ፍኖተ መጻሕፍት 📚FinoteBooks1623 ➮አድራሻ አዲስ አበባ ፒያሳ ገነተ ፅጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ማኅበረ በኩር ሰንበቴ ፊት ለፊት ለበለጠ መረጃ ፦በ0913083816 ይደውሉ።
Kanalga Telegram’da o‘tish
📚ፍኖተ መጻሕፍት @finoteBooks1623 ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን። [ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?] ይደውሉልን!📞፦0913083816 t.me/FinoteBooks1623
Ko'proq ko'rsatish3 309
Obunachilar
-224 soatlar
-97 kunlar
-3630 kunlar
Postlar arxiv
📚 #ቅዳሴ 📚
[ወደ ጌታ የመግባት ምሥጢር]
➮ታትሟል!
«ወዳጆቼ፣ የሆነ ሰው “ቅዳሴ ምንድን ነው?” ብሎ ቢጠይቃችሁ፣ “የመድኃኒታችን ኪዳን ነው” ብላችሁ መልሱ፡፡ እርሱ ራሱ፡- “ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት” ብሏል፡፡ ሕይወት ሰጭ የሆነውን ሥጋውንና ደሙን እንድንቀምስ የቅዳሴን አገልግሎት እንደ ኪዳን አድርጎ ትቶልናል፡፡ እንዲህ ብላችሁ መልሱ፡- ቅዳሴ በዋጋ የማይተመን፣ ከክርስቶስ የተቀበልነው ሥጦታ [ዕንቊ] ነው፡፡ ቅዳሴ ከክርስቶስ ጎን የሚፈስስ፣ የሚያበረታና የሚያድስ ወንዝ ነው፡፡ ቅዳሴ በእርሱ ብቻ ወደ ዘላለማዊ ሕይወት መምጣት የምንችልበት ወርቃማ ድልድይ ነው፡፡ የቅዳሴ ወዳጆች፡- ይህን የከበረ ዕንቊ፣ ይህን ወደ ሕይወት የሚወስድ ወንዝ፣ ይህን የክርስቶስ ኪዳን አስቡ፡፡ በገሃነም ከመውደቅ በሚያድናችሁ በዚህ ወርቃማ ድልድይ ላይ ተራመዱ፡፡»
[ከውስጥ ገጽ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#ክስብኤል📚
[አምላክ ወሰብእ]
በ451 ዓ.ም በኬልቄዶን ጉባኤ የንስጥሮስን እርሾ በመያዝ ወልድ ዋሕድ ሐዋርያት የኋላ ሊቃውንት ያስተማሩትን ትምህርት በሚፃረር በማስተማር ወይም በመወሰን ለቤተ ክርስቲያን መለያየት ዛሬ ድረስ እጅግ ተስፋፍቶ ለመገኘቱ _ ምክንያት ይህ ጉባኤ ነው፡፡ ይህ የንስጥሮስን ትምህርት ኹለት ባሕርይ በማለት ምንም አንድ አካል ቢሉም ባሕርይ በመነጠል ባሕርይ ያለ አካል አካል ያለ ባሕርይ የማይኖር በመኾኑ ኹለት አካል አስኝቶባቸዋል ::"በኹለት ባሕርያት ካመኑስ ባሕርይ ያለ አካል ይገኝ ዘንድ አይችልም፤ አካልም አካልን በሚመስል ባሕርይ ነው እንጂ ያለ ባሕርይ ሊገኝ አይችልም፡፡ ይኸውም ባሕርይ ነው። እነርሱ ኹለት ባሕርያት ካሉና ኹለት አካላት ካስተማረ ጋር አንድ ናቸው ይኸውም በክህሕደታቸው ከሓዲ ንስጥሮስን መምሰላቸው ነው” (ሃይማኖተ አበው ዘዘካርያስ ም 91÷21)
[ከውስጥ ገጽ ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#የማቴዎስ_ወንጌል ቅጽ 1,2,3📚
በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
©#ትርጉም_በመምህር_በገብረ_እግዚአብሔር_ኪደ
➲የመጀመሪያው ቅጽ: ሃያ አራት ድርሳናትን የያዘ ሲኾን፡ ከማቴዎስ ወንጌል ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ሰባት ምዕራፎችን የሸፈነ ነው፡፡ ኹለተኛው ቅጽ ደግሞ ሃያ ስድስት ድርሳናትን የያዘና ከማቴዎስ ወንጌል ከምዕራፍ ሰባት ቍጥር ሃያ ስምንት እስከ ምዕራፍ ዐሥራ አራት መጨረሻ ያለውን ያካተተ ነው። ሦስተኛውና የመጨረሻው ቅጽ ደግሞ ከምዕራፍ 15 እስከ 28 ያለውን ክፍል በአርባ ድርሳናት አጠቃሎ ይዟል፡፡ እነዚህም ድርሳናት አንባቢውን ከጌታችን ሕዝባዊ አገልግሎት ወደ ጥልቁ የማዳን ሥራው የሚመሩ ሲኾኑ የቤተ ክርስቲያን መመሥረትን፣ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጠር፤ የንስሓ ጥሪንና የመስቀሉን ጉዞ በጥልቀት ያብራራሉ። ድርሳናቱ የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜዎች ብቻ ሳይኾኑ የነፍሳትን ድኅነት በሚሻ በሊቀ ጳጳሱ ልብ ውስጥ የበቀሉ የግብረ ኖሎት ስብከቶችም ጭምር ናቸው።
እናንብብ እንጠቀም !
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
#ተወዳጆች....
➮የዕቅበተ እምነቷ ቅመም ባለማወቅ ለተነጠቁት ዓይነተኛ መፍትሔ (መድኃኒት) በመኾን የጠቀመ በእውር ድንብር ለሚመሩት ደግሞ ከዳተኝነታቸው የተነሳ የሚፈሩት የ*መ*ና*ፍ*ቃ*ን 🔨 በጉምቱ መምህራችን በዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተቀመመው ድንቁ መጽሐፋችን #መድሎተ ጽድቅ ቅጽ-፩ #ለ20ኛ_ጊዜ_ታትሟል!!
''ለሰው ልጆች መዳኛ ትሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር የተሰጠችው አንዲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ክርስትና በሰዎች ግለሰባዊ አስተሳሰብና 'መሰለኝ' በሚል ግምትና መላ ምት የተገኘች ሳትሆን ከራሱ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት፡፡''
[ከውስጥ ገጽ....]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#Deffending_the_ancient_Faith📚
ዲያቆን ምሕረት ቀደም ሲል ከአንድ ባሕር ማዶ ካለ ታዋቂ ፓስተር ጋር ባደረገው ውይይት ያስደምመን መነጋገሪያ ሆኖ የሰነበተው እንደ ሀገር እንዲኹም እንደ ቤተ እምነት እኛ ኦርቶዶክሳውያን የኮራንበት የተማርንበትም ወንድም ነው!! አሁን ደግሞ «ጥንታዊውን እምነት መጠበቅ» የሚል የክርስትናን እውነታ የሚገልጥ አዲስ መጽሐፍ አዘጋጅቶ አበርክቶልናል ።
➲ወንድማችን ዲያቆን ምህረት መላኩ ያቆይልን ብዙ እንጠብቃለን !
◈መጽሐፏ እኛ ዘንድ አለች..!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
ሊቁ ቅዱስ ኤፍሬም እመቤታችንን በብዙ ኅብረ ነገር ይገልጣታል። ከእነዚህም አንዱ "ከአሳቦች ኹሉ ትበልጫለሽ" የሚለው ይገኝበታል።
አዎ የእመቤታችን ክብር ከሰው ልጅ ሕሊና በላይ ነው። እርሷ መረዳት እስከማንችለው ድረስ ትከብራለች። ፍቅሯ የበዛለት ደገኛው ሊቅ ከዚኽ ድምዳሜ ደርሷል። እኛም ተጠንቅቀን እናክብራት።
እንኳን ለበዓለ ኪዳነ ምሕረት አደረሳችሁ!!!
📚‹#አሮድዮን››📚
#አሮድዮን የተባለ ወፍ ሰው ከሚኖርበት ቦታ ተለይቶ በበረሃ ሄዶ ሲኖር እንደ ጠቢባን ፈጽሞ ደስ ይለዋል፤ ኹለት ያለው የዚያ ወፍ ነገር ታወቀ፤ ተነገረ፤ የዜማውን ስልት የሰማ ሁሉ ወደ በረሃ በሚሄድበት ጊዜ እንዲቆም፤ ዜማው ደስ ከማሰኘቱ የተነሣ አርሱመጅ (የዕፅ ፍሬ ዐይነት ነው) መልቀሙን እስኪተው ድረስ፤ ሰውም መንገዱን እስኪዘነጋ ድረስ ምግቡን ይተዋል ይሞታል›› በማለት የአሮድዮን ዜማ ከዚህ ዓለም አኗኗር ለይቶ በተመስጦ ወደ እግዚአብሔር የሚያወጣ ነፍስን የሚማርክ ሥጋዊ መብል መጠጥን የሚያስረሳ ምድራዊ ኑሮን የሚያዘነጋ እንደሆነ ይናገራል። ማር ይስሐቅ ፳፰ ፥ ፫
የቅዱስ ያሬድም ዜማ ንባቡ ከምሥጢሩ ጋር ተዋሕዶ ለካህናት ለምእመናን የሚጣፍጥ ምግበ ሥጋ ምግበ ነፍስ ከመሆኑም በላይ መናፍቃንን የሚያሳፍር፤ ምእመናንን የሚያስከብር ተድላ ደስታን የሚያበሥር ሲሆን ዜማው እንደ መብረቅ የሚደምቅ ምሥጢሩ እንደ መስታወት የሚያንጸባርቅ፤ የክህደትን ጨለማ የሚያርቅ፤ ብርሃነ ጥበብ የተሞላበት ግሩም ዜማ ነው።
ቅዱስ ያሬድ ሰባኪ ነው አስተማሪ ነው መንገድ መሪ ነው ስንል፤ ከኹሉ አስቀድሞ ራሱን ነው የሰበከው ራሱን ነው ያስተማረው ራሱን ነው ወደ ዕውቀት መንገድ የመራው፡፡
✍️ሊቀ ጉባኤ ጌታሁን ደምጸ
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
💧በድጋሚ ታትሟል
📚#ፍኖተ_ቅዱሳን📚
በዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተሰናዳው ይህ መጽሐፍ የቅድስናን መንገድ ከሕይወታዊ ማጣቀሻ ጋር የያዘ ግሩም መጽሐፍ ነው..
ለቅምሻ
ትጋሃ ሌሊት
📜✍ሰው እንደ ሥጋ ለባሽነቱ ዕረፍት ቢያስፈልገውም ሌሊቱን ሁሉ ፈጣሪውን ሳያስታውሱ በእንቅልፍ ማሳለፍ ግን ተገቢ አይደለም። መድኅን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃዱ በአይሁድ የሚያዝበት ጊዜ እንደ ደረሰ አውቆ ሦስቱን ደቀ መዛሙርቱን ወስዶ ካዘነና ከተከዘ በኋላ ወደ እነርሱ ሲመጣ ተኝተው ስላገኛቸው “እንዲህ ከእኔ ጋር አንዲት ሰዓት እንኳ ልትተጉ አልቻላችሁምን? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ አላቸው። ማቴ. 26፡40-41 ሁል ጊዜ በጸሎት ጽሙድ ሆኖና ተግቶ መኖር እንዲገባም “ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንዲሁ ንቁ ሲል ተናግሯል። ማቴ. 24፡42-44 እንዲሁም በመዐልት ብቻ ሳይሆን በሌሊትም በትጋት እግዚአብሔርን ማዘከር እንዲገባ ሲያስረዳ ክቡር ዳዊት “ - ነገር ግን በእግዚአብሔ ሕግ ደስ ይለዋል፣ ሕጉንም በቀንና በሌሊት ያስባል” ይላል። መዝ. 1፡2 በሌሊትም በጸሎትና በተዘክሮ እግዚአብሔርን ማሰብ እንዲገባም በመዝ. 118፡97 ተጽፏል ቅዱሳንም በመዐልትም ልዩ ፈተናዎች ጋር ይታገላሉ። ትጋሃ ሌሊት ከባድ ተጋድሎን የሚጠይቅ ነው።
ከአበው የትጋሃ ሌሊት ተጋድሎ ለአአብነት እንመልከት፦
#ታላቁ_ቅዱስ_አርሳንዮስ ቅዳሜ ማታ ፊቱን ወደ ምሥራቅ አዙሮ እጁን ሰቅሎ ፀሐይ ጀርባውን ስትመታው ጸሎት የጀመረ በማግስቱ እሑድ ጧት ፀሐይ ግንባሩን እስክትመታው ቆሞ ያድር ነበር።በጸሎት ካደረ በኋላ " አንተ ደካማ ሥጋ ሆይ ያውልህ እረፍ "ብሎ አረፍ ይል ነበር።
📚ፍኖተ መጻሕፍት
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
t.me/FinoteBooks1623
💧በድጋሚ ታትሟል
# ከ መምህረ ቤተክርስትያን ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ የተገኙ እንቁ እና እጅግ ተወዳጅ መጻሕፍት መካከል አንዱነው..!
📚#ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
ሕይወቱ እና ትምህርቱ📚
ከሕይወቱ ቅምሻ
[....ቅዱስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ራሱን ከዚህ ዓለም የበለጠ ለመሰወርና ብቻውን ዘግቶ ለመኖር በመፈለጉ ወደ ዋሻ ውስጥ ገብቶ በብሕትውናና በጽኑ ትኅርምት ለሁለት ዓመት ሲጋደል ኖረ። በዚያም በትጋሃ ሌሊት፣ ለራሱ ዕንቅልፍ በመከልከል፣ በቀዊም፣ ቅዱሳት መጻሕፍትን በቃል በማጥናት፣ በጸሎትና በተዘክሮ ኖረ....]
(ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ)
[..ሁሉም የሌሊት ቅዠቶች ኖረዋል፡፡ ሌሊቱ አልፎ ቀኑ በመምጣቱ ከጨለማው ጋር አብረው የጠፉ ህልሞች ብቻ ነበሩ፡፡ ያለ መስሎ ታይቶ እንደጠፋ ጥላ፣ ወደ አየር ተኖ እንደጠፋ ጢስ፣ ሟሙቶ እንዳለቀ አረፋ፣ እንደተበጣጠሰ የሸረሪት ድር ነበሩ፡፡ ስለዚህ ሁል ጊዜ ይህንን መንፈሳዊ መዝሙር እንዘምራለን፡- “ሁሉ ከንቱ፣ የከንቱ ከንቱ ነው” የሚለውን፡፡]››
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
💧አዲስ መጽሐፍ
📚#የማቴዎስ_ወንጌል📚
በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
❝የዚህ መጽሐፍ የመጀመሪያው ቅጽ: ሃያ አራት ድርሳናትን የያዘ ሲኾን፡ ከማቴዎስ ወንጌል ውስጥ የመጀመሪያዎቹ ሰባት ምዕራፎችን የሸፈነ ነው፡፡ ኹለተኛው ቅጽ ደግሞ ሃያ ስድስት ድርሳናትን የያዘና ከማቴዎስ ወንጌል ከምዕራፍ ሰባት ቍጥር ሃያ ስምንት እስከ ምዕራፍ ዐሥራ አራት መጨረሻ ያለውን ያካተተ ነው። አሁን በእጃችሁ ያለው ሦስተኛውና የመጨረሻው ቅጽ ደግሞ ከምዕራፍ 15 እስከ 28 ያለውን ክፍል በአርባ ድርሳናት አጠቃሎ ይዟል፡፡ እነዚህም ድርሳናት አንባቢውን ከጌታችን ሕዝባዊ አገልግሎት ወደ ጥልቁ የማዳን ሥራው የሚመሩ ሲኾኑ የቤተ ክርስቲያን መመሥረትን፣ የመንግሥተ ሰማያትን ምሥጠር፤ የንስሓ ጥሪንና የመስቀሉን ጉዞ በጥልቀት ያብራራሉ። ድርሳናቱ የቅዱሳት መጻሕፍት ትርጓሜዎች ብቻ ሳይኾኑ የነፍሳትን ድኅነት በሚሻ በሊቀ ጳጳሱ ልብ ውስጥ የበቀሉ የግብረ ኖሎት ስብከቶችም ጭምር ናቸው።❞
ከመጽሐፉ የተወሰደ
➾የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅን ድርሳናት እና ተግሳጽ በመተርጎም ረገድ ለምእመናን ላቅ የለ አበርክቶ ያላቸው #መምህራችን_ገብረ_እግዚአብሔር_ኪደ ቀደም ሲል የማቴዎስ ወንጌልን ቅጽ 1እና 2 በመተርጎም አበርክተውልን የነበረ ሲኾን የትርጓሜውን የመጨረሻ ክፍል ቅጽ 3 ደግሞ ለጾማችን ማሳለጫ ይኾን ዘንድ እነኾ ብለውናል ። #መምህራችንን በማመስገን የቀረበልንን የነፍስ ምግብ እንመገብ!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
📚📚
➮አዳዲስ የአቡነ ሺኖዳ ትርጉም መጻሕፍት ወጥተዋል..
"እግዚአብሔር ቸር እንደ ሆነ ቀምሳችሁ ታዩ ዘንድ ስለ እርሱ አንብቡ" ። ታዲያ ንባባችሁ ለልባችሁ ምግብ እንዲሆን እንጂ እንዲሁ ተራ ንባብ እንዲሆን አትፍቀዱ ።#ስለ_እግዚአብሔር ብዙ ካነበባችሁ በእርሱ ዘንድ ያለውን ፍጹምነት በሙሉ ታገኛላችሁ። ከወደዳችሁት ስለ እርሱ ማንበባችሁን ትቀጥላላችሁ ። እግዚአብሔር ስለ እርሱ የሚያነቡትን ስለ እርሱ ዜና የሚጠይቁትን ከእርሱ ታሪኮች መካከል አንዱን ለማወቅ የሚናፍቁትንና እርሱን የሚያደንቁትን ሰዎች ይወዳቸዋል ። ስለ እርሱ ከመጽሐፍ ቅዱስ ወይም ከአባቶች ብሒሎች ወይም ከቤተክርስቲያንና ከቅዱሳን ታሪክ ልታነቡ ትችላላችሁ ። በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የእግዚአብሔር እጅ ለመዳሰስ ስትሞክሩ በጥበቡ በኃይሉና በርኅራኄው ውስጥ እንደምትወዱት ታውቃላችሁ ።
✍️[አቡነ ሺኖዳ ሳልሳዊ]
እናንብብ..!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📖#ሐሽማል📖
ታብርን ለማግኘት ሐሽማልን መፈለግ፤ ሐሽማልን ለማግኘት ደግሞ ቅኔ ቤቶችን ማሠሥ ( መምህራንን ማድረስ፤ ለመቀኘት መቀኘት፤ ለመራቀቅ ቀድሞ መራቀቅ፣ ባጭሩ ጥበብን በጥበብ ይላል፤ሐሽማል፡፡ ፍለጋውና ሐሠሣው ከቅኔ ቤቶች አይወጣም፡፡ አንድ ነገርላይ ቢያተኩርም ብዙ ነገሮችን ይጠቁማል፡፡ባጭሩ የሚያነጋግር የሚያወያይ መጽሐፍ እንደሆነ አምናለሁ፡፡ ዐባይን ተገን አድርገው የቅኔ ወንዞች የሚፈስሱባት ጎጃም የሚገኙ አብያተ ጉባኤያትን መነሻና ማዕከል አድርጎ ከጎንደር እስከ ሽዋ ባሉት ታላላቅ ጉባኤ ቤቶች ሲማር፤ ሲመሰጥና ጥበብን ሲፈልግ የኖረው ማዕበል ፈጠነ በልቦለድ አቀራረብ አንዳንድ መቼቶችን ቀየር አድርጎ መምህራንንና ደቀ መዛሙርትን በገጸ ባሕርያት አለዋውጦ ከጥንታዊ የግሪክ ሮማን የፍልስፍና ኀሠሣ ጋር የሚመሳሰል የሀገራችንን የጥበብ ዓሠሣ በመተረክ እንደ ቆቅ መረቅ የጣፈጠኝ መጽሐፍ ስላስነበቡኝ ጎንበስ ብዬ እጅ ነሥቻለሁ፡፡ ወዳጆቼንም መጽሐፉን እንድታነብቡ እንድትመራመሩበት እንድንወያይበት እጋብዛለሁ፡፡ እጅ ይባርክልኝ #የኔታ_ማዕበል፡፡
ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ (በሥነ ድርሳን ሁለተኛ ዲግሪ)
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
+4
➾ጾም ጌታችንና ነቢያት፣ ሐዋርያት የተውልን መንፈሳዊ መሣሪያ ነውና፡፡ እንግዲህ ዐብይ ጾም ማለት ጌታ ስለኛ ባየው መከራ የምናዝንበት፣ በሰጠን ኃይል ከሰይጣንና ከፈቃደ ስጋ የምንዋጋበት፣ በበደልነው ገብቶ የካሠልንን እያሰብን ዳግም ወደ ኃጢአት ላንመለስ ቃል የምንገባበት፤ አርአያ ሆኖ ከሠራልን ሥርዐት፤ ከኖረልን ሕይወት የምንማርበት፤ ራሳችንን ለፋሲካው በግ ለሥጋ ወደሙ የምናዘጋጅበት ሰሞን ነው፡፡ ታድያ እግዚአብሔር የሚቀበለው ጾም እንዲያደርግልን እየተመኘን እኛ ደግሞ ጾሙን ማሳለጫ የሚኾኑ ማለፊያ መጻሕፍትን አዘጋጅተን በልዩ አቀራረብ እንጠብቃችኋለን ..!
መልካም ጾም ያድርግልን!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
+1
➾ጾም ጌታችንና ነቢያት፣ ሐዋርያት የተውልን መንፈሳዊ መሣሪያ ነውና፡፡ እንግዲህ ዐብይ ጾም ማለት ጌታ ስለኛ ባየው መከራ የምናዝንበት፣ በሰጠን ኃይል ከሰይጣንና ከፈቃደ ስጋ የምንዋጋበት፣ በበደልነው ገብቶ የካሠልንን እያሰብን ዳግም ወደ ኃጢአት ላንመለስ ቃል የምንገባበት፤ አርአያ ሆኖ ከሠራልን ሥርዐት፤ ከኖረልን ሕይወት የምንማርበት፤ ራሳችንን ለፋሲካው በግ ለሥጋ ወደሙ የምናዘጋጅበት ሰሞን ነው፡፡ ታድያ እግዚአብሔር የሚቀበለው ጾም እንዲያደርግልን እየተመኘን እኛ ደግሞ ጾሙን ማሳለጫ የሚኾኑ ማለፊያ መጻሕፍትን አዘጋጅተን በልዩ አቀራረብ እንጠብቃችኋለን ..!
መልካም ጾም ያድርግልን!
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@fenotebooks1623
📖#መጽሐፈ_መዝገበ_ቅዳሴ📖
#ቅዳሴ_ዘደብረ ዓባይ አቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ በግዕዝ እና በአማርኛ ከነምልክቱ እኛ ዘንድ ያገኙታል።
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚 #መርሶ_ሕይወት 📚
--
....ምድር በእርሷ ላይ የሚወርደውን ዝናብ ጠጥታ ሣርን ታበቅላለች ፍሬዋንም ከእግዚአብሔር ታገኛለች (ዕብ ፮ ÷፯) መምህራንም ሰማይ ናቸው ዝናብ ቃለ እግዚአብሔርን ያዘንባሉና። ደቀ መዛሙርት ደግሞ ገራህት (እርሻ) ናቸው ቃሉን ሰምተው ሣር መንፈሳዊ ሕይወትን ይጀምራሉና። የእውቀትን ፍሬ ደግሞ እግዚአብሔር በልቡናቸው ያሳድራል። የመምህር ድርሻው ማስተማር ሲሆን የተማሪ ድርሻ መማር ነው፤ በአእምሮ ማሳደር ደግሞ የእግዚአብሔር ድርሻ ነው።
መምህራንም በተሰጣቸው ጸጋ በሁለት አይነት መንገድ ያስተምራሉ። አንዱ እንደ አበው ሐዋርያት ገኪደተ እግር በአካል ከአንዱ ወደ አንዱ በመንቀሳቀስ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በመጽሐፍ ነው። ለሆነም መምህር ኢሳይያስ ሀብቴ በጉባኤ የተማሩትን ፣ ከአበው የተረዱትን በሕይወታችን ነብባችሁ ትጠቀሙበት ዘንድ ወንድማዊ ግብዣ ነው።
✍️[ሊቀ ሊቃውንት ዮሴፍ ደሳለኝ
በመ/ፓ/ጠ/ቤ/ክ የሊቃውንት ጉባኤ አባል ]
📚ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
Repost from የደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያት ት/ቤት
“... ቅ በ ላ ...”
ቅበላ፦ ይመጣ ዘንድ ላለ ነገር የሚደረግ ዝግጅትን ያመለክታል ፤ መጪውና ተቀባዩ መካከል ኾኖ የሚያገናኝ ፥ የመጪውን ኹኔታ የሚገልጥ ፥ አቀባበል አድራጊውም ወደ እሱ እየመጣ ላለው ነገር ያለውን የክብር መጠን የሚገልጽበት ነው ቅበላ!
በቅድስት ቤተክርስቲያን ለአጽዋማት አቀባበል የማድረግ ቅዱስ ትውፊት አለ [ይኽ ልማድ ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት በተጨማሪ ፥ በምሥራቃውያኑ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናትም ዘንድ አለ]። ክርስቲያኖች በሕይወታቸው በአጽዋማት አንጻር ፥ መለኮታዊው ረኀብና ጥማታቸውን ይገልጻሉ ፤ ሥጋ መሻቶቹን በበለጠ መንፈሳዊ መሻት ለውጦ ፈቃደ እግዚአብሔርን የሚለማመድባቸው ወቅቶች ናቸው አጽዋማት።
እነዚኽ ቀናት የነፍስ ቅድስተ-ቅዱሳን ጊዜያቶች ናቸው ፤ የተዘነጉ መንፈሳዊ ግብራት ሕይወት የሚዘሩባቸው ፥ በዚያው ሳይቋረጡ በዕድሜ ዘመን በማንነት ውስጥ እንዲቀጥሉ ትልቅ መንፈሳዊ መነቃቃት በነፍስ ውስጥ የሚፈጠርባቸው ወቅቶች ናቸው አጽዋማት!
የመኖር ግርታ ጠርቶ - ለከበረ ሕይወት ራስን የሚያስገዙባቸው ፥ ትርጕም በሚሰጥ ሕይወት ለመመላለስ የሚነሡባቸው መነሻ ነጥቦች። ይኽንንም በአስተሳሰብ ጥልቀት ተጉዘው የሚያገኙበት - የተዘክሮ ፣ የአሰላስሎት ፣ ራስን የመመልከቻ ፣ የጽሞና ማዕከላት ናቸው አጽዋማት!
ከእነዚኽ የከበሩ ወቅቶች መካከል ከፊታችን እየመጣ ያለ የጌታ ጾም ቀዳሚው ነው ፤ ያለፉትና አኹን ያለንበት ቀጣይም ያሉን ቀናት ለዚኽ የከበረ ወቅት ለዝግጅት የሚውሉ ቀናቶች ናቸው።
በእነዚኽ ቀናት አንድ ጿሚ ክርስቲያን በጾሙ ወቅት ሊለማመዳቸው የሚገቡ መንፈሳዊ ልምምዶችን ሰፍሮ ቆጥሮ ጥንቅቅ አድርጎ ማወቅ አለበት። የማይፈልጋቸውን በሚፈልጋቸው ፥ ድካሙን በብርታት ፥ እንዴት መለወጥ - በዚያው የማያቋርጥ ተግባር ላይ ያተኮረ ክርስቲያናዊ ሕይወትን እንዴት ገንዘቡ ሊያደርግ እንደሚችል ፥ ከራሱ ጋር ጊዜ ወስዶ የሚቆይባቸው ጊዜያቶች ናቸው - ሰሙነ-ቅበላ!!
➬እርስዎስ ጾሙን ለመቀበል እንዴት እየተዘጋጁ ነው፦
¹- በዚኽ ወቅት (በዐቢይ ጾም) የሚቀርፏቸው የማይፈልጓቸው ደካማ የሚሏቸው ጎኖችዎ (ልማዶችዎ) ምን ምን ናቸው!? [ለራስዎት አጥርተው ይለይዋቸው]
²- ብኾናቸው የሚሏቸው ወይም የእርስዎ ገንዘብ ቢኾኑ የሚመኟቸው ክርስቲያናዊ ልምምዶች ምን ምን ናቸው!? [እነዚኽንም ለይተው በደንብ ይወቋቸው]
➧ከዚያም የማልፈልገውን ለመተው ፥ የምፈልገውን ደግሞ ለመያዝ ፥ በጾሙ ወቅት መከተል ያሉብኝ ሕጎች ምንድን ናቸው!? ብለው ጠይቀው - ምላሾትን ያድምጡ! በዚኽ መሠረት እየተዘጋጁ ከኾነ - ቅበላ ትክክለኝ ትርጕሙን በእርስዎ ዘንድ አግኝቷል ማለት ነው።
ታላቁን #የጌታ_ጾም ፥ ሰውነታችን መንፈሳችን ለመቀበል ለሚዘጋጅባቸው ዕለታት (ሰሙነ ቅበላ) እንኳን አደረሰን ፤ መልካም የቅበላ/የዝግጅት ጊዜ ይኹንልን!!
———————◈———————
©️ጉባኤ ደብረ ምጥማቅ
Repost from የደብረ ምጥማቅ ጻድቃኔ ማርያም ገዳም የ፬ቱ ጉባኤያት ት/ቤት
“... ቅ በ ላ ...”
ቅበላ፦ ይመጣ ዘንድ ላለ ነገር የሚደረግ ዝግጅትን ያመለክታል ፤ መጪውና ተቀባዩ መካከል ኾኖ የሚያገናኝ ፥ የመጪውን ኹኔታ የሚገልጥ ፥ አቀባበል አድራጊውም ወደ እሱ እየመጣ ላለው ነገር ያለውን የክብር መጠን የሚገልጽበት ነው ቅበላ!
በቅድስት ቤተክርስቲያን ለአጽዋማት አቀባበል የማድረግ ቅዱስ ትውፊት አለ [ይኽ ልማድ ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት በተጨማሪ ፥ በምሥራቃውያኑ ጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናትም ዘንድ አለ]። ክርስቲያኖች በሕይወታቸው በአጽዋማት አንጻር ፥ መለኮታዊው ረኀብና ጥማታቸውን ይገልጻሉ ፤ ሥጋ መሻቶቹን በበለጠ መንፈሳዊ መሻት ለውጦ ፈቃደ እግዚአብሔርን የሚለማመድባቸው ወቅቶች ናቸው አጽዋማት።
እነዚኽ ቀናት የነፍስ ቅድስተ-ቅዱሳን ጊዜያቶች ናቸው ፤ የተዘነጉ መንፈሳዊ ግብራት ሕይወት የሚዘሩባቸው ፥ በዚያው ሳይቋረጡ በዕድሜ ዘመን በማንነት ውስጥ እንዲቀጥሉ ትልቅ መንፈሳዊ መነቃቃት በነፍስ ውስጥ የሚፈጠርባቸው ወቅቶች ናቸው አጽዋማት!
የመኖር ግርታ ጠርቶ - ለከበረ ሕይወት ራስን የሚያስገዙባቸው ፥ ትርጕም በሚሰጥ ሕይወት ለመመላለስ የሚነሡባቸው መነሻ ነጥቦች። ይኽንንም በአስተሳሰብ ጥልቀት ተጉዘው የሚያገኙበት - የተዘክሮ ፣ የአሰላስሎት ፣ ራስን የመመልከቻ ፣ የጽሞና ማዕከላት ናቸው አጽዋማት!
ከእነዚኽ የከበሩ ወቅቶች መካከል ከፊታችን እየመጣ ያለ የጌታ ጾም ቀዳሚው ነው ፤ ያለፉትና አኹን ያለንበት ቀጣይም ያሉን ቀናት ለዚኽ የከበረ ወቅት ለዝግጅት የሚውሉ ቀናቶች ናቸው።
በእነዚኽ ቀናት አንድ ጿሚ ክርስቲያን በጾሙ ወቅት ሊለማመዳቸው የሚገቡ መንፈሳዊ ልምምዶችን ሰፍሮ ቆጥሮ ጥንቅቅ አድርጎ ማወቅ አለበት። የማይፈልጋቸውን በሚፈልጋቸው ፥ ድካሙን በብርታት ፥ እንዴት መለወጥ - በዚያው የማያቋርጥ ተግባር ላይ ያተኮረ ክርስቲያናዊ ሕይወትን እንዴት ገንዘቡ ሊያደርግ እንደሚችል ፥ ከራሱ ጋር ጊዜ ወስዶ የሚቆይባቸው ጊዜያቶች ናቸው - ሰሙነ-ቅበላ!!
➬እርስዎስ ጾሙን ለመቀበል እንዴት እየተዘጋጁ ነው፦
¹- በዚኽ ወቅት (በዐቢይ ጾም) የሚቀርፏቸው የማይፈልጓቸው ደካማ የሚሏቸው ጎኖችዎ (ልማዶችዎ) ምን ምን ናቸው!? [ለራስዎት አጥርተው ይለይዋቸው]
²- ብኾናቸው የሚሏቸው ወይም የእርስዎ ገንዘብ ቢኾኑ የሚመኟቸው ክርስቲያናዊ ልምምዶች ምን ምን ናቸው!? [እነዚኽንም ለይተው በደንብ ይወቋቸው]
➧ከዚያም የማልፈልገውን ለመተው ፥ የምፈልገውን ደግሞ ለመያዝ ፥ በጾሙ ወቅት መከተል ያሉብኝ ሕጎች ምንድን ናቸው!? ብለው ጠይቀው - ምላሾትን ያድምጡ! በዚኽ መሠረት እየተዘጋጁ ከኾነ - ቅበላ ትክክለኝ ትርጕሙን በእርስዎ ዘንድ አግኝቷል ማለት ነው።
ታላቁን #የጌታ_ጾም ፥ ሰውነታችን መንፈሳችን ለመቀበል ለሚዘጋጅባቸው ዕለታት (ሰሙነ ቅበላ) እንኳን አደረሰን ፤ መልካም የቅበላ/የዝግጅት ጊዜ ይኹንልን!!
———————◈———————
©️ጉባኤ ደብረ ምጥማቅ
#የቤተ ክርስቲያን ታሪክ
#የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በራሷ ቋንቋ የምትመሰክረው ከራሷ ማንነት (Identity) ጋር የሚመሳሰል እምነት እያላት እንደ ሌላት በመቊጠር የገዛ ልጆቿን ከጉያዋ እየነጠቁ እየወሰዱ በእርሷ እንዲነሡባት የጥላቻን ትምህርት የሚያስተምሩ አያሌ ናቸው:: ታዲያ ይህ ተንኮል ያልገባው የእኔ አገር ልጅ እውነት የሚናገሩ እየመሰለው እንደ ጠፍ ከብት ወደ ነዱት ይሔዳል፡፡ እነርሱ ግን ዓላማቸው የእግዚአብሔር መንግሥት አይደለም፤ የላካቸውም እግዚአብሔር አይደለም፡፡
አምጣ የወለደቻቸው ልጆቿ በመጤ ሃይማኖትና ባህል ሲበከሉ ቤተ ክርስቲያናችን ዝም ብላ መመልከት አይገባትም፡፡ እነርሱ ዛሬ ብዙ የመስበኪያና የመሳቢያ ስልት እንዳላቸው የታወቀ ነው። የእኛም ቤተ ክርስቲያን “እሾህ በእሾህ ይነቀሳል” እንደሚባለው በተመሳሳይ ዘዴ ልጆቿን ከያሉበት መሰብሰብ ይገባታል፤ እነርሱም ቃሏን ሰምተው ነገ ዛሬ ሳይሉ ይመለሱ፤ የሰው ቤት የራስ አይሆንምና፡፡
[ከውስጥ ገጽ የተቆረሰ]
ስለመጽሐፉ አንድ ነገር ብቻ ምለው
'አንብቡት ታተርፉበታላችኹ' !
#ውድ_አፍቃያነ_ንባብ በሥራ ምክንያት #ከሰኞ -ቅዳሜ አንችልም እኹድ ቢመቻችልን ብላችኹ በጠየቃችኹን መሰረት #እኹድ ከቅዳሴ ስዓት 【ከ3-ሰዓት 】በኋላ የምንከፍት መኾኑን ልናሳውቃችኹ እንወዳለን !
ፍኖተ መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
ይደውሉልን!📞፦0913083816
Join us
◉Telegram
t.me/FinoteBooks1623
◉Facebook
facebook.com/FinoteBooks1623
◉Tiiktok
tiktok.com/@finotebooks1623
📚#የቤተክርስቲያን_ታሪክ_በኢትዮጵያ 📚
...ረዘም ላለ ጊዜ ከገበያ ጠጠፍቶ የነበረው ይህ ተወዳጅና ተፈላጊ መጽሐፍ እነኾ በድጋሚ ታትሟል....
ስለ መጽሐፉ የተሰጠ አስተያየት የሚከተለውን ይመስላል ..👇
➥ታሪክ ለአንድ ሕዝብ እና አገር የወደፊት ጉዞ መነሻ መሠረት ነው፡፡ ስለሆነም ለአንድ ሕዝብ እና አገር የወደፊት ህልውና ቀጣይነት አስፈላጊ ከሆኑት ነገሮች አንዱ ታሪክ ነው፡፡ የአንድን ሕዝብም ሆነ አገር የወደፊት ህልውና ሥልታዊ በሆነ መንገድ ማጥቃት የሚፈልጉ አካላትም ሥራቸውን የሚጀምሩት ታሪኩን ከማበላሸት ነው፡፡ የኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ያደረጉትና እያደረጉ ያሉትም ይህንኑ ነው፡፡#መምህር_ግርማ_ባቱ ያዘጋጀው ይህ መጽሐፍ በዚህ ረገድ አስፈላጊ ከሆኑ መጻሕፍት የሚመደብ ነው፡፡ ስለ ታሪክ ያለን አረዳድ እንዴት ሊሆን እንደሚገባው አቅጣጫ ከማሳየት ጀምሮ፣ በሚያነሣቸው ጉዳዮች ላይ ከብዙ ታሪካዊ ምንጮች በተጨመቀ ዕውቀት የተጻፈ ጥሩ መጽሐፍ ነው፡፡ የተለያዩ ምንጮችን በታሪካዊ ማስረጃ በመመዘን፣ እንዲሁም የተሳሳቱ ትርክቶችን ስህተትነት በማሳየት፣ በዚህ ረገድ ያሉ ክፍተቶችን የሚሞላ መጽሐፍ ነው፡፡ ይህን መጽሐፍ ስላበረከተልን መምህር ግርማ ባቱን ከልብ እያመሰገንኩ፣ ለወደፊቱም በዚሁ መንገድ በመቀጠል ሌሎች መጻሕፍትን እንደሚያበረክትልን ተስፋዬ ታላቅ ነው፡፡
✍️ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ
📚Finote መጻሕፍት ለውድ አንባብያን በDHL እና በEMS እንዲኹም የDelivery አገልግሎት በመስጠት መጻሕፍትን ተደራሽ እናደርጋለን።
[ እንደ መጻሕፍት ያለ መንገድ ከወዴት ይገኛል?]
📱ይደውሉልን ፦0913083816
http://t.me/FinoteBooks1623
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
