የእምነት በር
https://t.me/kiyyaa2912 የግሩፑ ሕግጋት 1. ስድብ አይፈቀድም፡፡ 2. የሌላ ቡድን ማስታወቂያ አይፈቀድም፡፡ 3. የግለሰቦችን ምስልና የግል መረጃ መለጠፍ አይፈቀድም፡፡ 4. በክርስትና ቤተ እምነቶች መካከል ክርክር አይፈቀድም፡፡ 5. ስለ ሃይማኖት እንጂ ስለ ሌላ ጉዳይ ውይይት ማድረግ አይፈቀድም፡፡ 6 ግሩፑ የክርስቲያኖች እና የሙስሊሞች የመወያያ ግሩፕ ነው!👈👆
Ko'proq ko'rsatish611
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+47 kunlar
+7130 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
የቁርአን ኋላቀር አስተሳሰብ በሴቶች ላይ
ቁርአን ሴቶችን ሚረዳው
በጣም ደካማ እንደሆኑ ነው
በዚህም ምክንያት ሴቶችን ደብድቧቸው
ወንድ ልጅ ሚስቱን ለምን እንደሚደበድብ አይጠየቅም ብሏል
እርግጥ ቁርአን ሙስሊም ያልሆኑትን ሁሉ ግደሏቸው ይላል ነገር ግን ሊገድሉ ሲሄዱ መገደል እንዳለ አምነው ይጋደላሉ ይገድላሉ ይገደላሉም ብሏል
ሲመታው ተመልሰው ሚመታው
ሊገድለው ሲመጣ ተመልሰው ሚገድለው ከሆነ ልዩነት የለም ማለት ነው
ቁርአን ሙስሊም ያልሆኑትን ሰዎች እኩል መሆናቸውን አምኗል
ዩቓቲሉነ ፊይ ሰቢሊ ላሂ ፈየቐቱሉነ ወዩቐተሉነ
يُقَاتِلُونَ فِي سَبِيلِ اللَّهِ فَيَقْتُلُونَ وَيُقْتَلُونَ
በአላህ መንገድ ላይ ይጋደላሉ ይገድላሉም፤ ይገደላሉም
የንስሐ ምዕራፍ التوبة 9:111
ነገር ግን ሴቶችን ደብድቧቸው ባል ሚስቱን ለምን እንደሚመታ
አይጠየቅም ነው ያለው
ይህም ሴቶች ደካሞች ስለሆኑ
ቢደበደቡ ተመልሰው መደብደብ አይችሉም ብለው የሴቶችን አቅም ዝቅ አድርገው ስለሚያስብ ነው
ለምሳሌ ሕፃን ልጅን ብትመታው ተመልሰው ሊመታህ አይችልም ምክንያቱም ገና ሙሉ ሰው አልሆነምና
ቁርአን ሴቶችን ደብድቧቸው
ያለው ጎዶሎ አቅመ ደካማ ናቸው ብሎ ስላሰበ ነው
በመጀመሪያ ሴት ልጅ ከመስቀለኛ ከአራቱም ማዕዘን የተወለደች መሆኗን ማወቅ ነበረበት
ማለቴ እናቷ የእናትና የአባት ወገን ያላት
አባቷ የእናትና የአባት ወገን ያለው ነው
ይህ ማለት እያንዳንዷ ሚስት በአራቱም አቅጣጫ ተቆርቋሪ ወገን አላት ማለት ነው
ማንም ሰው እህቱ ስትደበደብ ዝምብሎ የሚያይ የለም
ሁለተኛው በሰለጠነው ዘመን ሴቶች የሕግ ከለላ ያገኛሉ ማንም ሚስት ባሌ መታኝ ብላ ብትከስ ይቀጣል
በአሁኑ ወቅት እንኳን ሚስትን ልጅህን መምታት በሕግ ያስጠይቃል
ሶስተኛው ሴቶች ራሳቸው ዝምብሎ የሚደበደቡ አይደሉም
ብዙ ሴቶች ባሎቻቸውን አንቆ
ሲያንፈራፍሩ አይተናል
ሴቶች አጋዥ መጠየቅና እንደ ድሮ ዝምብሎ መደብደብን ትቷል
ስለዚህ ሴቶችን ደብድቧቸው ባል ሚስቱን ቢመታ አይጠየቅም የሚለው የቁርአን አስተምህሮ ዘለቄታ የሌለው ኋላቀር እሳቤ ነው
አራተኛ በካራቴ በሰልፍ ዲፈንስ በቴቅኒቅ የሰለጠኑ ሴቶች ለአስር ወንዶች እንደማይሸነፉ አይተናል
ይህም ሴቶች የቤት እመቤት ሆነው ሕፃናትን በማሳደግ
ሰውነታቸውን በስራ ስላላጠነከሩ እንጂ
በተፈጥሮ ከወንዶች የሚያንሱበት ምንም
ነገር እንደሌለ ያሳያል
ስለሆነም በአሁኑ በሰለጠነው ዘመን ሴቶችን ደብድቧቸው የሚለው የቁርአን ሕግ ግንዛቤ የጎደለው
ኋላቀር ስርዓት በመሆኑ በመላው አረብ አገራት ቀርቷል ሴቶችም እራሳቸውን በራሳቸው ጥንካሬ ማንነታቸውን አስከብሯል
ወእኽጁሩሁነ ፊይል መዳጂእ ወአድሪቡሁነ
وَاهْجُرُوهُنَّ فِي الْمَضَاجِعِ وَاضْرِبُوهُنَّ
በመኝታዎችም ተለዩዋቸው፡፡ ምቱዋቸውም
የሴቶቹ ምዕራፍ النساء 4:34
ላ ዩስኣሉ ረጁሉ ፊይመ ደረበ ምረኣተሁ
لاَ يُسْأَلُ الرَّجُلُ فِيمَا ضَرَبَ امْرَأَتَهُ
ወንድ ልጅ ሚስቱን ለምን እንደመታት አይጠየቅም
Sunan Abi Dawud 2147
ላ ዩስኣሉ ረጁሉ ፊይመ የድሪቡ ምረኣቱሁ
لاَ يُسْأَلُ الرَّجُلُ فِيمَ يَضْرِبُ امْرَأَتَهُ ወንድ ሚስቱን ለምን እንደሚመታት አይጠየቅም
Sunan Ibn Majah 1986
ሌላው በሴት የሚመራ አገር ስኬታማ አይሆንም የሚለው የሙሐመድ አስተምህሮ ነው
በአረብ አገራት ሴቶች እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ስልጣን አይሰጣቸውም ነበር
በአሁኑ ጊዜ ግን እኩል የጦር መኮንኖች የፖሊስ ኮማንደሮች ዳኞች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች እየሆኑ እየሰሩ ነው ምክንያቱም የሙሐመድ ትምህርት በሙሉ ኋላቀር ስለሆነ
ለን ዩፍሊኹ ቐውመን ወለው አምራሁሙ ምራአተን
لَنْ يُفْلِحَ قَوْمٌ وَلَّوْا أَمْرَهُمُ امْرَأَةً ".
በሴት የሚመራ ሕዝብ ፈፅሞ ስኬታማ አይሆንም
Sahih al-Bukhari 4425
Ustaz Yusuf elyas
👍 7
“Yesus Kristos kaleessa isuma ture, har'as bara baraanis isuma sana !”
— Ibr. 13:8
Repost from KADHANNAA QULQULLOOTAA
👉 ICCITII ILLUMINAATII (666)
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️
(kutaa 16ffaa)
➲ Jaʼa Jaatamii Jaʼa Jechuun Maal Jechuu Dha?(666)
☞ Kana keessatti ogummaan in barbaadama; lakkoobsi kun maqaa namaatiif waan dhaabatuuf, namni sammuu qabu lakkoobsicha lakkaa'ee bira ga'uu in danda'a; lakkoobsi isaa immoo dhibba ja'aa fi jaatamii ja'a.❞
—Mul.yoh 13: 18
➡️Seenaa addunyaa keessatti akka mul'ata Yohannis "666' falmii
kan kaase hinjiru. Abbootin amantaa fi hayyoonni addunyaa lakkoofsa Icciti kanaaf yeroo dheeraaf hiika addaa addaa kennaa turaniiru. Abbootiin amantaa tokko tokko uummanni hika lakkoofsichaa baree
badii irraa akka of ittisu barsiisu.
⤵️Hayyoonni addunyaa immoo lak
koofsichaaf xiyyeeffannoo otoo ittii hinkenniin uummata ittin dogoggorsuuf yaalu.
Holola addaa addaatiin uummanni addunyaa garuu hiikoo
lakkoofsichaa beekuuf hawwii guddaa akka qabu ragaaleen ni
addeessu.
👉Garbicha Waaqaa kan ture Yohaannis kitaaaba mul'ataa bar-reesse lakkoofsa 666 erga caqasee eegalee namoonni hedduun hiika
lakkoofsichaa baruuf yaalii godhaniiru. Tokko tokkoon isaanii lakkoofsicha mormitoota (Anti-Christ) wajjin walfakkeessu. Kanneen immoo Abbootii amantaa, Pireezidaantootaafi Mootota wajjin walitti firoomsu. Namoonni biroo immoo lakkoofsa baraa wajin waitti fidu.
⏭️Kana irraa ka'uun guyyaan lakkoofsa kanaa nidhufa jechuun sodaa keessa galu. Raagaa kan ture 'Noostradaamaasim' garagalchi "666" bara 1999 wajjin walitti fidee hiika kennuufi yaaleera. Lakkoofsicha bitaafi mirgatti garagalchee hiika kennuufi yaalus hunda birati fudhatama hin arganne. Kanaaf, namoonni addaa addaa hiikoowwan haaraa kennaafi jiru.
🔀Hayyoonni addunyaa akka jedhanitti 'mallattoon lakkoofsa
binentii dhibba jahaafi jaatamii jaha' waraabbii jedhu qabatani argama teknoolojii kan ta'e kompitara wajjin walsimachisu.
Yaada dogoggaraa kanaaf hayyoonni kompitaraa ragaa dhiheessu.
Kanaaf qubee ingliffaa A-Z itti barreessaniiti. A =1, B=2, C=3......z dhaf 26. tareessu.
Qaroomina jalgabaatiif handhuura kan ta'e lakkoofsa 6 jedhaniiti fudhatu. Achin lakkoofsa qubee hunda 6n baayyisu.
Jecha "Koompitara" (computer) Jedhu nibarreessu. Tartiiba lakkoo fsa qubee kessas "lakkoofsa kompiitaraa yoo walitti ida'an "666' kenna.
☞ ITTI FUFA.......
.
Waan dubbiiftaniif galatomaa!!
.
☞ Nama hunda akka qaqqabuutti Share gochuu hin dagatiina.
☞ Odeeffannoo dabalataaf Peejii keenya Join,Add fi Invite hiriyoota kessaan gochuun nu hordofaa.
Photo unavailableShow in Telegram
🚩 የአላህ ውሻ
በጣም ከሚገርሙኝ ከሚደንቁኝ መካከል አንዱ ነገር ልንገራችሁ። ውሻ በኢስላም ሀራም ነው ነጅስ/ነጃሳ ነው ሲሉም ሰምታቹ ታውቁ ይሆናል።
ታዲያ ይገርማችኋል ውሻ ቆሻሻ ሆኖ ተፍሲር ላይ ግን ለመሀመድ ተከታያቸው ኡትባ ቢን አቢ-ለሀብ
ከፈርት ቢረቢ ነጅም/ በኮከቡ ጌታ እኔስ ከፈርኩ ሲላቸው መሐመድ መልሶ 👉 #የአላህ #ውሻ #ይበላኛል #ብለህ #አትፈራምን ያሉት እጅግ ይገርመኛል ያስቀኛል 😂 እስኪ ማስረጃውን ደግሞ እንመልከት ያው ሙስሊሞች መካድ እና የሰማይ እና የምድር ያህል የተራራቀ መልስ ለመስጠት እንደሚጣጣሩ ግልፅ ነው። ለማንኛውም እነሆ
ቁርአን ሱራ 53 አያ 1
(53:1):-وَالنَّجْمِ إِذَا هَوَىٰ/
ወነጅሚ ኢዛ ሃዋ
" #በኮከብ እምላለሁ በወደቀ (በገባ) ጊዜ፡፡"
👉 እንደሚታወቀው እያንዳንዱ የቁርዓን አያ የሚብራራው በተፍሲር እና በሃዲስ ነው። ስለዚህ ከላይ የለጠፍኩትን የዚህን የቁርዓን አያ ተፍሲር አል-ጠበሪ ሒዳችሁ መመልከት ትችላላችሁ እንዲህ ይላል 👇
قال عُتبة بن أبي لهب: كفرتُ بربّ النجم, فقال رسول الله صلى الله عليه وسلم: " أمَا تَخَافُ أنْ يَأكُلَكَ كَلْبُ اللهِ"
ኡትባ ቢን አቢ ለሀብ እንዲህ አለ " #በኮከቡ ጌታ #ከፈርኩኝ ( #ካድኩኝ)" ረሱልም እንዲህ አሉት " #የአላህ #ውሻ #ይበላኛል #ብለህ #አትፈራምን?"
https://t.me/seleslamenwk
أمَا تَخَافُ أنْ يَأكُلَكَ كَلْبُ اللهِ 😁
አማ ተኻፍ ዓን የእኩለክ ከልቡ ላይ 😁
የአላህ ውሻ ይበላኛል ብለህ አትፈራምን 😁
😁 4👍 2
Boshqa reja tanlang
Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.