማሪ ዩኒፎርሙን አሟልቶ መልበስ 2)ሁሉም ተማሪ የራሱን እርሳስ፣ላጲስና መቅረጫ መያዝና ምንም አይነት ተጨማሪ ቁሳቁስ አለመያዝ 3)ት/ቤቱ የሚሰጠውን አድሚሽን ካርድ በአግባቡ መያዝ 4) በት/ቤቱ በኩል የሚሰጡ መመሪያዎችን በተገቢው መፈፀም ከሁሉም ተማሪ ይጠበቃል። የቅድመ ፈተና ዝግጅቶች 1)ማታ ከኢሻ በኋላ በጊዜ መተኛት 2)በጠዋት ተነስቶ የሱብሂ ሰላት በወቅቱ መስገድ 3)ቢቻል 1 ጁዝ ካልሆነ ግማሽ ጁዝ ቁርዓን መቅራትና የጠዋት አዝካር ማለት 4)ከ10-15 ደቂቃ ቀለል ያለ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መስራት 5)ለ5 ደቂቃ ቀለል ያለ ሻወር መውሰድ 6)በካርቦሃይድሬት የበለፀገ ቀለል ያለ ቁርስ መመገብ(ሳይጠገብ) 7)በጊዜ ወደት/ቤት መንቀሳቀስና በሰዓቱ መድረስ 8) ከማንኛውም ሰው ጋ  ስለፈተናው ሁኔታ አለመነጋገርና ራስን ዘና ፈታ ማድረግ (አለመጨናነቅ) በፈተና ወቅት 1) የፈታኙን መመሪያ መከተል 2)አስፈላጊ መረጃዎችን መልስ መስጫ ወረቀት ላይ ማስፈር 3)ፈተና  ሲጀመር የሚባለውን አዝካር ማለት 4)አየር  በጥልቀት በአፍንጫ ስቦ በአፍ ማስወጣት(3ጊዜ) 5)ጥያቄዎችን በጥንቃቄ አንብቦ መረዳትና ተገቢውን መልስ መስጠት 5)ጥያቄው ከበድ ካለ አክብቦ በማለፍ ሌሎች ጥያቄዎችን መሥራትና አለመጣደፍ 6) ከ5-10 ደቂቃ ሲቀር ከብዷችሁ የዘለላችሁትን መሥራት ፣በስርዓት ማጥቆራችሁንና ሁሉንም መረጃዎችበአግባቡ መፃፋችሁን ማረጋገጥ ከፈተና በኋላ 1)ፈፅሞ ስላለፈው ፈተና ጥያቄዎች አለመነጋገር 2)ፈተናው ቢከብድ እንኳ አለመጨናነቅና ለቀጣይ ፈተና ዝግጁ መሆን 3)ከፈተናው ጋ በተያያዘ ከሚነሱ አሉባልታ ወሬዎች መራቅ መልካም የፈተና ወቅት!   መልካም ውጤት!
81Loading...
15
⭐️በፈተና ጊዜ የሚፈጠርን ጭንቀት ወይም ቴንሽንን ልንቆጣጠር የምንችልባቸው ዘዴዎች!✅ ======================== ⭐️ፈተና የመፈተኛ ጊዜ ሲቃረብ ሁላችንም በመጠኑ መጨነቅ እና ከወትሮው ከፍ ባለ መጠን ውጥረት ውስጥ መግባታችን የተለመደ ነገር ነው:: ⭐️ከፈተና በፊት ይህን አይነቱን ከፍተኛ ውጥረት መቆጣጠር የምንችለበት መንገድ:- ------------------------------------------------ ✅ ፈተና ሲመጣ መጠነኛ ውጥረት እና ጭንቀት ተፈጥሮአዊ እና ሁሉም ተፈታኝ ተማሪ እንደሚያጋጥመው መረዳት። ✅ ለፈተና ስንዘጋጅ አዎንታዊ እና በጎ ሀሳቦችን ማሰብ፡፡ ✅ፈተና ማለት ከዚህ ቀደም ከተማርነው ነገር የተረዳነውን እና የቀሰምነውን እውቀት የምንለካበት መመዘኛ እንጂ የኛ የህይወት ምዕራፍ ማብቂያ ወይም አጠቃላይ ችሎታችንን የሚያመላክት አይደለም ።  ✅ማወቅ ያለብን አንድ ነገር ቢኖር መሳሳትን አለመፍራት እና ሁሌም ለማወቅ እና ራስን ለማሻሻል ዝግጅ መሆንን ነው ። እንዲሁም አሁን የምንፈተነው ፈተና እንዳሰብነው እንኳን ውጤቱ ባያስደስት ለቀጣይ ማስተካከል እና ማሻሻል እንደሚቻል ማመን። ✅ ከጓደኞቻችን ጋር ያጠናነውን ነገር በጋራ ሆነን መጠያየቅ እና እርስ በርስ ያወቅነውን ነገር መለዋወጥ፡፡ ይህ ዘዴ ይበልጥ የማስታወስ ብቃታችንን እንደሚጨምር እና የተጠያየቅነው ነገር እንዳይረሳን ያረጋል ። ከዚህም በተጨማሪ የተሳሳትነውን ነገር ድጋሚ እንድንከልስ እና እርማት እንድናረግ ያግዘናል። ✅ የፈተና ቀን ሲቃረብ እንደ ወትሮው ዘና ማለት እና በቂ እረፍትና በቂ እንቅልፍ  መተኛት ። ይህም ጭንቀትን ይቀንስልናል፣ እንዲሁም ተረጋግተን ያጠናነውን ነገር አስበን እንድንሰራ ይረዳናል።  ቻናሉን ለወዳጅዎ 🌟Share ያድርጉ ✅ ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇 ✅✅✅✅✅ https://t.me/dam76
6681Loading...
16
🪐ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች (ድጋሜ የተለጠፈ) ⭐️ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል! ⭐️በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ  ፤ከስር ከስር ማጥናት! ⭐️የተመጠነ የንባብ ጊዜ መመደብ ፤መሠላቸት ሳይኖር በተነቃቃ መንፈስ ዉጤታማ ጥናት ለማካሄድ በቂ ሰዓት መጠቀም! ⭐️የምናጠናቸዉን የት/ት አይነቶች በጊዜ መከፋፈልና ቅደም ተከተል ማስያዝ! በጥናት ወቅት ከጨዋታና ማህበራዊ ሚዲያ ራስን ማራቅ! ⭐️ምቹ እና ትኩረት ለማድረግ የሚረዳ የጥናት ቦታ መምረጥ እንዲሁም ለጥናት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በቅድሚያ ማዘጋጀት! ⭐️ማስታወሻ በአጭር በአጭሩ መያዝ እና አይገባኝም ከሚል አስተሳሰብ መዉጣት! ⭐️በት/ቤት የጥናት ቡድን መፍጠር ፤ከትምህርት አቻ ጓደኞቻችን ጋር እዉቀትና ልምዶችን መጋራት! ⭐️በየጊዜው የሚሰጡ የክፍል ፈተና ጥያቄዎችን ደጋግሞ መስራትና ከስህተት መማር! ⭐️ስናነብ ግልጽ ያልሆኑልን ነጥቦች ካሉ ማስታወሻ ይዞ ከመምህራን ጋር መወያየት! ወይም ደግሞ ከገባቸው ልጆች መረዳት ⭐️መፅሐፍትን በpdf የማንበብ ልምዳቺን ይሁን! በፈለግንበተ ቦታና ሰዓት ማንበብ ያስችለናል፣ 🌌  የፈተና ጊዚያት እየቀረቡ ነውና በእቅድ እናጥና‼️ 📚 መልካም  የጥናት ጊዜ!.📚       Via👉 Life hacks ቻናላችን ይህ ነው ⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️ ✔️✔️✔️✔️✔️✔️ ✔️✔️✔️✔️✔️✔️ https://t.me/dam76
6430Loading...
17
⭐️የማስታወስ ችሎታዎን ለማሻሻል 11 ዘዴዎች ✅የሚከተሉት 11 በጥናት የተረጋገጡ ስልቶች የማስታወስ ችሎታን በብቃት ሊያሻሽሉ፣ ማስታወስን ሊያሳድጉ እና መረጃን ማቆየት ሊጨምሩ ይችላሉ። ⭐️1. ትኩረትዎን ይስጡ ✅ትኩረት ከማስታወስ ዋና ዋና ክፍሎች አንዱ ነው. መረጃ ከአጭር ጊዜ ማህደረ ትውስታ ወደ የረጅም ጊዜ ማህደረ ትውስታዎ እንዲሸጋገር ፣ ይህንን መረጃ በንቃት መከታተል ያስፈልግዎታል። እንደ ቴሌቪዥን፣ ሙዚቃ እና ሌሎች ትኩረትን የሚከፋፍሉ ነገሮች በሌሉበት ቦታ ያጥኑ:: ⭐️2. መጨናነቅን ያስወግዱ ✅ቁሳቁሶችን በበርካታ ክፍለ ጊዜዎች ማጥናት መረጃን በበቂ ሁኔታ ለማስኬድ የሚያስፈልግዎትን ጊዜ ይሰጥዎታል። ጥናቶች በተከታታይ እንደሚያሳዩት በመደበኛነት የሚያጠኑ ተማሪዎች በአንድ የማራቶን ክፍለ ጊዜ ትምህርታቸውን ከሚከታተሉት በተሻለ ሁኔታ ትምህርቱን ያስታውሳሉ። ⭐️3. መዋቅር እና ማደራጀት ✅ተመራማሪዎች መረጃ በማህደረ ትውስታ ውስጥ በተዛማጅ ስብስቦች ውስጥ የተደራጁ መሆናቸውን ደርሰውበታል::ተመሳሳይ ጽንሰ-ሀሳቦችን እና ቃላትን አንድ ላይ ለመቧደን ይሞክሩ:: ⭐️4. ማኒሞኒክ መሳሪያዎችን ይጠቀሙ ✅የማስታወሻ መሳሪያዎች ብዙውን ጊዜ ተማሪዎች ለማስታወስ የሚረዱ ዘዴዎች ናቸው። ሜሞኒክ በቀላሉ መረጃን ለማስታወስ መንገድ ነው። ለምሳሌ፣ ማስታወስ ያለብዎትን ቃል እርስዎ ከሚያውቁት የተለመደ ነገር ጋር ሊያያይዙት ይችላሉ። ⭐️5. ይግለጹ እና ይለማመዱ በጣም ውጤታማ ከሆኑ የኢኮዲንግ ቴክኒኮች አንዱ ገላጭ ልምምድ በመባል ይታወቃል።የዚህ ዘዴ ምሳሌ የአንድ ቁልፍ ቃል ፍቺን ማንበብ, የቃሉን ፍቺ ማጥናት እና ከዚያም ይህ ቃል ምን ማለት እንደሆነ የበለጠ ዝርዝር መግለጫ ማንበብ ነው. ⭐️6. ጽንሰ-ሐሳቦችን በዓይነ ሕሊናህ ተመልከት ⭐️ብዙ ሰዎች የሚያጠኑትን መረጃ በዓይነ ሕሊናቸው በማየት በእጅጉ ይጠቀማሉ። በመማሪያ መጽሐፍትዎ ውስጥ ላሉ ፎቶግራፎች፣እና ሌሎች ግራፊክሶች ትኩረት ይስጡ። በማስታወሻዎችዎ ጠርዝ ላይ ገበታዎችን ወይም ምስሎችን ይሳሉ ወይም ተዛማጅ ሀሳቦችን በጽሑፍ የጥናት ማቴሪያሎችዎ ውስጥ ለመቧደን በተለያየ ቀለም ያጌጡ ወይም እስክሪብቶችን ይጠቀሙ። ⭐️7. አዲስ መረጃን አስቀድመው ከሚያውቋቸው ነገሮች ጋር ያገናኙ ⭐️የማታውቀውን ነገር በምታጠናበት ጊዜ ይህ መረጃ ከምታውቀው ነገር ጋር እንዴት እንደሚዛመድ ለማሰብ ጊዜ ወስደህ አስብ። ⭐️8. ጮክ ብለህ አንብብ ⭐️ ጮክ ብለው ማንበብ የቁሱን የማስታወስ ችሎታዎን በእጅጉ ያሻሽላል። አስተማሪዎች እና የሥነ ልቦና ባለሙያዎች ተማሪዎች በእውነቱ አዲስ ጽንሰ-ሀሳቦችን ለሌሎች እንዲያስተምሩ ማድረጉ ግንዛቤን እና ትውስታን እንደሚያሳድግ ደርሰውበታል። ⭐️9. ለአስቸጋሪ መረጃ ተጨማሪ ትኩረት ይስጡ ⭐️ከመካከለኛ መረጃን ማስታወስ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ ይህንን መረጃ በመለማመድ ተጨማሪ ጊዜ በማጥፋት ይህንን ችግር ማሸነፍ ይችላሉ። በተለይ አስቸጋሪ የሆነ ፅንሰ-ሀሳብ ሲያጋጥሙ፣ መረጃውን ለማስታወስ የተወሰነ ተጨማሪ ጊዜ ይውሰዱ። ⭐️10. የጥናት መደበኛ ስራዎን ይቀይሩ ✅የማስታወስ ችሎታዎን ለመጨመር ሌላው ጥሩ መንገድ የጥናትዎን መደበኛነት መለወጥ ነው። በአንድ የተወሰነ ቦታ ማጥናት ከለመዱ በሚቀጥለው የጥናት ክፍለ ጊዜ ወደ ሌላ ቦታ ለመሄድ ይሞክሩ። ⭐️11. እንቅልፍ ያግኙ ⭐️ አዲስ ነገር ከተማሩ በኋላ ትንሽ መተኛት በፍጥነት እንዲማሩ እና በደንብ እንዲያስታውሱ እንደሚያግዝ ጥናቶች አረጋግጠዋል። ስለዚህ ካጠኑ በኋላ ጥሩ እንቅልፍ ለመተኛት ያስቡበት። ✅#Share for Others ቻናላችን ይህ ነው 👇👇👇👇👇👇👇 🪐🪐🪐🪐🪐🪐 https://t.me/dam76
6153Loading...
18
🪐ዉጤታማ የአጠናን ዘዴዎች (ድጋሜ የተለጠፈ) ⭐️ለነገ ዝግጁ ሁኑ!!!...ሁልጊዜም ለዛሬ ብቻ ሳይሆን ነገ ለምትሰሩት ዕቅድ በማዉጣት ዝግጁ መሆን ያስፈልጋል! ⭐️በየቀኑ የተማራችሁትን ማንበብ  ፤ከስር ከስር ማጥናት! ⭐️የተመጠነ የንባብ ጊዜ መመደብ ፤መሠላቸት ሳይኖር በተነቃቃ መንፈስ ዉጤታማ ጥናት ለማካሄድ በቂ ሰዓት መጠቀም! ⭐️የምናጠናቸዉን የት/ት አይነቶች በጊዜ መከፋፈልና ቅደም ተከተል ማስያዝ! በጥናት ወቅት ከጨዋታና ማህበራዊ ሚዲያ ራስን ማራቅ! ⭐️ምቹ እና ትኩረት ለማድረግ የሚረዳ የጥናት ቦታ መምረጥ እንዲሁም ለጥናት የሚያስፈልጉ ቁሳቁሶችን በቅድሚያ ማዘጋጀት! ⭐️ማስታወሻ በአጭር በአጭሩ መያዝ እና አይገባኝም ከሚል አስተሳሰብ መዉጣት! ⭐️በት/ቤት የጥናት ቡድን መፍጠር ፤ከትምህርት አቻ ጓደኞቻችን ጋር እዉቀትና ልምዶችን መጋራት! ⭐️በየጊዜው የሚሰጡ የክፍል ፈተና ጥያቄዎችን ደጋግሞ መስራትና ከስህተት መማር! ⭐️ስናነብ ግልጽ ያልሆኑልን ነጥቦች ካሉ ማስታወሻ ይዞ ከመምህራን ጋር መወያየት! ወይም ደግሞ ከገባቸው ልጆች መረዳት ⭐️መፅሐፍትን በpdf የማንበብ ልምዳቺን ይሁን! በፈለግንበተ ቦታና ሰዓት ማንበብ ያስችለናል፣ 🌌  የፈተና ጊዚያት እየቀረቡ ነውና በእቅድ እናጥና‼️ 📚 መልካም  የጥናት ጊዜ!.📚       Via👉 Life hacks ቻናላችን ይህ ነው ⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️⭐️ ✔️✔️✔️✔️✔️✔️ ✔️✔️✔️✔️✔️✔️ https://t.me/dam76
40Loading...
19
በዘጠነኛው ከተማ አቀፍ የተማሪዎች የሳይንስ ፈጠራ ሥራ አውደ ርዕይ ላይ የአልቀለም ት/ቤት ተማሪዎች ተሳትፎ ከፊል ገፅታዎች በፎቶ
1 0730Loading...
20
Media files
9912Loading...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ለመላው የአልቀለም ትምህርት ቤት ማህበረሰብ በሙሉ! እንኳን ለ1445ኛው አመተ ሒጅራ የኢደል አድሃ(አረፋ) በዓል አደረሳችሁ፤አደረሰን! ኢድ ሙባረክ! ተቀበሏሁ ሚንና ወሚንኩም ሷሊሃል አዕማል። 🤲لبيك اللهم لبيك🤲 لبيك لا شريك لك لبيك 🤲ان الحمد والنعمة لك والملك لاشريك لك🕋🕋🕋🕋🕋 كل عام وانتم بخير عيد مبارك🐂🐂🐏🐏
Hammasini ko'rsatish...
👍 10 1
Photo unavailableShow in Telegram
🤲لبيك اللهم لبيك🤲 لبيك لا شريك لك لبيك 🤲ان الحمد والنعمة لك والملك لاشريك لك🕋🕋🕋🕋🕋 كل عام وانتم بخير عيد مبارك🐂🐂🐏🐏
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
የአረፋ ቀን ፆም መፆም እንዳትረሱ! ከአቢ ቀታዳ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) ስለ አረፋ ቀን ፆም ተጠይቀው እንዲህ ብለዋል፦ ﴿يُكَفِّرُ السَّنَةَ الماضِيَةَ والْباقِيَةَ﴾ “ያለፈውንና የመጪውን አመት ወንጀል ያስምራል።” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1162 ማስታወሻ፦ የአረፋ ቀን ፆም የሚፆመው ነገ ቅዳሜ ሰኔ 8 ነው።
Hammasini ko'rsatish...
ለተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች/ አሳዳጊዎች በሙሉ የሁለተኛው መንፈቀዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ17 እስከ ሰኔ21/2016 እንደሚሰጥ ይታወቃል።ስለሆነም ከታች በተገለጸው መሠረት ዝግጁ እንዲሆኑ እናሳወቃለን። 👉ፈተና የሚሰጠው እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቀው ልጅዎን/ችዎን በተጠቀሰው ሰዓት ይረከቡን፡፡ 👉ለልጅዎ የጥናት ፕሮግራም በመቅረፅ      ክትትልና ድጋፍ ያድርጉለት/ላት፡፡ 👉ከሰኞ፣ ሰኔ 10 እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ     12/2016 ድረስ በኢድ አልአደሃ     (አረፋ) በዓል ምክንያት የት/ት     አገልግሎት አይኖርም፡፡ 👉የመደበኛ ት/ት እና የማጠናከሪያ ት/ት     (ASP) አገልግሎት ክፍያ እስከ ሰኔ    13/2016 ድረስ አጠናቅቀው መክፈል    ይኖርብዎታል፡፡ካልሆነ ለልጅዎ ፈተና    ላይ አለመቀመጥ ኃላፊነቱን    ይወስዳሉ፡፡ 👉ሐሙስ፣ ሰኔ 13/2016 እና ዓርብ፣ ሰኔ    14/2016 መደበኛ የት/ት አገልግሎት    እስከ 6፡00 ሰዓት ይሰጣል፡፡   👉ዓርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 የፈተና    ወረቀት ከእርማት ጋር እስከ 6፡00 ሰዓት    ለተማሪዎች ይመለሳል፡፡ 👉 እሁድ፣ ሰኔ 30/2016 የት/ት        መዝጊያ መርሃግብር ይካሄዳል፤      የተማሪዎች ሪፖርት ካርድም ይሰጣል፡፡ መልካም በዓል! መልካም የጥናት ጊዜ! መልካም ውጤት!          አልቀለም የልጅዎ ዓለም!!!
Hammasini ko'rsatish...
👍 6 2🥰 1👏 1
ለተከበራችሁ የተማሪ ወላጆች/ አሳዳጊዎች በሙሉ የሁለተኛው መንፈቀዓመት ማጠቃለያ ፈተና ከሰኔ17 እስከ ሰኔ21/2016 እንደሚሰጥ ይታወቃል።ስለሆነም ከታች በተገለጸው መሠረት ዝግጁ እንዲሆኑ እናሳወቃለን። 👉ፈተና የሚሰጠው እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቀው ልጅዎን/ችዎን በተጠቀሰው ሰዓት ይረከቡን፡፡ 👉ለልጅዎ የጥናት ፕሮግራም በመቅረፅ ክትትልና ድጋፍ ያድርጉለት/ላት፡፡ 👉ከሰኞ፣ ሰኔ 10 እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 12/2016 ድረስ በኢድ አልአደሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት የት/ት አገልግሎት አይኖርም፡፡ 👉የመደበኛ ት/ት እና የማጠናከሪያ ት/ት (ASP) አገልግሎት ክፍያ እስከ ሰኔ 13/2016 ድረስ አጠናቅቀው መክፈል ይኖርብዎታል፡፡ካልሆነ ለልጅዎ ፈተና ላይ አለመቀመጥ ኃላፊነቱን ይወስዳሉ፡፡ 👉ሐሙስ፣ ሰኔ 13/2016 እና ዓርብ፣ ሰኔ 14/2016 መደበኛ የት/ት አገልግሎት እስከ 6፡00 ሰዓት ይሰጣል፡፡   👉ዓርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 የፈተና ወረቀት ከእርማት ጋር እስከ 6፡00 ሰዓት ለተማሪዎች ይመለሳል፡፡ 👉 እሁድ፣ ሰኔ 30/2016 የት/ት መዝጊያ መርሃግብር ይካሄዳል፤ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድም ይሰጣል፡፡ መልካም በዓል!መልካም የጥናት ጊዜ!መልካም ውጤት! አልቀለም የልጅዎ ዓለም!!!
Hammasini ko'rsatish...
ፈተና የሚሰጠው እስከ 6፡00 ሰዓት ብቻ መሆኑን አውቀው ልጅዎን/ችዎን በተጠቀሰው ሰዓት ይረከቡን፡፡ • ለልጅዎ የጥናት ፕሮግራም በመቅረፅ ክትትልና ድጋፍ ያድርጉለት/ላት፡፡ • ከሰኞ፣ ሰኔ 10 እስከ ረቡዕ፣ ሰኔ 12/2016 ድረስ በኢድ አልአደሃ (አረፋ) በዓል ምክንያት የት/ት አገልግሎት አይኖርም፡፡ • የመደበኛ ት/ት እና የማጠናከሪያ ት/ት (ASP) አገልግሎት ክፍያ እስከ ሰኔ 13/2016 ድረስ አጠናቅቀው መክፈል ይኖርብዎታል፡፡ካልሆነ ለልጅዎ ፈተና ላይ አለመቀመጥ ኃላፊነቱን ይወስዳሉ፡፡ • ሐሙስ፣ ሰኔ 13/2016 እና ዓርብ፣ ሰኔ 14/2016 መደበኛ የት/ት አገልግሎት እስከ 6፡00 ሰዓት ይሰጣል፡፡ • ዓርብ፣ ሰኔ 21 ቀን 2016 የፈተና ወረቀት ከእርማት ጋር እስከ 6፡00 ሰዓት ለተማሪዎች ይመለሳል፡፡ • እሁድ፣ ሰኔ 30/2016 የት/ት መዝጊያ መርሃግብር ይካሄዳል፤ የተማሪዎች ሪፖርት ካርድም ይሰጣል፡፡ መልካም በዓል! መልካም የጥናት ጊዜ! መልካም ውጤት!
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
👍 6 1