፬ ተኛ ዓመት ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
በኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን የሰንበት ት/ቤት ማደራጃ እና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን አ.አ ማዕከል አምስት ኪሎ ግቢ ጉባኤ። https://t.me/joinchat/BmynGsuG7gA3NmY8 ለማንኛውም መንፈሳዊ እና Academic ጥያቄ እንዲሁም በግቢ ዉስጥ ለሚገጥማችሁ ችግር በእነዚህ ቁጥሮች ደውሉ፤ ናኦል +251902969547
Ko'proq ko'rsatish325
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-17 kunlar
+230 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Repost from ፪ኛ ዓመት ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ [ 2015 ዓ.ም ባች ]
ይቅርታ ተማሪው ቦታው ግራ ስላጋባው 5 ኪሎ በር ላይ ኑ!
እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ?
ዛሬ የቅድስት ማርያምን እና የቅድስት ሥላሴን ታቦት አጅን ስለምንመለስ 6 ኪሎ አደባባይ ጋር ኑ እየተሰባሰብን ነው።
Repost from ፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
Photo unavailableShow in Telegram
እንኳን ለጥምቀት ዋዜማ ለከተራ በዓል በሰላም አደረሳችሁ🙏
ተመርቀው የወጡ እና ግቢ ያሉ በጋራ ነገ የከተራ በዓልን በዝማሬ እናከብራለን፤የእመቤታችንን ታቦት ጨምሮ ከታች የሚመጡ ታቦታትን አጅበን ወደ ጃንሜዳ እየዘመርን እንሄዳለን እና እንዳትቀሩ😊
መገናኛ ቦታ፥ 5 ኪሎ በር ፊት ለፊት
❤ 5
ሰላም የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ ?
ነገ የ1ኛ ሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ለምትጀምሩና እየወሰዳችሁ ላላችሁ ውድ የግቢ ጉባኤያችን ተማሪዎች በሙሉ ግቢ ጉባኤያችን መልካም ፈተና እንዲሆንላችሁ ምኞቷን ትገልፃለች ።
💠በፈተናችሁ ሁሉ አምላከ ቅዱሳን ቅዱስ እግዚአብሔር አይለያችሁ፣
ድንግል ማርያም ብርታት ትሁናችሁ ።
በፈተና ወቅት መርሳት ያሌለባችሁ ነገሮች
💠 ጸሎታችሁ ሳይታጎል ይቀጥል ፣
💠 ስታነቡም ሆነ ፈተና ስትጀምሩ እና ስትጨርሱ መጸለይን አትርሱ ፣
💠 በሁሉም እግዚአብሔርን አመስገኑ ፣
💠 ሌሎች እህት ወንድሞችን በጸሎት ማሰብ እና መረዳዳት፣
“ሥራህን ለእግዚአብሔር አደራ ስጥ፥ አሳብህም ትጸናለች።”
ምሳሌ 16፥3
፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን
https://t.me/amstkiloGG
፭ ኪሎ ግቢ ጉባኤ
በኢ/ኦ/ተ/ቤ/የሰ/ት/ቤ/ማ/መ/ማኅበረ ቅዱሳን አ.አ ማዕከል መርሐ ግብራት ፥ #የቅዱሳን_ታሪክ #መጽሐፍ_ትረካ #መጽሐፍ_ጥቆማ #ብሒላተ_አበው
https://t.me/amstkilogbigubaeበዩትዩብ ቤተሰብ እንሁን ☟☟☟
https://www.youtube.com/@5kilogbigubae🙏 8