cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

MANZUMA PDF BH

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሒ ወበረካቱ ወድና የተከበራቹ የቻናላችን ቤተሰቦች የረበና ሰላም በናተላይ ይሁን በቻናላችን ላይ የሚለቀቁ አዳዲስና ቆየት ያሉ መንዙማና ነሺዳ በጽሁፍ የምንለቅ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን የረበና ሰላም በናተላይ ይሁንን t.me/Manzuma_PDF_BH አስተያይት ካላቹ @Mnzuma_Cannalbot በዚህ ቦት ያድርሱን ላይ ያድርሱን

Ko'proq ko'rsatish
Efiopiya9 391Amxar8 011Toif belgilanmagan
Reklama postlari
262
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-27 kunlar
-930 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Repost from MANZUMA PDF BH
በደሀ ሰው ፊት ስለገንዘብህ አታውራ❣ በታመመ ሰው ዘንድ ስለጤናህ አታውራ🚫 በደካማ ሰው ፊት ስለ ሀይልህ አትናገር🔱 ባዘነ ሰው ፊት ስለደስታህ አታውራ📵 በስረኛ ሰው ዘንድ ስለነፃነትህ አታውራ🚷 መሀን በሆነ ሰው ፊት ስለልጆችህ አታውራ⭕️ ስለእናትህ አትናገር  እናቱን በሞት ያጣ ልጅ💔 ፊት ምክኒያቱም  ቁስላቸው ከዚህ በላይ መሸከም አይችልምና አሊ ኢብን ጧሊብ(ረአ) @Manzuma_PDF_BH @manzuma_PDF_BH
Hammasini ko'rsatish...
በደሀ ሰው ፊት ስለገንዘብህ አታውራ❣ በታመመ ሰው ዘንድ ስለጤናህ አታውራ🚫 በደካማ ሰው ፊት ስለ ሀይልህ አትናገር🔱 ባዘነ ሰው ፊት ስለደስታህ አታውራ📵 በስረኛ ሰው ዘንድ ስለነፃነትህ አታውራ🚷 መሀን በሆነ ሰው ፊት ስለልጆችህ አታውራ⭕️ ስለእናትህ አትናገር  እናቱን በሞት ያጣ ልጅ💔 ፊት ምክኒያቱም  ቁስላቸው ከዚህ በላይ መሸከም አይችልምና አሊ ኢብን ጧሊብ(ረአ) @Manzuma_PDF_BH @Nanzuma_PDF_BH
Hammasini ko'rsatish...
@Manzuma_PDF_BH አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ረሱሉ ሰለላሁአለይሂወሰለም  በሀዲሳቸው እንዳስተላለፉት የኔ ኡመቶች 1500( አንድ ሺ አምስመቶ ) አመታትን ብቻነው ሚኖሩት ብለዋል ታዲያ አሁን ያለነው 1444 አ.ሂ ነው ። ለቂያማ ወይም ለማዕሸር የቀረን 56 አመታት ብቻነው ከዚወር ቀጥለን 1445 አ.ሂ ይሆናል እናም በአጠቃለይ የሚቀረን 55 አመት ነውና ባለችን ጊዜ ለኸይር ስራ እንሽቀዳደም ያአህባቢ በጊዜ ፊታችንን ወደ ጀሊሉ እናዙር አሏህ  ከቀብርእና ከማዕሸር ፈተና ይጠብቀን!! አሚንንን @manzuma_PDF_BH @manzuma_PDF_BH @manzuma_PDF_BH
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
⚡️እኛም ተቀላቅለናል⚡️ እጅዎ ላይ ባለው #ስልክ📱 ብቻ ወደ #ሀብት_ማማ ይውጡ ዛሬውኑ ይጀምሩ ከፍታን #ከሂጅራ_ጋር_ያጣጥሙ 🎊 #የሂጅራ_ባንክ ቦትን ተጠቅመው ሲመዘገቡ የ 1,000 ብር ስጦታ በተጨማሪም 1 ሰዉ ወደ ቦቱ ሲጋብዙ የ 125 ብር ሽልማት ያግኙ🎁 ይህ ማለት 40 ሰዎችን ወደ ቦቱ ሲጋብዙ 5000+1000 ብር #አካውንቶ ላይ ገቢ ይደረጋል ማለት ነው መልካም እድል ይሁንልዎ 🙏 እርስዎም አሁኑኑ ወደ ሀብት ማማ ጉዞ ይጀምሩ👇 https://t.me/Hijira_bank_Bot?start=r02348718700 https://t.me/Hijira_bank_Bot?start=r02348718700
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ለበይክ አላህ ሁመ ለበይክ ለበይክ አላህ ሽሪከለከለበይ ኢነል ሀምዳ ወኔመታ ለከወልሙልክ ላሽሪከለክ አላሁ አክበር አላሁ አክበር አላሁ አክበር ላኢላ ሀኢለላ አላሁ አክበር አላሁ አክበር ወሊላሂል ሐምድ አላሁ አክበር ከቢራ ወል ሀምዱሊላሂ ከሲራ ወሱብሀየላኢ ቡክረተ ወአሲላ ላኢላ አይለላ ዋህዳ ሰደቀ ዋህዳ ወነሰረ አብዳ ወአአዘል ጁንዳ ወአህዘበል አህዛብ ዋህዳ ላኢላ ሀኢለላ ወላናቡዱ ኢላኢያ ሙክሊሲና ለሁዲ ወለውኪያል ካፊሩ አላሁ መሰሌ አላሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ አሊ ሰይዲና ሙሀመድ ዋላ አስሀቢ ሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ አንሷሪ ሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ አዝዋጂ ሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ ዙሪየቲ ሰይዲና ሙሀመድ ወሰሊም ተስሊመን ከሲራ t.me/manzuma_PDF_BH እንኳን 1444ተኛው አመተ ሂጅራ ኢደል አደሀ (አረፋ) በአል በሰላም እና በጤና አደረን አደረሳቹ በአሉ የሰላም          የጤና          የፍቅር          የመተሳስብ         የመረዳዳት         የይቅረታ         እንዲ ሆንል እን መኛለን EIDKUM MUBARK          EID MUBARK    ኢድ ሙባረክ 🇸🇦🇸🇦🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🧑‍⚖👳‍♀👳‍♀🧕🧕🌙🌙🌙🌙🌹🌹🌹🌹🌹❤️❤️❤️    ኢድ ሰኢድ @manzuma_PDF_BH t.me/manzuma_PDF_BH 🌹እንኳን አደረሳችሁ🌹 تقبل الله منا ومنكم صالح الأعمال وعيد مبارك أعاده الله عليكم وأنتم في صحة وعافية وإيمان
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ለበይክ አላህ ሁመ ለበይክ ለበይክ አላህ ሽሪከለከለበይ ኢነል ሀምዳ ወኔመታ ለከወልሙልክ ላሽሪከለክ አላሁ አክበር አላሁ አክበር አላሁ አክበር ላኢላ ሀኢለላ አላሁ አክበር አላሁ አክበር ወሊላሂል ሐምድ አላሁ አክበር ከቢራ ወል ሀምዱሊላሂ ከሲራ ወሱብሀየላኢ ቡክረተ ወአሲላ ላኢላ አይለላ ዋህዳ ሰደቀ ዋህዳ ወነሰረ አብዳ ወአአዘል ጁንዳ ወአህዘበል አህዛብ ዋህዳ ላኢላ ሀኢለላ ወላናቡዱ ኢላኢያ ሙክሊሲና ለሁዲ ወለውኪያል ካፊሩ አላሁ መሰሌ አላሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ አሊ ሰይዲና ሙሀመድ ዋላ አስሀቢ ሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ አንሷሪ ሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ አዝዋጂ ሰይዲና ሙሀመድ ዋአላ ዙሪየቲ ሰይዲና ሙሀመድ ወሰሊም ተስሊመን ከሲራ t.me/manzuma_PDF_BH እንኳን 1444ተኛው አመተ ሂጅራ ኢደል አደሀ (አረፋ) በአል በሰላም እና በጤና አደረን አደረሳቹ በአሉ የሰላም          የጤና          የፍቅር          የመተሳስብ         የመረዳዳት         የይቅረታ         እንዲ ሆንል እን መኛለን EIDKUM MUBARK          EID MUBARK    ኢድ ሙባረክ 🇸🇦🇸🇦🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🧑‍⚖👳‍♀👳‍♀🧕🧕🌙🌙🌙🌙🌹🌹🌹🌹🌹❤️❤️❤️    ኢድ ሰኢድ @manzuma_PDF_BH t.me/manzuma_PDF_BH
Hammasini ko'rsatish...
Allah
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
ጨረቃ በመታየቷ የዙልሒጃ ወር ዛሬ ሰኞ  አንድ ብሎ ይጀምራል! በዚህም የኢድ አል አድሃ አረፋ በዓል ሰኔ 21 ዕለተ ረቡዕ እንደሚከበር ታውቋል! ከነገ ጀምሮ ያሉትን 10ቱን ቀናት በኢባዳ እናሳልፈው!       MANZUMA_PDF_BH               ➠@manzuma_PDF_BH                       
Hammasini ko'rsatish...
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ም/ቤ ከኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ጋር ዉይይት ካደረጉ ቡኀላ የተሰጠ መግለጫና ማብራሪያ:- •••••••••••••••••••••••••••••• በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ የተመራ ልዑክ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዝዳንት የተከበሩ አቶ ሸመልስ አብዲሳ ጽ/ቤት በመገኘት በሸገር ከተማ እየተከናወነ ባለው የመስጊድ ፈረሳ ጉዳይ ላይ አምስት ሰዓታት የፈጀ ዉይይት አድርገናል።በዉይይቱ ላይ ከኦሮሚያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አባላት የተገኙ እና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራር አባላት  ላይ ተገኝተዋል። በዉይይቱ ላይ የልዑኩ አባላት በሸገር ከተማ ስለፈረሱት መስጂዶች ጉዳይ በዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል። በዉይይቱ ላይ በሙስሊም ተወካዮች ከተነሱት ነጥቦች መካከል፡- • በሀገራችን የተለያዩ አከባቢዎች የመስጂድ መሬትን በህጋዊ መንገድ የማግኘትና የመሥራት እንዲሁም ለተሠሩት መስጂዶች ካርታና የማስፋፊያ መሬት የማግኘት ሁኔታ ላይ በርካታ ችግሮች እንዳሉ በዝርዝር ተብራርተዋል። • የሸገር ከተማ አስተዳደር ከፕላን ዉጭ ተሠርተዋል ያላቸውን መስጂዶች ለማፍረስ ሲነሳ የሚመለከተውን የእስልምና ጉዳዮች አካላትን እንዳለወያየ፥እንዲሁም በጉዳዩ ላይ እንወያይ በሚል በተደጋጋሚ ጊዜ የቀረበውን ጥያቄ ተቀብሎ ለማወያየት አለመሞከሩ ተገቢ አለመሆኑ በቅሬታ መልክ ቀርቧል። • ሕዝበ ሙስሊሙ የሸገር ከተማ መስጂድ ፈረሳ ጋር በተያየዘ በተፈጠሩት ሁኔታዎች እጅጉን መጎዳቱንና ማዘኑን በማብራራት ተገቢውን ካሳና የሞራል ህክምና እንደሚያስፈልገው ተጠቅሷል፥ • የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤትም ሆነ ሕዝበ ሙስሊሙ በየትኛውም የሀገራችን ክፍል ከተሞችን ለማዘመን የሚደረገውን እቅድን፥ ልማትንም ሆነ እድገትን የሚደገፍው እንጂ የሚቃወመው እንዳልሆነ ሆኖም እቅዱ በቂ የእምነት ተቋማትን ለአማኞች ማቅረብንና ሰው ተኮር መሆን እንደሚገባው ተብራርቷል። •  በሸገር ከተማ አስተዳደር ዉስጥ ያለ ፕላንና ሕጋዊነት ተሠርተዋል በሚል የፈረሱት 22(ሃያ ሁለት) መስጊዶች መሆናቸውን በመጥቀስ ለሕዝበ ሙስሊሙ የመስጊድ ጥያቄዎች በሙሉ አፋጣኝ መፍትሄ እንደሚገባ፥ • ቀደም ብሎ በጉዳዩ ላይ ከጅምሩ በመነጋገር መፍታት እየተቻለ እስከ ትናንትናው እለት ድረስ መሰል ዉይይት ሳይደረግ መስጂዶችን ወደ ማፍረስ በመገባቱ በመንግስትና በሕዝብ መካከል ቅሬታ ፈጥሮ ጉዳዩ እስከ ነፍስ መጥፋት ማምራቱ እጅግ የሚያሳዝን መሆኑን፥ • የጸጥታ አካላት ሰላማዊ ሙስሊሞች ላይ በቀጥታ በመተኮስ ሙስሊሞችን መግደላቸውና ማቁሰላቸው ተገቢ አለመሆኑን፥እንዲሁም ንጹሃን ላይ በመተኮስ የገደሉና ያቆሰሉ አካለት በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑ። • እንዲሁም ከጉዳዩ ጋር የተያያዘ በርካታ ችግሮች በዝርዝር ተብራርተዋል። በክልሉ ፕሬዝዳንት በኩል የተጠቀሱት ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦ 1.  ቀደም ብሎ በጉዳዩ ላይ ዉይይት አለመደረጉ ስህተት መሆኑን። 2. በተፈጠረው ሁኔታ ሕይወታቸውን ላጡት ሙስሊሞች ማዘናቸውን። 3. የሸገር ከተማ የሃይማኖትን እሴትን መሠረት አድረጎ እንደሚገነባ እና የእሰልምናን ጨምሮ የሌሎችም ቤተእምነቶችም ተቋማት በብዛት በሸገር ከተማ ፕላን ዉስጥ እንደተካተቱ። 4. አስፈላጊውን የቤተእምነት መሥሪያ መሬቶችን በፕላኑ መሠረት ለምዕመኑ እንደሚሰጥና በቆርቆሮ ሳይሆን የከተማዋን ፕላን የሚመጥን በርካታ ዘመናዊ መስጊዶች በከተማው እንዲሰሩ እንደሚፈልጉ። 5. በሸገር ከተማ ላይ በሀገር ደረጃ  ሊጠቀስ የሚችል ትልቅና ዘመናዊ መስጂድና ለሌሎች እምነት ተቋማት መሥሪያ ቦታ እንደሚሰጥ። 6. በሸገር ከተማ ለኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ግንባታ የሚሆን መሬት እንደሚሰጥ። 7. ሸገር ከተማ ከ20 እስክ 30 ሚሊዮን ነዋሪዎች ያላት፥ዘመናዊና በፕላን ብቻ ግንባታ የሚካድባት ከተማ ሆኖ ለመግንባት ሕግ ወጥ ግንባታን መከላከል፥የተገነቡትን ማፍረስ እንደሚቀጥል ለዚህ ሂደት የእምነት ተቋማት ተባባሪ እንዲሆኑ እንፈልጋለን። 8. አዲሱ የሸገር ከተማ ፕላን ወደ ተግባር እስኪገባ ድረስ ሙሉ ለሙሉ መኖሪያ ቤቶች ባልፈረሱባቸው አከባቢዎች ለሚኖሩ ሙስሊሞች በጊዜያዊነት የሚሰግዱባቸው መስጊዶች የኦሮሚያ ክልል መጅሊስና የሸገር ከተማ አስተዳደር በጋራ በመጋገር መስጂድ መሥሪያ ቦታ እንዲያዘጋጁ። 9. የሸገር ከተማ ማስተር ፕላን በመጪው ሀምሌ ወር ወደ ተግባር ማዋል ከመጀመሩ በፊት በማስተር ፕላኑ ለእምነት ተቋማት የተዘጋጀውን ስፍራዎችን የሙስሊም ተወካዮች ከክልሉ መንግስት ጋር በጋራ ቀድመው ፕላኑን እንዲመለከቱና እንዲያረጋግጡ። 10. በሸገር ከተማ ሕዝቡ ሙስሊሙ ያቀረባቸውና የሚያቀርባቸው የመስጊድ ጥያቄዎች በፕላኑ መሠረት ምላሽ እንደሚሰጥ። 11. ሸገር ከተማን ጨምሮ በመላው ኦሮሚያ ክልል ከዚህ ቀደም ሲደረግ  እንደነበረው የእምነት ተቋማት እና የመቃብር ሥፍራ መስጠት እንደሚቀጥል። 12. በሸገር ከተማ ዉስጥ ካሉት ስምንት መቶ(800) የሁሉም እምነት ተቋማት መካከል 656(ስድስት መቶ ሀምሳ ስድስት) የሚሆኑት ከፕላን ዉጭ የተሠሩ በመሆናቸው እነዚህን የሚገነባውን ከተማ ፕላን የማይመጡትን የተለያዩ ቤተእምነቶችን ወደ በሕጋዊና ከተማውን በሚመጥኑ ተቋማት ለመተካት የሚደረገውን ሂደት የኦሮሚያ ክልል መጅሊስም ባለበት የኦሮሚያ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ አቅሙን በማጠናከር በዉይይት የእምነት ተቋማቱ ራሳቸው መፍረስ ያለባቸውን እንዲያፈርሱ እንጂ ከአሁን በኋላ መንግስት በራሱ ማፍረስ እንደሚያቆም። የእስረኞችን መፈታትና የተጎዱትን ሙስሊሞች በተመለከተ 1. ካለፉት ሁለት ሳምንታት ጀምሮ እስከ ትናንት ድረስ የታሠሩትን ሙስሊሞችን መፈታትን አስመልክቶ ዛሬ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ጀምሮ ከፌደራልና አዲስ አበባ ፖሊስ አመራሮች ጋር ዉይይት ይደረጋል።ያለምንም ልዩነት የታሠሩት ሙስሊሞች በጠቅላላው እንደሚፈቱ እንጠብቃለን። 2. ባለፉት ሁለት ሳምንታት በአንዋር እና ኑር መስጂድ በሸገር ከተማ የፈረሱትን መስጂዶችን በመቃወም ላይ እያሉ የተገደሉ ሙስሊሞችን ቤተሰቦችን አላህ መጽናናቱን እንዲሰጣቸው ለሟቾች ደግሞ አላህ የሸሂደትነት(ሰማዕትነትን) ደረጃ እንዲለግሳቸው እየተማጸንን በሸገር ከተማ በፈረሱት መስጂዶች ምትክ ከሚሠሩት መስጂዶች መካከል አንዱ «የሸሒዶች መስጂድ» ተብሎ እነርሱን ለማስታወስ ይሰየማል። በመስጂዱ ቅጥር ጊቢ ዉስጥም የሟቾችም ስም ዝርዝር በጉልህ በሚታይ መልኩ ይጻፋል። 3. ባለፉት ሁለት ሳምንታት ከሸገር ከተማ ከፈረሱት መስጂዶች ጋር በተያየዘ በተፈጠሩት ሂደቶች  ጉዳት የደረሰባቸውን ሙስሊሞችን ሕዝበ ሙስሊሙ በመደገፍ ከጎናቸው በመሆን እንዲያግዝ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ። ሰኔ 01 ቀን 2015 @Manzuma_PDF_BH @manzuma_PDF_BH t.me/manzuma_PDF_BH
Hammasini ko'rsatish...
MANZUMA PDF BH

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሒ ወበረካቱ ወድና የተከበራቹ የቻናላችን ቤተሰቦች የረበና ሰላም በናተላይ ይሁን በቻናላችን ላይ የሚለቀቁ አዳዲስና ቆየት ያሉ መንዙማና ነሺዳ በጽሁፍ የምንለቅ መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን የረበና ሰላም በናተላይ ይሁንን t.me/Manzuma_PDF_BH አስተያይት ካላቹ በዚህ ቦት ያድርሱን @Manzuma_PDF_BHbot ላይ ያድርሱን

በዛሬው እለት በየኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም የተመራ ልዑክ ከኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የኦሮሚ ክልል የሥራ ሀላፊዎች ጋር በሸገር ከተማ ስለፈረሱት መስጂዶች ጉዳይ ከቀኑ 9:00 እስክ ምሽት 2:00 ሰዓት ድረስ አምስት ሰዓታት የፈጀ ሰፊ ዉይይት አድርገናል። በዉይይቱ ማጠቃለያ ላይ በተደረሰባቸው ነጥቦች ላይ በነገው እለት ጠዋት 4:00 ሰዓት ላይ በፌደራል እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጋዜጣዊ መግለጫ ይሰጣል። መግለጫውን ለመዘገብ ሁሉም ሚዲያዎች በስፍራው እንድትገኙ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ። @manzuma_PDF_BH @manzuma_PDF_BH
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.