uz
Feedback
5killo Jem'a official Channel

5killo Jem'a official Channel

Kanalga Telegram’da o‘tish

This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0

Ko'proq ko'rsatish
1 161
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+37 kunlar
+730 kunlar
Postlar arxiv
ግብርና የሀገር ምሰሶ እንጂ ውርደት እና ቅጣት አይደለም። ማረስ ክብር ነው። እማራለሁ ... አርሳለሁ ... ስለመብቴም እጠይቃለሁ። ሰላማዊ ትግል ! የተቀናጀ አካሄድ ! ! የማያፈገፍግ ትውልድ !
ግብርና የሀገር ምሰሶ እንጂ ውርደት እና ቅጣት አይደለም። ማረስ ክብር ነው። እማራለሁ ... አርሳለሁ ... ስለመብቴም እጠይቃለሁ። ሰላማዊ ትግል ! የተቀናጀ አካሄድ ! ! የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @aaumsu

የመጨረሻ ጥሪ!! ለተመራቂ ተማሪዎች ከዚህን በጀመዓ በኩል የተዘጋጀ ሪቫንና ባይንደር እንዳለ ያሳወቅናቹ ሲሆን አሁን ላይ ሁሉም ነገር ተጠናቆ በጥቂት ጊዜ ውስጥ የሚደርስ ሲሆን ማዘዝ ፈልጋቹ እስካሁን ያላዘዛቹ እህትና ወንድሞች ስማችሁን ከነ አባት ስም ጋር፣ ካምፓሳችሁን እና ስልክ ቁጥራቹን በቴሌግራም ቦታችን @Niqab_issueBot በመላክ በፍጥነት ተመዝግባቹ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። ጊዜው ከማለፉ በፊት ይፍጠኑ @aaumsu

✋የዘንድሮው የዐሹራ ፆም (የሙሐረም 10ኛው) ቀን ሐሙስ ሰኔ 18 ላይ ይውላል። ይህንን ታላቅ ቀን መፆም ያለፈውን የ365 ቀናት (የአንድ ዓመት) ወንጀል ያስምራል። ​በላጩና ተመራጩ አፆፃም...ነብዩ (ﷺ) አይሁዶችን ለመለየት ዘጠነኛውንም ቀን አብሮ ለመፆም አስበው ስለነበር፣ በላጩ መንገድ ረቡዕ (ሰኔ 17) እና ሐሙስን (ሰኔ 18) አከታትሎ መፆም ነው። ሌሎችንም በማስታዎስ የአጅሩ ተጠቃሚ ያድርጓቸው! ~ ©Sle_qelbachn1 @fivekjemaa

እስክሪቢቶ የጣለ? እምነቴን መደራደሪያ አድርገው ሊያስጥሉኝ እየሞከሩ ነው፤ በፅናት ቆሜ አልጣልኩም፤ እንደፀናሁ ቆሜም አልጥልም። ሰላማዊ ትግል፤ የተቀናጀ አካሄድ፤ የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @a
እስክሪቢቶ የጣለ? እምነቴን መደራደሪያ አድርገው ሊያስጥሉኝ እየሞከሩ ነው፤ በፅናት ቆሜ አልጣልኩም፤ እንደፀናሁ ቆሜም አልጥልም። ሰላማዊ ትግል፤ የተቀናጀ አካሄድ፤ የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @aaumsu

የአንድ ተማሪ ዋጋው ስንት ነው? የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @aaumsu
የአንድ ተማሪ ዋጋው ስንት ነው? የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @aaumsu

እማራለሁ! አርሳለሁ!! ስለመብቴም እጠይቃለሁ!!! ያልተመዘገበ አለ ወይ? "ክረምቱን ለመብቴ!" - ንቅናቄ ውስጥ ለመሳተፍ ብዙዎች ተመዝግበዋል። ከበጋ አልፎ ለክረምት የሚተርፍ አላማን ለሰጠን አምላ
እማራለሁ! አርሳለሁ!! ስለመብቴም እጠይቃለሁ!!! ያልተመዘገበ አለ ወይ? "ክረምቱን ለመብቴ!" - ንቅናቄ ውስጥ ለመሳተፍ ብዙዎች ተመዝግበዋል። ከበጋ አልፎ ለክረምት የሚተርፍ አላማን ለሰጠን አምላክ ምስጋናን እያደረስን በአንድ ልብ ለአንድ አላማ በአንድ መንገድ ለመቆም ተዘጋጅተናል። ለዚህ ዓላማ ጊዜያችሁን በመስጠት የአላህን ዲን ለመኻደም የምትፈልጉ ሁሉ https://forms.gle/EuFEGNEockRxRp5DA ተመዝገቡ። በአላህ ፈቃድ በአንድነት በአብሮነት የበዳዮች በደል ታሪክ ይሆናል። እማራለሁ፣ አርሳለሁ፤ ስለ መብቴም እጠይቃለሁ ! እኔ የጥያቄ አለን ትውልድ አካል ነኝ ! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

السلام عليكم የክረምት ቂርዐት በየቱ ዘርፍ እንቅራ
Anonymous voting

👆👆4 ኪሎ የክረምት ቂርዓት ስላለ ብንሳተፍ

አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ👋 🎉🎉በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው ቀን ደረሰ 🎓 5 ኪሎ ጀምዓ ለተመራቂ እህት/ ወንድሞች ያዘጋጀው ዓመታዊ የዳዕዋና ሽኝት ፕሮግራም እነሆ ቀኑ ደርሷል፣
አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ👋 🎉🎉በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው ቀን ደረሰ 🎓 5 ኪሎ ጀምዓ ለተመራቂ እህት/ ወንድሞች ያዘጋጀው ዓመታዊ የዳዕዋና ሽኝት ፕሮግራም እነሆ ቀኑ ደርሷል፣ ብዙ ፕሮግራሞች ተሰናድተው ታዳሚዎችን  በመናፍቅ ላይ ናቸው። የቀድሞ የ5 ኪሎ ተመራቂዎች፣ የተለያዩ ካምፓሶች አሚር እና አሚራዎች፣ የ 'AAUMSU' ተወካዮች እና ሌሎችም የክብር እንግዶች የፕሮግራማችን ድምቀቶች ናቸው። ተመራቂዎቻችን ለወደፊት ስንቅ የሚሆናቸውን ምክር ይወስዳሉ ፤ እኛም ለቀሪው የካምፓስ ቆይታችን የተሳካ ይሆን ዘንድ ከታላላቆቻችን ምክርን እንቀበላለን በተለይ ጀምዓ ላይ የምትሳተፉ ተማሪዎች ለናንተ የተለየ ድባብ ይፈጥራል ብዙ ነገርም ትጠቀማላችሁ... ምን ይሄ ብቻ ሰርፕራይዝ የሆኑ ነገሮችም 🤫 አሉን፤ በደረቁም አይደለም ቆይታችን Refreshment (ጣፋጭ ምግቦችም ይኖራሉ) እና ሌሎችም አዝናኝ ፣ አስተማሪ ፕሮግራሞች እናተን በመጠባበቅ ላይ ናቸው። 📅ዛሬ | 11:00 ሰዓት | አምባሳደር ህንፃ                ላይ                    እንገናኝ 🌟🌟የመጨረሻ የሆነውን የእህት /ወንድሞቻችንን ሃሳብ እንጋራለን ፣ ምክራቸውን ተቀብለን ፣ በዱዐ አላህን በማመስገን እንሸኛቸዋል🌟🌟 .......... ታዲያ ይቀራል እንዴ.... አይ መቅረት አይታሰብም....... ታዲያ ይረፈዳል እንዴ ⁉️.......... 🎓🎓መቅረትም ሆነ ማርፈድ ያስቆጫል✨✨

🎉ዛሬ ጁምዓ ነው በነቢዩ ﷺ ላይ ሰለዋትን እናብዛ🎉✨✨ 💎 { ۝ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آ
🎉ዛሬ ጁምዓ ነው በነቢዩ ﷺ ላይ            ሰለዋትን እናብዛ🎉✨✨ 💎 { ۝ إِنَّ اللَّهَ وَمَلائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ۝ } የአሏህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡- " የውመል ጁሙአ ቀኑንም ማታውን እኔ ላይ ሰለዋት ማድረግን አብዙ እኔ ላይ አንድን ሰለዋትን ያወረደ አሏህ በሱ ላይ አስር ሰለዋት ያወርድለታል....... ሰለዋት ልብን ያረጋጋል፣ ሰለዋት  ጭንቀትን ይቀንሳል፣ ሰለዋት ከአላህ ዘንድ በረካ እና ምህረትን ያመጣል፣ ۩ ከጁምዓ ቀን ሱናዎች፦ ➊ መታጠብ ➋ ሽቶ መቀባት(ለወንዶች) ➌ መፋቂያ(ሲዋክ) መጠቀም ➍ ቆንጆ ልብስ መልበስ ➎ ሱረቱል ካህፍ መቅራት ➏ በጊዜ መስጂድ መግባት ➐ ዱዓ እና ሰለዋት ማብዛት ﷺ ‣ በዛሬው ዕለተ Exit exam ለሚወስዱ እህት/ወድሞቻችን አላህ ፈተናውን ገር እንዲያደርግላቸው በዱዓ እናስታውሳቸው 🤲🤲 🤲 اللهم وفّق إخواننا وأخواتنا المقبلين على امتحان الخروج غدًا، ويسّر لهم كل عسير، وافتح عليهم فتوح العارفين، وارزقهم النجاح والتوفيق. 🌟መልካም ጁምዓ🌟 🌟መልካም ፈተና ለተፈታኝ እህት ወንድሞች🌟 @fivekjemaa

አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ በነገው ዕለተ EXIT EXAM ለምትወስዱ እህት ወንድሞች ፈተናውን ሙሉ መተማመናችሁን በአላህ ላይ አድርጋችሁ በእርጋታ እና በፅሞና እንድትሰሩ ምኞታችን ነው :
አሰላሙዓለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ በነገው ዕለተ EXIT EXAM ለምትወስዱ እህት ወንድሞች ፈተናውን ሙሉ መተማመናችሁን በአላህ ላይ አድርጋችሁ በእርጋታ እና በፅሞና እንድትሰሩ ምኞታችን ነው :: አላህ ከጎናችሁ ይሁን ፣ ፈተናውን ካሰባችሁት በላይ ቀላል ያድርግላችሁ። اللهم لا سهل إلا ما جعلته سهلا، وأنت تجعل الحزن إذا شئت سهلا اللهم وفق إخواننا وأخواتنا المقبلين على امتحان الخروج غدا، وافتح عليهم من فضلك ورحمتك، وارزقهم الفهم والحكمة والثبات، وذكرهم ما نسوا، وعلمهم ما جهلوا، ويسر لهم كل عسير، وافتح عليهم فتوح العارفين، وارزقهم النجاح والتوفيق في امتحان الخروج. آمين.🤲 መልካም ፈተና ‼️ @fivekjemaa

بسم الله الرحمن الرحيم 🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓 ✨🎓 ألف ألف مبارك التخرج 🎓 إلى إخوتي وأخواتي الأعزاء، خريجي هذا العام، أبارك لكم تخرجكم من أعماق قلبي. أشعر اليوم بفرح كبير لإنجازكم، وحزن لأن الجامعة لن تكون كما كانت بعد رحيلكم. والله إن وجودكم كان يشعرني بالأمان، وكنت ألجأ إليكم للاستشارة والنصيحة وأتعلم منكم الكثير. واليوم أتساءل: هل سأستطيع أن أؤدي الأمانة من بعدكم كما ينبغي؟ فقد كنتم قدوة في الأخلاق والعطاء والعمل. تهنئة خاصة لأخواتنا العزيزات:أورتير، حكمة سني، حياة عبدالرزاق، حنان جمال، مريم عبدالقادر، سمية مراد، حياة جمال، هورنوس صالح، إيمان إبراهيم، حنيم، سارة، فتيحة، فوزية. وأعتذر إن كنت نسيت اسمًا من قبل، فذلك سهو لا يقلل من مكانة أحد. وكل واحدة منكن تركت أثرًا جميلًا، فبارك الله فيكن جميعًا. وكلمة خاصة لأختي هورنوس صالح، شكرًا لك على دعمك ونصحك ومساعدتك الدائمة. تعلمت منك الكثير، وأسأل الله أن يبارك لك في علمك وعملك ومستقبلك. وكلمة خاصة لأختي حياة عبدالرزاق، القلب الحنون وصاحبة المبادرات والدعم لبنات قسمها. كنتِ مصدر أمان وراحة، وروحك المرحة وابتسامتك تركتا أثرًا جميلًا في قلوبنا. بارك الله فيك وجزاك خير الجزاء. أما إخواننا الأعزاء:محفوظ، أنور، عبدالفتاح، والكثير منهم، فلكم منا كل الشكر والتقدير. وأخص أخي محفوظ، أمير الجماعة، الذي بذل جهدًا كبيرًا في الإرشاد والتوجيه، وكان من أوائل المبادرين في قضيتنا، وتميز بالحكمة والعقلانية وحسن الإدارة، فجزاه الله عنا خير الجزاء. كما أشكر أنور وعبدالفتاح على الدقة والإتقان والجهود التقنية التي كان لها أثر كبير في أعمال الجماعة. وشكر خاص جدًا للأخ زيد، بارك الله في جهودك وعطائك. وشكر خاص للإخوة الذين ساندوا قضيتنا بمبادراتهم وجهودهم ودعمهم المستمر. كما أتقدم بالشكر لأخواتنا البطلات اللاتي خدمن قضيتنا، وأخص بالذكر هالي، وروضة، وحنان عبد الشكور و حنان أميرة 4k.بارك الله فيكن وجزاكن خير الجزاء على كل ما قدمتن من دعم وعطاء. وشكر وتقدير خاص لأميرنا الحالي محمد، الذي تحمل مسؤوليات كبيرة مع دراسته، وكان حاضرًا في الشورى والمتابعة والدعم رغم كثرة الأعباء. بارك الله في وقتك وجهدك وجعل ذلك في ميزان حسناتك. ولا أنسى كل من دعا لقضيتنا أو ساهم في نشرها أو دعمها بأي صورة، فجزاكم الله خير الجزاء. لقد كان عامًا مليئًا بالمغامرات والذكريات الجميلة والمواقف التي ستبقى في قلوبنا. أسأل الله أن يبارك لكم في علمكم وعملكم، وأن يوفقكم في حياتكم القادمة، وأن يجعل هذا التخرج بداية لنجاحات أعظم. ألف ألف مبارك التخرج، وسنبقى ندعو لكم ونفتخر بكم دائمًا. 🎓🤍 أختكم لول أحمد ✨🤍

ክረምቱን ስለመብቴ ! በጋ ተቋጭቶ ክረምት ገባ ማለት ጥያቄያችን ተቋጨ ማለት አይደለም። በያለንበት፣ በሁሉም መንገድ ጥያቄ አለን ማለት የጥያቄ አለኝ ትውልድ መለያ ባህሪ ነው። በጋውን ፀሐይ ሳንፈራ
ክረምቱን ስለመብቴ ! በጋ ተቋጭቶ ክረምት ገባ ማለት ጥያቄያችን ተቋጨ ማለት አይደለም። በያለንበት፣ በሁሉም መንገድ ጥያቄ አለን ማለት የጥያቄ አለኝ ትውልድ መለያ ባህሪ ነው። በጋውን ፀሐይ ሳንፈራ ቢሮ ለቢሮ፤ በየሚዲያው ስንዞር ነበር። በጋውን ካፌ ውስጥ፤ ቢሮ ውስጥ፤ በአደባባይ ጥያቄ አለን ስንል ነበር። "በክረምትስ ምን እናድርግ?" - ለሚለው ምላሽ የሚሰጥ መድረክም ተመቻችቷል። በዚህ ውስጥ የዚህ ታሪካዊ እንቅስቃሴ አካል ለመሆን በተቀመጠው ፎርም ተመዝገቡ። በያላችሁበት የሚጠበቅባችሁን ጥቂት ነገር በማድረግ ስለመብታችሁ ትልቅን ነገር አበርክቱ። ለመመዝገብ https://forms.gle/EuFEGNEockRxRp5DA ይጠቀሙ። እማራለሁ፣ አርሳለሁ፤ ስለ መብቴም እጠይቃለሁ ! እኔ የጥያቄ አለን ትውልድ አካል ነኝ ! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

⏳🎓 ONLY 2 DAYS LEFT! 🎓⏳ The countdown has begun! Join us as we celebrate the Class of 2026, honor years of sacrifice, servi
⏳🎓 ONLY 2 DAYS LEFT! 🎓⏳ The countdown has begun! Join us as we celebrate the Class of 2026, honor years of sacrifice, service, and achievement, and create memories that will last a lifetime. 🎤 Inspiring guests 🎁 Exciting surprises 🏆 Prizes & games 🤝 Brotherhood, sisterhood, and unforgettable moments 📅 Friday, June 19, 202611:00 LT 📍 Ambassador Mark your calendar, invite your friends, and be there on time! Don't miss this special occasion—you'll wish you had been there! 🤍 Class of 2026 — We are ready to celebrate you! ✨ See you in 2 days, in sha' Allah.

✍️ ከሰለፎች አንደበት! ሰለመት ቢን ዲናር (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦ ﴿أخف حسنتك كما تخفي سيئتك ولا تكونن معجبا بعملك فلا تدري أشقي أنت أم سعيد﴾ “መልካም ስራህን ደብቀው። ልክ መጥፎ ስራህን አንደምትሸሽገው። በምትሰራው መልካም ስራም አትደነቅ፤ አንተ ከጠማማዎቹ ሁን ከእድለኞቹ አታውቅምና።” 📚 ሹዕበል ዒማን ሊልበይሃቂ᎓ 6412

በጎ ፈቃደኞች ይፈለጋሉና በቶሎ ተመዝገቡ ... እማራለሁ፤ ስለመብቴ እጠይቃለሁ፤ አርሳለሁም! ጥያቄ አለን ... ክረምቱን ስለመብቴ !! የበጋ ትምህርት ተዘግቶ ክረምቱ ስለገባ ጥያቄያችን ይቆማል ማለ
በጎ ፈቃደኞች ይፈለጋሉና በቶሎ ተመዝገቡ ... እማራለሁ፤ ስለመብቴ እጠይቃለሁ፤ አርሳለሁም! ጥያቄ አለን ... ክረምቱን ስለመብቴ !! የበጋ ትምህርት ተዘግቶ ክረምቱ ስለገባ ጥያቄያችን ይቆማል ማለት አይደለም። ይልቁንስ "በጥያቄያችሁ ከገፋችሁ ከትምህርት አባርሬ እንድታርሱ ነው የማደርገው።" - ያሉንን አካላት ማረስ ክብር እንደሆነ፤ እንደምንማር እንደምናርስ፤ እየተማርንም እያረስንም ጥያቄያችንን እንደምንቀጥል ማስመስከር አለብን። ስለሆነም በክረምቱ መርሐግብር በያላችሁበት ሆናችሁ እያረሳችሁ (ከግብርና ውጪም እየሰራችሁ) በአንድ ልብ በመሆን ጥያቄያችን ሳይደበዝዝ ሰላማዊ፣ ሕጋዊ እና ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ምላሽ እንዲያገኝ አስተዋፅዖ ማድረግ የምትፈልጉ ተማሪዎች ትመዘገቡ ዘንድ ጥሪያችን ነው። ለመመዝገብ፦ https://forms.gle/EuFEGNEockRxRp5DA ይጠቀሙ። እማራለሁ፣ አርሳለሁ፤ ስለ መብቴም እጠይቃለሁ ! እኔ የጥያቄ አለን ትውልድ አካል ነኝ ! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

🌟🌟ዛሬ ሙሐረም 1/ 1448 ዓመተ ሒጅራ ነው 🌟🌟 ሙሐረም የሒጅሪ አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ሲሆን፣ አላህ ካከበራቸውና ከቀደሳቸው አራቱ ወራት ውስጥ አንዱ ነው። ሙስሊሞች አዲሱን ዓመት የሚጀምሩት በዚህ ወር ነው። ስለዚህ ሙሐረም የአላህን ትዕዛዝ በመታዘዝ፣ ተውባን በማብዛትና መልካም ሥራዎችን በመፈጸም የሚታለፍ ወር ነው። ✓ በእነዚህ ወራት ወንጀል ከባድ ሲሆን መልካም ሥራም የበለጠ ክብር አለው። አላህ (ሱብሐነሁ ወተዓላ) እንዲህ ይላል፦
﴿إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ فَلَا تَظْلِمُوا فِيهِنَّ أَنْفُسَكُمْ﴾ “የወሮች ቅጥር አሏህ ዘንድ በአሏህ መፅሀፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቅን ዐሥራ ሁለት ወር ነው ።ከእነሱ እስቲ የተከበሩ ናቸው።ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው። በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ። (አት-ተውባ 9:36)
📖 የሙሐረም ብልጫ በሀዲስ ~~ከአቡ ሁረይራ (ረዲየሏሁ ዓንሁ) ተዘግቧል፤ ነቢዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦ «أفضل الصيام بعد رمضان شهر الله المحرم» ~~“ከረመዳን በኋላ በላጩ ፆም የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው።” ©

ታላቅ የፓናል ውይይት ... በቲክቶክ መድረክ ! ! ! ድምፃችንን ከፍ አድርገን የምናሰማባቸውን መድረኮች አብዝቶ ለፈጠረው አምላክ ምስጋና ይገባ። ታሪካዊውን የፓናል ውይይት በመስጂድ ልናከናውን ቀጠ
ታላቅ የፓናል ውይይት ... በቲክቶክ መድረክ ! ! ! ድምፃችንን ከፍ አድርገን የምናሰማባቸውን መድረኮች አብዝቶ ለፈጠረው አምላክ ምስጋና ይገባ። ታሪካዊውን የፓናል ውይይት በመስጂድ ልናከናውን ቀጠሮ የያዝን ቢሆንም የመሰብሰብ እና የመወያየት መብታችንን በመንፈግ እንደተከለከልን የሚታወስ ነው። ሆኖም እነርሱ ከለከሉን ማለት ዝም ብለን እንቀመጣለን ማለት አይደለም። በሰፊው፣ ሁሉም በያለበት ሆኖ ይታደም ዘንድ በተመቻቸ ሁኔታ፤ ርዕሶቹም ሰፋ ብለው፤ በቅርቡ በቲክቶክ ታላቅ የፓናል ውይይት የሚኖረን ይሆናል። የክብር እንግዶቻችን እንዳሉ ሆነው፤ መምጣት ሳይችሉ ቀርተው ሲቆጩ የነበሩት ባሉበት ሆነው እንዲሳተፉ በሚያስችል መድረክ፤ በውጭ ሀገርም ሆነው በሀገር ውስጥ ያሉ ተማሪዎች እና መላው ሕዝበ ሙስሊም የሚሳተፍ ይሆናል። እስከዚያው መልዕክቱን ለሁሉም አድርሱ። የቲክቶክ ገፃችንን https://www.tiktok.com/@aaumsu?_r=1&_t=ZS-97D9UHuTcGO በመግባት Follow አድርጉ። የሚታፈን ድምፅ የለም ! ለበዳዮች እጁን የሚሰጥ ትውልድም አይኖርም !! ጥያቄ አለን ... ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

ሰላማዊ ትግል ! የተቀናጀ አካሄድ ! ! የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @aaumsu
ሰላማዊ ትግል ! የተቀናጀ አካሄድ ! ! የማያፈገፍግ ትውልድ ! ! ! @aaumsu