cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Intrance result.neaea.gov.et

መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም! ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ። የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! @intrancresult ሀሳብ @TheRsultBot

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 289
Obunachilar
-124 soatlar
+87 kunlar
+4530 kunlar
Post vaqtlarining boʻlagichi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Nashrni tahlil qilish
PostlarKo'rishlar
Ulashishlar
Ko'rish dinamikasi
01
Media files
884Loading...
02
በፈተና ደስ ይበልህ! እውነተኛ ለውጥ በፈተናና በችግር የተሞላ ነው፤ ከንብ ማር መውሰድ የሚፈልግ ሰው ንድፊያዋን መታገስ አለበት።  ወዳጄ ነገሮች ከባድ ሲሆኑ ብታዝን፣ ብታማርር ወይ ራስህን ብትጎዳ ምንም አትፈጥርም! ትዕግስትህን በሚፈትኑ ችግሮች ተስፋ አትቁረጥ ምክንያቱም ጠንካሮች ናቸው የሚፈተኑት! መልካም ቀን ተመኘንላችሁ! ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
720Loading...
03
ሼር ሼር ለብዙ ተማሪ መድራስ አለብን 👇 እስት ለ5 ሰዉ ብያንስ ሼር አድርጉልን፦ ሁላችሁንም እናመሰግናለን🙏🙏🙏🌹 ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
1170Loading...
04
"የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል" የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ የሪሚዲያል ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ማጣራት የሪሚዲያል ፈተና ከሰኔ 1-7/2016 ዓ.ም ወይም ከሰኔ 8-14/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም፡፡ ተማሪዎቹ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው የሚማሩበት ዕድል እንዲሁም አማራጭ የፈተና ጊዜ የሚዘጋጅላቸው ስለመሆኑ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲም ሆነ በትምህርት ሚኒስቴር የተባለ ነገር የለም፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
1631Loading...
05
This message is not supported by your version of Telegram. Update the app to view: https://telegram.org/update
1280Loading...
06
ሦስተኛው መርሆ ;- ይህ መርሆ የምንፈጽማቸው ትዕዛዛት ሁሉ የሚገነቡበት ፣ ማሟያና ጭማሪ (ደረጃ ያላቸው) ተግባራትም የሚመረኮዙበት ዋና መሠረት ነው፡፡ እነሆ እርሱም የአላህን ፍራቻ (ተቅዋን) ማረጋገጥ ነው፡፡ ምክንያቱም ተቅዋ የበላጭ ስራዎች ሁሉ ቁንጮ ፤ የላቁና የመልካም ነገሮች ሁሉ መፍለቂያ እንዲሁም በዱኒያም ሆነ በአኺራ የደስታ ማግኛ መሠረት ነው። በመሆኑም በአንዲት ሙስሊም ሴት ላይ ሸሪዓዊ ስርዓቶችን አጥበቃ መያዟና በላጭ በሆኑ መገለጫ ባህሪያት መዋቧ፤ የአላህ ውዴታ የሚሸመትበት፣ ምንዳውና ትሩፋቱ የሚገኝበት፣ ወደ አላህ ከሚያቃርቡ መንገዶች አንዱ መቃረቢያ (የአምልኮ ዘርፍ) መሆኑን መገንዘብ ግዴታዋ ነው። ከእነዚህ ባህሪያት ችላ ባለችና በተዘናጋችው ልክ ባጓደለችውና በቸልተኝነቷ መጠን ይህ እድል ያመልጣታል። በአላህ ፍቃድ ስለዚህ ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ በቦታው ወደ ፊት ይመጣል። የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/umufwzan
10Loading...
07
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ይፋ አድርጓል። በንቅናቄው ተፈታኝ ተማሪዎችን ለፈተና ለማዘጋጀት ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት መርሐግብር በትምህርት ቤቶች ይሰጣል። በማጠናከሪያ ትምህርቱ የተማሪዎችን የመማር ብቃትና የሥነ-ልቦና ዝግጅት ለማሳደግ እንደሚሠራ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገልፀዋል። ይህን ሥራ አንዳንድ ክልሎች ቀደም ብለው መጀመራቸው የሚያበረታታ ተግባር መሆኑን ጠቅሰዋል። ንቅናቄው ውጤታማ እንዲሆን የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በጎ ፈቃደኞች፣ የተቋማት ባለሙያዎች፣ ወዘተ በማሳተፉ እንዲሠሩ ጥሪ አድርገዋል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
2182Loading...
08
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡ መርሐግብሩ ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞች እንደሚያገለግል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል። ✅ (የ social እና natual ፈተና ፕሮግራም ከላይ ተያይዟል።) ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
2152Loading...
09
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ, የ 8ኛ እና 6ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡ ✅የ2016 ዓ.ም የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ ❤️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ እና ከሐምሌ 9 -11/2016 ለተፈጥሮ ሳይንስ) በቅደም ተከተል ይሰጣል!! ❤️የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሰኔ  12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!) ❤️የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ( ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም )ይሰጣል ላልሰሙ ሼር 👇👇 ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
2512Loading...
10
በአምስት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እጅግ ዘመናዊ የሆነ የመልቲ ሚዲያ ስቱዲዮ ግንባታ ተከናውኗል፡፡ መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮ ስቱዲዮቹ በትምህርት ሚኒስቴር፣ ማስተርካርድ ፋውንዴሽን፣ አሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና ሻያሾኔ ኩባንያ ትብብር በተተገበረ e-SHE የተባለ ፕሮግራም አማካኝነት የተገነቡ ናቸው። ስቱዲዮቹ በ'ሪሶርስ ማዕከልነት' የሚያገለግሉ ሲሆን የዲጂታል ትምህርትን ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ ይኖራቸዋል። ስቱዲዮቹ በየትኞቹ ዩኒቨርሲቲዎች ይገኛሉ? ስቱዲዮቹ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ መቋቋማቸው ተገልጿል። እነዚህ ስቱዲዮች የከፍተኛ ትምህርት ሽግግርን በአምስቱ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም በቅርብ ርቀት በሚገኙ አስር ክላስተር ዩኒቨርሲቲዎች ለማምጣት እንደሚያስችሉ ይጠበቃል። የስቱዲዮቹ ሌሎች ጠቀሜታዎች መምህራን ስቱዲዮቹን በመጠቀም ለe-learning የሚጠቀሟቸውን ኮርሶች ማዘጋጀት ይችላሉ። እነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች የተዘጋጁትን ኮርሶች ለመደበኛ እና የርቀት ትምህርት ፕሮግራሞች መጠቀም ይችላሉ። ስለ e-SHE ፕሮግራም e-SHE 'ኢ-ለርኒግ ከፍተኛ ትምህርትን ለማጎልበት' የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ሲሆን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጂታል ትምህርትን ተቋማዊ ለማድረግና ለማጎልበት ግብ ያደረገ ነው። በፕሮጀክቱ የአምስት ዓመት ቆይታ 35 ሺህ መምህራን እና 800 ሺህ ተማሪዎች የዲጂታል ትምህርት አቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንደሚወስዱ ይጠበቃል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
2351Loading...
11
የሐዘን መግለጫ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በመደበኛው መርሐ ግብር የማከካሻ ( Remedial ) ትምህርት ስትከታተል የነበረችው ተማሪ መሠረት አበባው በድንገተኛ ህመም ምክንያት ዛሬ ዓርብ ግንቦት 02 ቀን 2016 ዓ/ም ከጥዋቱ 2:50 ላይ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይታለች። በተማሪያችን ድንገተኛ ህልፈተ ሞት የተሰማንን ልባዊ ሐዘን እየገለፅን ለመላው ቤተሰቦቿ እና ጓደኞቿ ሁሉ መፅናናትን እንመኛለን። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ! ሪዎች ያሳውቁ። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
2791Loading...
12
ለአዲስ አበባ (6ኛ፣8ኛ እና 12ኛ) ክፍል ተፈታኝ ተማሪዎች አጭር መረጃ ☑️የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም ይሰጣል(ፈተናው የ8ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል) ☑️የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ  12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!(ፈተናው የ6ኛ ክፍልን ብቻ ይሸፍናል) ☑️የ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በአዲስ አበባ   በበይነ መረብ (Online) ብቻ በተመረጡ ት/ቤቶች ይሰጣል:: ☑️የ12ኛ ክፍል(Social )ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም በተመረጡ ት/ቤቶች  ይሰጣል:: (ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ ክፍል  በነባሩ ስርዓተ ት/ት(ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ) እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት እንዲሁም ኢኮኖሚክስ በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል ☑️የ12ኛ ክፍል(ተፈጥሮ ሳይንስl)ፈተና ከሐምሌ  9-11/2016 ዓ/ም በተመረጡ ት/ቤቶች   የሚሰጥ   ይሆናል(ፈተናው ከ9ኛ-11ኛ በነባሩ ስርዓተ ት/ት እና 12ኛ ክፍል በአዲሱ ስርዓተ ት/ት ይሸፍናል ☑️ተማሪዎች ይህንን መረጃ መሰረት በማድረግ አስፈላጊውን ዝግጅት አንድታረጉ:: ትክክለኛ መረጃዎችን በቻናላችን በኩል የምናደርስ በመሆኑ ሼር እና ሰብስክራይብ በማድረግ ለሌሎች ተማሪዎች ያሳውቁ። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
3044Loading...
13
#WoldiaUniversity ለአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርት ተማሪዎች በሙሉ፡፡ በወልድያ ዩኒቨርሲቲ በ 2016 ዓ.ም የአቅም ማሻሻያ (Remedial Extension Program) ትምህርትእየተማ ራችሁ ያላችሁ ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና በ Online እንደምትወስዱ የሚታወቅ ሲሆን ከዚሁ ጋር ተያይዞ መሰረታዊ የኮምፒውተርና Online ፈተና እንዴት እንደምትወስዱ ዩኒቨርሲቲው ስልጠና ስላዘጋጀ ለረቡዕ (30/08/2016 ዓ.ም) እና ለሐሙስ (01/09/2016 ዓ.ም) ከዚህ በታች ባለው ስኬጁልን የስልጠና ክፍል እንድትገኙ እንገልጻለን፡፡ #join #shere #ኢትዮጵያዊ #ኢትዮጵያ #MoE #technology ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
3310Loading...
14
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን የምትፈተኑ ተማሪዎች ፈተናው የሚሰጠው በየ ትምህርት ቤታቹህ ሲሆን ለፈተናውም ኮምፒውተሮች፣ላፕቶፖች፣ታብሌቶች እና ሌሎች ግብአቶች እየተዘጋጁ ነው። የአዲስ አበባ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በኦንላይን እንደሚሰጥ ይጠበቃል። SHARE❤️ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
4576Loading...
15
" የኦንላይን ፈተናው በተመረጡ 25 ከተሞች ይሰጣል " - ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ 25 ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ገልጿል። ተፈታኝ ተማሪዎች በኦንላይን ለሚሰጠው ፈተና እንዲዘጋጁ ማሳሰቢያ ተላልፏል። የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ አየለች እሸቴ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ከሁሉም ክልሎች በተመረጡ 25 ከተሞች በኦንላይን ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው ብለዋል። በወረቀት ከሚሰጠው ፈተና ጎን ለጎን የሚሰጠው የኦንላይን ፈተና ተማሪዎች ከቦታ ቦታ ሳይጓጓዙ በየአካባቢያቸው #ቤተሰቦቻቸው_ጋር_እያደሩ ፈተናውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ወ/ሮ አየለች ፤ ተማሪዎች ለፈተናው እንዲዘጋጁ፣ ባለድርሻ አካላት ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ፣ ወላጆችንም ልጆቻቸውን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። ትምህርት ሚኒስቴር እስካሁን ፈተናው በኦንላይን የሚሰጥባቸውን 25 ከተሞች በዝርዝር ይፋ አላደረገም። የኦንላይን ተፈታኞች ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ደጋግመው እንዲለማመዱ ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው ተብሏል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
4382Loading...
16
❗ሰበር ዜና ትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት መረጃ ይፋ አድርጓል። ሙሉ መግለጫውን ለማንበብ ከታች Official ሆነውን የትምህርት ሚኒስቴር ፔጅ JOIN ያድርጉ👇
440Loading...
17
Media files
3410Loading...
18
የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፈተና መቼ ይሰጣል ? እንደ ትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ፤ የ2016 ዓ/ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ ይሰጣል። ፈተናው ለ15 ቀናት በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ብቻ ለመስጠት እየተሠራ ነው። ከ70 በመቶ የሚዘጋጀው ፈተና በኦንላይንና በወረቀት ወይም በጥብቅ ቁጥጥር በወረቀት ይሰጣል ተብሏል። ባለፈው ዓመት የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ የሪሚዲያል ፈተናውን በሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች #ብቻ ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራበት ነው። ዘንድሮ 32,500 ተማሪዎች 50 በመቶ በላይ ውጤት በማምጣት በቀጥታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው መደበኛ ትምህርት እየተከታተሉ ሲሆን ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች ደግሞ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ሪሚዲያል ትምህርት እየወሰዱ እንደሚገኙ ሚኒስቴሩ ለኢፕድ ከሰጠው መረጃ ተመልክተናል። በሌላ በኩል ፤ በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡ የሬሜዲያ ተማሪዎች ከታህሳስ ወር ጀምሮ ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ ቢሆንም በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተመደቡ ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም። ተማሪዎቹ የትምህርት ጊዜያቸው እያለፈ እንደሆነና አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፉ መሆኑን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በተደጋጋሚ ቅሬታ አቅርበዋል። 70% ፈተናው በሰኔ ወር ይሰጣ መባሉ ደግሞ እንዳስጨነቃቸው ገልጸዋል። ቲክቫህ ኢትዮጵያ ፦ - የነዚህ ልጆች ዕጣ ፋንታ ምንድነው ? - ከዚህ በኃላ መቼ ተጠርተው ተምረው ለፈተና ይቀርባሉ ? - ለምን ምቹ ሁኔታ ከሌለ ቀደም ብሎ ሌላ ግቢ አይመደቡም ነበር ? -  አሁን መፍትሄ ምንድነው ? የሚሉ ጥያቄዎችን ይዞ የዩኒቨርሲቲውን አመራሮች በተደጋጋሚ በድምጽ እና በፅሁፍ ለማናገር ጥረት ቢያደርግም #ቁርጥ ያለ ምላሽ ማግኘት አልቻለም። በቀጣይም ጥረቱን ይቀጥላል። ዩኒቨርሲቲውም ሆነ ከትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ ካገኘ ያቀርባል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
3880Loading...
19
#AddisAbaba የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብ (ኦንላይን) ከሚሰጥባቸው ከተሞች አንዱ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስለመሆኑ ተሰምቷል። ይህን ተከትሎ የፈተና ቅድመ ዝግጅት ተግባራት ላይ ያተኮረ ውይይት ዛሬ ሲካሄድ ውሏል። የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ኃላፊው ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ፤ " የ2016 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በከተማው በኦንላይን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው " ብለዋል። ለፈተናው ኮምፒዩተሮች፣ ላፕቶፖችና ታብሌቶችን ጨምሮ ሌሎች ግብአቶችን የማሟላት ስራ ተጀምሯል ተብሏል። የግል ትምህርት ቤቶች ለፈተናው የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ከወዲሁ እንዲጀምሩ ጥሪ ቀርቧል። ትምህርት ሚኒስቴር የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ማሳወቁ ይታወሳል። ሙሉ በሙሉ ፈተናው በኦንላይን ባይሰጥም  በተመረጡ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ተብሎ ይጠበቃል። የቀሩት ተማሪዎች በተለመደው ሁኔታ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በወረቀት ይፈተናሉ። እስካሁን በየትኞቹ ከተሞች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን ይወስዳሉ የሚለው አይታወቅም። በምን አግባብ ተማሪዎቹ እንደሚመረጡም ለጊዜው በይፋ የሚታወቅ ነገር የለም። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11 ቀን 2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (ኦንላይን) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል:: ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
4130Loading...
20
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በኦንላይን የምትፈተኑ ተማሪዎች ፈተናው የሚሰጠው በየ ትምህርት ቤታቹህ ሲሆን ለፈተናውም ኮምፒውተሮች፣ላፕቶፖች፣ታብሌቶች እና ሌሎች ግብአቶች እየተዘጋጁ ነው። የአዲስ አበባ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በኦንላይን እንደሚሰጥ ይጠበቃል። SHARE❤️ ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
5624Loading...
21
ሰበር ዜና 🔥🔥 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ። የ2016 የትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆኗል። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ ሐምሌ 5 ለማህበራዊ ሳይንስ ፤ ከሐምሌ  9 እስከ ሐምሌ 11/2016 ዓ/ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች በበይነ መረብ (Online) እና በዩኒቨርሲቲ ውስጥ በወረቀት ይሰጣል። በወረቀት ላይ የሚፈተኑ የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 01/2016 ዓ/ም እንዲሁም የተፈጥሮ ሳይንስ ከሐምሌ 6 እስከ 7/2016 ዓ/ም ወደ ዩኒቨርስቲ የሚገቡ ይሆናል።  መረጃው የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ነው። ላልሰሙ ሼር ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
1 1978Loading...
22
ኢብኑል ቀይም አሏህ ይዘንላቸውና እንዲህ ይሉ ነበር፡– "ለአሏህ ተብሎ የሚመሰረት ወንድማማችነት ምሳሌው ልክ እንደ አይን እና እጅ ነው! አይን ሲያለቅሰ እጅ  ይጠርገዋል እጅ በሆነ ነገር ከተጎዳ ለሱ ብሎ አይን ያለቅሳል” የቴሌግራም ቻናል 👇👇👇 https://t.me/ibnahemad
3600Loading...
23
" የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን ይሰጣል " - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የ2016 ዓ.ም 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በተመረጡ ከተሞች በኦንላይን እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ " ፈተናው ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ለመስጠት ባይቻልም በክልሎች በተመረጡ ከተሞች ለመስጠት እየተሠራ ነው " ብለዋል። በሁሉም ክልሎች ያሉ የተመረጡ ተማሪዎች በኦንላይን ፈተናቸውን ይወስዳሉ ሲሉ አሳውቀዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በተለመደው አግባብ ፈተናቸውን እንደሚወስዱ ገልጸዋል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዳይሬክተር ዶ/ር እሸቱ ከበደ በበኩላቸው ፤ ፈተናው በኦንላይን ለመሥጠት የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ሥራ እየተሠራ ነው ብለዋል። ተማሪዎች በሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ እንደሚደረግ ገልጸዋል። የአሰልጣኞች ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች ተደጋጋሚ ስልጠና እንደሚሰጣቸው አመልክተዋል። ከቀጣይ ሳምንት ጀምሮ የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ይጀመራል ብለዋል። #MoE ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
4705Loading...
24
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መቼ ይሰጣል? የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ መልቀቂያ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ በርካቶች ጥያቄ አድርሰውናል። የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በሰኔ ወር እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል።( የዩንቨርሲቲ መውጫ ፈተና ሰኔ መጀመሪያ ከተሰጠ በኋላ የዩንቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ይሰጣል) በዚህ ዓመት የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ670 ሺህ በላይ ተማሪዎች ምዝገባ እንዳደረጉ መገለፁም ይታወሳል፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ የሚሰጠው ብሔራዊ ፈተናው፤ ዘንድሮ ለተፈጥሮ ሳይንስ እና ለማኅበራዊ ሳይንስ የትምህርት መስኮች ለእያንዳንዳቸው በስድስት የትምህርት አይነቶች እንዲሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር መወሰኑ አይዘነጋም፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
3191Loading...
25
🤔 Math Best short note|አጤሬራ 😉 About :- 🔻Measurement 🔺Coordinates Geometry © ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇 https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
5113Loading...
26
ለ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች የሞዴል ፈተና መሰጠት ጀመረ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ ትምህርት ቤቶች 12ኛ ክፍል በመማር ላይ ለሚገኙ ተማሪዎች የሞዴል ፈተና መሰጠት ጀመረ። ምዴል ፈተናው ከሚሰጥባቸው ክፍለ ከተማዎች አንድ የሆነው የልደታ ክፍለ ከተማ ሲሆን የክፍለ ከተማው ትምህርት ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሪት እጅጋየሁ አድማሱ በክፍለ ከተማው በሚገኙ የመንግስትና የግል ት/ቤቶች ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 3ቀናት ሞዴል ፈተና ለተማሪዎች እንደሚሰጥ የገለፁ ሲሆን የሞዴል ፈተናው ዋና አላማ የተማሪዎችን ውጤት በማሻሻል በቀጣይ ለሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተና ተማሪዎች ዝግጅ እንዲሆኑ ለማድግ መሆኑን ተናግረዋል። ሀላፊዋ አክለውም የተማሪዎችን ውጤትና ስነ-ምግባር ለማሻሻል በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው ተማሪዎች ለአገር አቀፍ ፈተና ብቁ ሆነው እንዲቀርቡ የማጠናከሪያ ትምህርት፣ የጥያቄና መልስ ውድድር፣ወርክ ሽቶችን በማዘጋጀትና በመስጠት ተማሪዎች እራሳቸውን እንዲፈትሹና ውጤታማ እንዲሆኑ የማድረግ ስራ ተሰርቷል በማለት መግለፃቸውን ከክፍለ ከተማው ያገኘነው መረጃ ያሳያል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇 https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
3440Loading...
00:14
Video unavailableShow in Telegram
😁 1
በፈተና ደስ ይበልህ! እውነተኛ ለውጥ በፈተናና በችግር የተሞላ ነው፤ ከንብ ማር መውሰድ የሚፈልግ ሰው ንድፊያዋን መታገስ አለበት።  ወዳጄ ነገሮች ከባድ ሲሆኑ ብታዝን፣ ብታማርር ወይ ራስህን ብትጎዳ ምንም አትፈጥርም! ትዕግስትህን በሚፈትኑ ችግሮች ተስፋ አትቁረጥ ምክንያቱም ጠንካሮች ናቸው የሚፈተኑት! መልካም ቀን ተመኘንላችሁ! ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...
Intrance result.neaea.gov.et

መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም! ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ። የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! @intrancresult ሀሳብ @TheRsultBot

ሼር ሼር ለብዙ ተማሪ መድራስ አለብን 👇 እስት ለ5 ሰዉ ብያንስ ሼር አድርጉልን፦ ሁላችሁንም እናመሰግናለን🙏🙏🙏🌹 ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...
Intrance result.neaea.gov.et

መረጃዎች ምንጫቸውን ሳንጠቅስ አናጋራም! ወቅታዊ ፈጣንና ታማኝነት ያላቸውን ት/ተዊ ቴክኖሎጂ፤ ፋሽንን ጨምሮ የመዝናኛ መረጃዎችን በአንድ ቦታ ለማግኘት፤ ዛሬውኑ በመቀላቀል ራሶን ከዘመኑ ጋር ያዘምኑ፤ የአዋቂ ማህበረሰብ አካል ይሁኑ። የመረጃዎች ቁንጮ የሆነውን ለሚወዱት ጓደኞችዎ እና ቤተሰብዎ ያካፍሉ። አንድ ላይ፣ ዘምነን እንቆይ! @intrancresult ሀሳብ @TheRsultBot

Photo unavailableShow in Telegram
"የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል" የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ የሪሚዲያል ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ማጣራት የሪሚዲያል ፈተና ከሰኔ 1-7/2016 ዓ.ም ወይም ከሰኔ 8-14/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም፡፡ ተማሪዎቹ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው የሚማሩበት ዕድል እንዲሁም አማራጭ የፈተና ጊዜ የሚዘጋጅላቸው ስለመሆኑ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲም ሆነ በትምህርት ሚኒስቴር የተባለ ነገር የለም፡፡ ትምህርት ሚኒስቴር ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
This message is not supported by your version of Telegram. Update the app to view: https://telegram.org/update
Hammasini ko'rsatish...
‎Telegram Messenger

‎Pure instant messaging — simple, fast, secure, and synced across all your devices. One of the world's top 10 most downloaded apps with over 800 million active users. FAST: Telegram is the fastest messaging app on the market, connecting people via a unique, distributed network of data centers around…

ሦስተኛው መርሆ ;- ይህ መርሆ የምንፈጽማቸው ትዕዛዛት ሁሉ የሚገነቡበት ፣ ማሟያና ጭማሪ (ደረጃ ያላቸው) ተግባራትም የሚመረኮዙበት ዋና መሠረት ነው፡፡ እነሆ እርሱም የአላህን ፍራቻ (ተቅዋን) ማረጋገጥ ነው፡፡ ምክንያቱም ተቅዋ የበላጭ ስራዎች ሁሉ ቁንጮ ፤ የላቁና የመልካም ነገሮች ሁሉ መፍለቂያ እንዲሁም በዱኒያም ሆነ በአኺራ የደስታ ማግኛ መሠረት ነው። በመሆኑም በአንዲት ሙስሊም ሴት ላይ ሸሪዓዊ ስርዓቶችን አጥበቃ መያዟና በላጭ በሆኑ መገለጫ ባህሪያት መዋቧ፤ የአላህ ውዴታ የሚሸመትበት፣ ምንዳውና ትሩፋቱ የሚገኝበት፣ ወደ አላህ ከሚያቃርቡ መንገዶች አንዱ መቃረቢያ (የአምልኮ ዘርፍ) መሆኑን መገንዘብ ግዴታዋ ነው። ከእነዚህ ባህሪያት ችላ ባለችና በተዘናጋችው ልክ ባጓደለችውና በቸልተኝነቷ መጠን ይህ እድል ያመልጣታል። በአላህ ፍቃድ ስለዚህ ርዕስ ተጨማሪ ማብራሪያ በቦታው ወደ ፊት ይመጣል። የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/umufwzan
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
#MoE ትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት ለመስጠት የሚያስችል ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ይፋ አድርጓል። በንቅናቄው ተፈታኝ ተማሪዎችን ለፈተና ለማዘጋጀት ልዩ የማጠናከሪያ ትምህርት መርሐግብር በትምህርት ቤቶች ይሰጣል። በማጠናከሪያ ትምህርቱ የተማሪዎችን የመማር ብቃትና የሥነ-ልቦና ዝግጅት ለማሳደግ እንደሚሠራ የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ ገልፀዋል። ይህን ሥራ አንዳንድ ክልሎች ቀደም ብለው መጀመራቸው የሚያበረታታ ተግባር መሆኑን ጠቅሰዋል። ንቅናቄው ውጤታማ እንዲሆን የክልል ትምህርት ቢሮዎች ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፣ በጎ ፈቃደኞች፣ የተቋማት ባለሙያዎች፣ ወዘተ በማሳተፉ እንዲሠሩ ጥሪ አድርገዋል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...
2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡ መርሐግብሩ ከትግራይ ክልል ውጪ በሁሉም ክልሎች እና በሁለቱም የከተማ አስተዳደሮች በወረቀት እና በበይነ መረብ ፈተናውን ለሚወስዱ ተፈታኞች እንደሚያገለግል የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። የ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ከሐምሌ 3-5/2016 ዓ.ም ለማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች፤ ከሐምሌ 9-11/2016 ዓ.ም ለተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ይሰጣል። ✅ (የ social እና natual ፈተና ፕሮግራም ከላይ ተያይዟል።) ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...
የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ, የ 8ኛ እና 6ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና መርሐግብር ይፋ ሆኗል፡፡ ✅የ2016 ዓ.ም የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ ❤️የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሐምሌ 3-5 ለማህበራዊ ሳይንስ እና ከሐምሌ 9 -11/2016 ለተፈጥሮ ሳይንስ) በቅደም ተከተል ይሰጣል!! ❤️የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ(ከሰኔ  12-14/10/2016 ዓ.ም የሚሰጥ ይሆናል!!) ❤️የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ( ከሰኔ 4-5/10/2016 ዓ.ም )ይሰጣል ላልሰሙ ሼር 👇👇 ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
በአምስት የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ እጅግ ዘመናዊ የሆነ የመልቲ ሚዲያ ስቱዲዮ ግንባታ ተከናውኗል፡፡ መልቲ ሚዲያ ስቱዲዮ ስቱዲዮቹ በትምህርት ሚኒስቴር፣ ማስተርካርድ ፋውንዴሽን፣ አሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና ሻያሾኔ ኩባንያ ትብብር በተተገበረ e-SHE የተባለ ፕሮግራም አማካኝነት የተገነቡ ናቸው። ስቱዲዮቹ በ'ሪሶርስ ማዕከልነት' የሚያገለግሉ ሲሆን የዲጂታል ትምህርትን ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ ይኖራቸዋል። ስቱዲዮቹ በየትኞቹ ዩኒቨርሲቲዎች ይገኛሉ? ስቱዲዮቹ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ መቋቋማቸው ተገልጿል። እነዚህ ስቱዲዮች የከፍተኛ ትምህርት ሽግግርን በአምስቱ ዩኒቨርሲቲዎች እንዲሁም በቅርብ ርቀት በሚገኙ አስር ክላስተር ዩኒቨርሲቲዎች ለማምጣት እንደሚያስችሉ ይጠበቃል። የስቱዲዮቹ ሌሎች ጠቀሜታዎች መምህራን ስቱዲዮቹን በመጠቀም ለe-learning የሚጠቀሟቸውን ኮርሶች ማዘጋጀት ይችላሉ። እነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች የተዘጋጁትን ኮርሶች ለመደበኛ እና የርቀት ትምህርት ፕሮግራሞች መጠቀም ይችላሉ። ስለ e-SHE ፕሮግራም e-SHE 'ኢ-ለርኒግ ከፍተኛ ትምህርትን ለማጎልበት' የአምስት ዓመት ፕሮጀክት ሲሆን በኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የዲጂታል ትምህርትን ተቋማዊ ለማድረግና ለማጎልበት ግብ ያደረገ ነው። በፕሮጀክቱ የአምስት ዓመት ቆይታ 35 ሺህ መምህራን እና 800 ሺህ ተማሪዎች የዲጂታል ትምህርት አቅም ግንባታ ስልጠናዎችን እንደሚወስዱ ይጠበቃል። ቴሌግራም ገፃችንን JOIN እና ሼር ያድርጉ! 👇 👇 👇🙏🙏🙏☘️☘️ https://t.me/intrancresult https://t.me/education_stor
Hammasini ko'rsatish...