cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ጎህ የልዩ-ፍላጎት ማዕከል

ይህ ቻናል ብቁ የሆኑ የልዩ-ፍላጎት፣የስነ- ልቦና፣ እና ሌሎች ባለሙያዎች የሚገኙበት ሲሆን የተለያዩ ትምህርታዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ የባህሪ እና ሌሎች ድጋፎችን በሰለጠኑ ባለሙያዎች እንሰጣለን። 📲 0954842701 (ትዛዙ አበበ) በውስጥ ለማግኘት @Tizaabebe

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 206
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+117 kunlar
+2830 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ የሥራ ቦታ፡ ሰሚት(ቤት ለቤት) የሥራው ዓይነት: "ቴራፒ መስጠት የምትችል" በሥራው ልምድ ያለው/ያላት 0954842701 ትዛዙ አበበ https://t.me/SENhome
4815Loading...
02
Job Vacancy Rosemary Pediatrics Speciality Clinic Requirements 1. Educationan: Degree in General Psychology, Clinical Psychology, Mental health, Social work, and other related fields 2. Training in Certified Behavioral therapist has added value 3. Experience: 1yr and above Number required: 2
6958Loading...
03
ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት ተነገረ በአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ትኩረት ቢሰጥ ለውጥ እንደሚመጣ የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር አስታዉቋል።የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት የአአዕምሮ ብስለቱ ከአማካኝ በታች የሆነ እና በግላዊና በማህበራዊ ክዋኔዎች ላይ የብቃት መጓደል ሲያጋጥም የሚከሰት መሆኑን ለብስራት ሬድዮና ቴሌቭዥን የተናገሩት የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ስራ አስኪያጅ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት  አንድ ልጅ ሲወለድ ጀምሮ ያለው የተፈጥሮ ዕድገት ደረጃዎች ላይ ጉድለት ሲያጋጥም ነው ብለዋል። የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ሰዎች በዕድሜያቸው ማድረግ ያለባቸውን ተግባራት ባያከናውኑም በስልጠና እና በክትትል ግን ማድረግ እንዲችሉ ይደረጋል ።ሙሉ ለሙሉ ምንም አይነት ተግባራትም ማከናወን አይችሉም ማለት እንዳልሆነም ገልፀዋል።ሁሉም ሰው በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት ቢያደርግ እና ግንዛቤ ቢኖረው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት በተፈጥሮም እንዲሁም ከውልደት በኃላ የሚከሰት መሆኑን አክለዋል።እናቶች በእርግዝና ጊዜ በቂ ክትትል ባለማድረግ፣በእርግዝና ጊዜ በሚያጋጥም መውደቅ እና መጋጨት ህፃናት ላይ የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያጋጥማቸዋል።ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት መረጃዎች ያመላክታሉ ሲሉ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡ ፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር በ1997 ዓ.ም በአዕምሮ ዕድገት ቧሏቸው ወላጆች የተቋቋመ ነው።በአሁን ሰዓት በ8 ክልሎች እና በ17 ቅርንጫፎችን ከፍቴ እየሰራ እንደሆነም ሥራ አስኪያጇ ገልፀዋል።በዛሬው ዕለትም የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸውን ክፍሎች ለመደገፍ የሚያስችለውን የቴሌ ብር አካውንት/513210/ ይፋ አድርጓል። በምህረት ታደሰ #ዳጉ_ጆርናል
6675Loading...
04
Media files
7191Loading...
05
Media files
7003Loading...
06
Media files
7393Loading...
07
ጀምረናል ገባ ገባ በሉ!!!
8382Loading...
08
Media files
4764Loading...
09
https://gofund.me/ba0271b3
8151Loading...
10
Media files
8312Loading...
11
Media files
7884Loading...
12
Media files
40Loading...
13
Media files
7195Loading...
14
የዛሬ ውይይት ይህን ይመስል ነበር!!! ወ/ሮ ስህን እንዲሁም ተሳታፊዎቻችን ለነበረን ጊዜ እናመስግናለን!!
7562Loading...
15
ጀምረናል ገባ ገባ በሉ!!!
7811Loading...
16
👉ፕሮግራሙ የሚተላለፍበት የቴሌግራም ቻናል https://t.me/SENhome 👉የውይይቱ  ሊንክ https://t.me/SENhome?livestream=232bf351d50b576067            ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!!            👉 ቻናሉን እያጋራን🙏 https://t.me/SENhome
8295Loading...
17
Media files
2 16811Loading...
18
Media files
1 3432Loading...
19
Media files
1 4282Loading...
አስቸኳይ የሥራ ማስታወቂያ የሥራ ቦታ፡ ሰሚት(ቤት ለቤት) የሥራው ዓይነት: "ቴራፒ መስጠት የምትችል" በሥራው ልምድ ያለው/ያላት 0954842701 ትዛዙ አበበ https://t.me/SENhome
Hammasini ko'rsatish...
ጎህ የልዩ-ፍላጎት ማዕከል

ይህ ቻናል ብቁ የሆኑ የልዩ-ፍላጎት፣የስነ- ልቦና፣ እና ሌሎች ባለሙያዎች የሚገኙበት ሲሆን የተለያዩ ትምህርታዊ፣ ስነ ልቦናዊ፣ የባህሪ እና ሌሎች ድጋፎችን በሰለጠኑ ባለሙያዎች እንሰጣለን። 📲 0954842701 (ትዛዙ አበበ) በውስጥ ለማግኘት @Tizaabebe

👍 2
Job Vacancy Rosemary Pediatrics Speciality Clinic Requirements 1. Educationan: Degree in General Psychology, Clinical Psychology, Mental health, Social work, and other related fields 2. Training in Certified Behavioral therapist has added value 3. Experience: 1yr and above Number required: 2
Hammasini ko'rsatish...
ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት ተነገረ በአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ትኩረት ቢሰጥ ለውጥ እንደሚመጣ የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር አስታዉቋል።የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት የአአዕምሮ ብስለቱ ከአማካኝ በታች የሆነ እና በግላዊና በማህበራዊ ክዋኔዎች ላይ የብቃት መጓደል ሲያጋጥም የሚከሰት መሆኑን ለብስራት ሬድዮና ቴሌቭዥን የተናገሩት የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ስራ አስኪያጅ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት  አንድ ልጅ ሲወለድ ጀምሮ ያለው የተፈጥሮ ዕድገት ደረጃዎች ላይ ጉድለት ሲያጋጥም ነው ብለዋል። የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ሰዎች በዕድሜያቸው ማድረግ ያለባቸውን ተግባራት ባያከናውኑም በስልጠና እና በክትትል ግን ማድረግ እንዲችሉ ይደረጋል ።ሙሉ ለሙሉ ምንም አይነት ተግባራትም ማከናወን አይችሉም ማለት እንዳልሆነም ገልፀዋል።ሁሉም ሰው በዚህ ጉዳይ ላይ ትኩረት ቢያደርግ እና ግንዛቤ ቢኖረው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት በተፈጥሮም እንዲሁም ከውልደት በኃላ የሚከሰት መሆኑን አክለዋል።እናቶች በእርግዝና ጊዜ በቂ ክትትል ባለማድረግ፣በእርግዝና ጊዜ በሚያጋጥም መውደቅ እና መጋጨት ህፃናት ላይ የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያጋጥማቸዋል።ከኢትዮጵያ ህዝብ 3 በመቶ የሚሆነው ሰው የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት እንዳለበት መረጃዎች ያመላክታሉ ሲሉ ወ/ሬ ሸዋጌጥ ክብረት ለጣቢያችን ተናግረዋል፡፡ ፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር በ1997 ዓ.ም በአዕምሮ ዕድገት ቧሏቸው ወላጆች የተቋቋመ ነው።በአሁን ሰዓት በ8 ክልሎች እና በ17 ቅርንጫፎችን ከፍቴ እየሰራ እንደሆነም ሥራ አስኪያጇ ገልፀዋል።በዛሬው ዕለትም የፍቅር ኢትዮጵያ የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመሆን የአዕምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸውን ክፍሎች ለመደገፍ የሚያስችለውን የቴሌ ብር አካውንት/513210/ ይፋ አድርጓል። በምህረት ታደሰ #ዳጉ_ጆርናል
Hammasini ko'rsatish...
👍 2
ጀምረናል ገባ ገባ በሉ!!!
Hammasini ko'rsatish...
Hammasini ko'rsatish...
በአዲስ ብርሃን አንድ ልጅ ስፖንሰር ለማድርግ ወይም አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ የወጡ በጀቶች, organized by Sehen Bekele

Hi, my name is Sehen I am fundraising for በአዲስ ብርሃን አንድ ልጅ… Sehen Bekele needs your support for በአዲስ ብርሃን አንድ ልጅ ስፖንሰር ለማድርግ ወይም አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ የወጡ በጀቶች

👍 5