cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

ትኩሥ መረጃ

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
325
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-27 kunlar
+230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ሰበር ዜና! = "ለ2 ቀን በቀጠለው እልህ አስጨራሹ የሽዋ ሮቢቱ ወጊያ በአስደማሚ ጀግንነት ድል አድርገናል ብዛት ያላቸውን ከባድ መሳሪያዎችና መቁጠር ከተቸገርነው ተተኳሽ ጥይቶችና የጠላት ሰራዊትን ማርከናል!" ሻለቃ መከታው ማሞ የሽዋ ዕዝ ዋና አዛዥ @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
በውስጥ መስመር ማግኘትና አስተያየት መስጠት ለምትፈልጉ ከዚህ በታች ያለውን bot መጠቀም ትችላላችሁ. @zbltmh_bot
Hammasini ko'rsatish...
☝️✍️✍️✍️✍️ከላይኛው የቀጠለ።  እዚች ጋር ፍርዱን ለአፈሙዝ መስጠት ነው። እኔ የምልህ የሚገባህ በወለጋ እናትና አባትህ እንደፋሲካ በግ ሳሎን ላይ ታርደው  ይሄን ያደረገው አራጅህ ጎጃም ላይ ተማርኮ የመጨረሻ ተስፋ ባደረግኸው የፋኖ ኃይል መንቀሳቀሻ ገንዘብ ተሰጦት በነፃ ሲለቀቅ ያኔ ቁስሉ ይገባሀል። ከትግሉ ያለህ ተስፋ ተሟጦ ይጠፋል።ትግሉ ገባኝ ሚል የፋኖ አመራር ሸኔውን፤ መከላከያውን ማርከህ ልጇ ለታረደባት እናት፣ አባቱ ለታረደበት ጎረምሳ ክላሽ ሰጠህ በፊቱ አቅርብለትና እንደወደድክ አድርገው ብለህኸው ሂድ። ስትመለስ ለቀብር የሚሆን የጠላት ስጋ እንኳን አታገኝም። አስከሬኑን ቆራርጦ ወንዝ ካልወረወረ ፍትህ ያገኘ ሁላ ላይመስለው ይችላል። አዲሱ የፋኖ ትውልድ ለበቀል ነው የተነሳው ካልን የሟች ቤተሰቦችን ስሜት መጋራት አለብን።እነ ምሬ ወዳጆ ሀገር ህዝብ የጨፈጨፉ መነኩሴ የደፈሩ የወያኔ የጦር አዋጊዎች ለፖለቲካ ትርፍ እየተባለ እየተፈቱ ተለቀቁ ይሄው አሁን ዱቄት ሆና ተበትናለች የተባለችው ህወሀት አንባሻ ሆና ተጋግራ እየመጣች ነው፤ በቤኒሻንጉል የእርጉዝ ሽል እያወጡ ይበሉ የነበሩ የጉምዝ ታጣቂዎች ጋር ድርድር እየፈፀሙ፤ በወለጋ ወንድሙ ጋር ሲያርድ ሲያሳርድ የነበረው እየተፈታ ገንዘብ እየተደጎመ ጭምር ሲለቀቅ የነዘመነ ካሴ ሰፈርን ጭፍጨፋ የመሩት ኮለኔሎች ግን ተጋድመው ታርደዋል። ይሄ የአማራውን ቁስል በአግባቡ ካለመረዳት የመጣ ይመስለኛል። እነሱን ሆነን መዋጋት አለብን ተጎጂዎች ፍትህን ከአፈሙዝ ደጃፍ ሊያገኟት ይሻሉ። በቃ መሪዎቻችን ተበቀሉልን። አውሬ ሁኑባቸው። ማንም ሚፈርድባችሁ ሰው የለም። አጉል የሀቅ ፖለቲካህን ማንምረ አይሰማልህም።አለም ምትተዳደረው በብልጣብልጥነት ፖለቲካ ነው። ሲጀመር ጠላት ፖለቲካ ሲያውቅልህ አይደል። ። እኔ ፍትህን ነው ምፈልገው። በበደሉኝ ልክ ካሳ ነው ምፈልገው። ፍትህ ያላገኘች እናት እያለች ለገዳዩዋ መደጎም ምን አይነት ጨዋታ ነው።ሲጀመር ማን እንዲያይህ ነው የፖለቲካው ጨዋታስ።ሞታችንን እያወቁ ሙድ ይዘው ላለፉት ምዕራባውያን የተባበሩት መንግስታት? ምስራቃውያን? የአፍሪካ ህብረት? አለም አቀፍ ሚዲያዎች? እስኪ ማን። እውነታውን ሳያውቁት ቀርተው ነው። ፖለቲካ በመሽለጥለጥ ቢሆን ኖሮ መረጃ በየቦታው ሚያዝረከርከው አብይ አህመድ ወህኒ አይወርድም ነበር?። ፋኖ አገዛዙን እያሳመነ እያሸነፈው ነው። ምርኮ ይቅር፤የሸኔ አዋጊ ስታገኝ ዘቅዝቀህ እየገረፍክ መረጃ አስፈልፍለው.. መንግስት ሚጠቀምበትን ንዋይ ላንተ ካስፈለገህ ተጠቀምበት ሌላም ሌላም.... አመራሮቻችን ጨክኑልን ትግሉም ሚፈጥነው ያኔ ነው።  በመጨረሻም ስለ ግምባራሞቹ እነ ሀብታሙ አንድ ነገር ልበል። ሰውየው ገጅሯል ኦዲት አላስደርግም ማለቱ ሳያንስ ለማንም ምላሽ አልሰጥም ብሏል። ከፊሉ መንጋ ደግሞ ሀብታሙ ልክነው ምላሽ አይስጥ በማለት "  ውሾቹ ይጮሀሉ ግመሎቹ ግን መንገዳቸውን ቀጥለዋል የሚል ተረት ያለአገባቡ ሲያስቀምጡ እሰማለሁ። በነሱቤት ጠያቂው ዘመድኩን ውሻ እነግምባር ጌጡ ደግሞ ግመሎች መሆናቸው ነው። በመጀመሪያ ደረጃ በግሌ ይሄን አባባል አልወደውም በተጨማሪም አሳማኝም አደለም።ውሻ ዝም ብሎ አይጮህም። ይልቅ የግመሎቹን ጭነት መፈተሽ ሳይሻል አይቀርም? የውሻ ጩኸት መልዕክት አለው። ሌላው ቀርቶ በሀገራችን ኢትዮጰያ በአባቶቻችን ቤት ከፊት ለፊት ትንሽየ ቤት ተሰርቶለት የsecurity አገልግሎት የሚሰጥ እንሰሳ ነው። ድንገት በሌሊት የውሻው ጩኸት ከበረታ አባወራው ከምኝታው ተነስቶ ቤቱን ቃኝቶ ተመልሶ ይተኛል። እዚህ ጋር የውሻውን ጩኸት ለሚረዳው ባለቤቱ መልዕክት አለው።  በቴክኖሎጂ ልህቀት ከፍታ ላይ የሚገኙ ሀገራት ማለትም ጀርመን፤ኒዘርላንድ፤አሜሪካ፤ሩሲያ፤ቤልጂየም፤ቼክ የውሻን ጩኸት የሚተካ ቴክኖሎጂ ባለመገኘቱ ምክንያት በዚህ በሰለጠነ ዘመን አነፍናፊ ውሾችን አሰልጥነው ወንጀለኞችን መንጥረው ለማውጣት ይጠቀሙባቸዋል። ውሻ ፊቱን አዙሮ የጮከበት ቦታና እቃ በሙሉ ይበረበራል።ውሻው ጥቆማ በሰጠበት አደንዛዥ እፅ፤ህገወጥመሳሪያ..... ይያዛል።በነዚ ሀገራትም አደንዛዥ እፅ አዘዋዋሪዎች በእጅጉ የሚፈሯቸው ከፖሊስ ሰዎች በላይ ፖሊስ ውሾችን ነው ።እናም እንደኔ እንደኔ ግን ይሄንን አገባብ የጎደለውን ተረት በዚህ ብንቀይረው ባይ ነኝ "ውሻው ብቻውን ይጮሀል በኤርትራ በረሀ ዘንባባ ስር ታስረው የከረሙ ግምባራም ግመሎች ግን በልብስና በግራስ ደምቀው ጉዟቸውን ቀጥለዋል..." የነቃ መጫኛቸውን ፈትቶ የተጫኑትን ይፈትሽ በሚል አጀንዳውን በሚመጥን አውድ ቢተካ ባይ ነኝ ማን ያውቃል ባዶም ሊሆኑ ይችላሉ መፈተሹ ግን አይከፋም። አይ ያለ ግን  የውሻውን ጩኸት ንቆ "ውሾቹ ይጮሀሉ ግመሎቹ መንገዳቸውን ቀጥለዋል" ማለት ይችላል። እንደኔ እንደኔ ግን ግመሎችን በጭፍን ከማመን ይልቅ የውሻውን ጥርጣሬ መጋራት ይመስለኛል።ሲመስለኝ አንድ ቀን ተሰባስበን ወደ ግምባራሞች ፔጅ ሂደን መልስ ስጡን ብለን ጫና እንፍጠር! ከዚያ ውጭ ግን እስክንድር በለው ሀብታሙ ከትግሉ ገለል ማለት አለባቸው! አፈሙዝ ይፍረደን⚔️🛡🗡️👨‍⚖️👩‍⚖️ ድል ለአማራ 💪💪 ክሽፈት ለጠላት ሴራ💪💪 ድል ለተገፋው ህዝብ💪💪 በረከት ለፋኖ ቀለብ💪💪 ድል ለሀገሬ ጀግና💪💪 ለዚያ ጠይም መልከ ሙና💪💪 ለዚያ ምሁር ልበ ቀና💪💪 ክብሬን ጭኖ በደመና💪💪 እርሱ መሬት ወርዷልና💪💪 ምርኮ ለገዳይ ሰራዊት💪💪 ግምባር ለሀቀኛው ጥይት💪💪 ዘውድ ለባለ ግርማ ሞገሱ💪💪 ጥጋብ ላላረሱ💪💪 ሞፈር ሰቅለው ብረት ላነሱ💪💪 የእናቴን ደም ለመለሱ💪💪 አማራ ያሸንፋል ለኢትዮጵያውያንም እረፍት ይሰጣል እግዚአብሔርም ይዋጋልናል!!!!! 🦁🔪🐆🦅⚔️💣💥 🗡️ @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
ይነበብ! ዛሬ ለመፃፍ የወደድኩትና ውስጤን ስለሚበላኝ ጉዳይ ዛሬ እንደሚከተለው ልናገር። አንዳንዴ መሬት ላይ ያሉ የትግል አመራሮችን መተቸት እንደወያኔ፣ብልፅግና፣ኦነግ፣ሻቢያ ሊያስቆጥር አይገባም። ትግሉ የፋኖ አመራሮች የግል ንብረት አይደለም። ዘሩ ሀገሬ በሚላት ምድር በህይወትእንዲኖር ያልተፈቀደለ አማራ የሚባል ህዝብ የትግሉ ባለቤት ነው። የትግሉ አመራሮች ደግሞ ትግሉን ከህዝብ በአደራ ተቀብለው የሚያንቀሳቅሱ ጥቋቁር ግስላዎች ናቸው። ስለዚህ የትግሉን አካሔድ እነሱ ብቻ እንዲፈልጡና እንዲቆርጡ፤የትግሉን መፋሰሻ ቦይ ሲፈልጉ ወደ አፍላገ ወያኔ፣ ሲያሻቸው ወደ አፍላገ ኦነግ እየቀየሱ ገባር የማድረግ ስልጣን የላቸውም። ህዝብ እንደባለቤትነቱ ትግሉን ሊታዘበው ይገባል። so ኩንትራት ወስደው የሚንቀሳቀሱ የፋኖ አመራሮችን ትግሉን የት አደረሳችሁልን? ብሎ መጠየቅ አካሔድ ሲያበላሹ ለምን ብሎ መጠየቅ የአባት ነው። ስለዚህ እኔም ከጭቁኑ ህዝብ አብራክ እንደወጣ ግለሰብ ጥያቄየን አቀርባለሁ(ይድረስ አይድረስ ባላውቅም)። 1ኛ) የፋኖ ከአመራሮች መሀል በእጅጉ ጥንቃቄ የሚፈልገው ሀላፊነት ቃለአቀባዮችና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊዎች ናቸው። ትግሉ አዲስ እንደመሆኑና በአጭር ጊዜ ተፅዕኖ እንደመፍጠሩ መጠን አለም በሙሉ ጆሮውን አዘንብሎ ዛሬ ፋኖ ምን አለ፤ የፖለቲካ አቋማቸው ምንድን ነው ሚለውን ሁሉም በትኩረት የሚከታተለው ነገር ነው። እንደኔ እንደኔ በአራቱም ክፍለሀገራት የሚገኘው የፋኖ የጦር አበጋዞች ተሰባስበው የጋራ አቋም እስኪይዙ ድረስ የፋኖ አቋም እንዲህ ነው እንዲያ ነው እየተባለ በተለያዩ የፋኖ አመራሮች መግለጫ እየተሰጠ እርስ በእርሱ የሚጋጭ ሀሳብ እንዳይቀርብ እሰጋለሁ።ከፋኖ አንድነት በፊት ፖለቲካዊ ትንተናዎችም ረገብ ቢሉ ብየ አስባለሁ። አንዳንዶቹ ጭራሽ sensetive ነገሮችን ሁሉ ሲረግጡ እሰማለሁ። ለምሳሌ ፋኖ ማርሸት ፀሀዬ አማራ genocide ሳይሆን ethnic cleansing ነው የተፈፀመበት ያለው ሀሳብ ግራ አጋብቶኛል። በመጀመሪያ ደረጃ ስለዚህ ጉዳይ መወያየት መከራከር ያለበት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊው መሰለኝ(ከተሳሳትኩ አርሙኝ)። ቃል አቀባይ እንዲህ ብለህ ንገር ተብሎ የተነገረውን ቃል ለህዝብ፣ለሚዲያ ማድረስ እንጂ ፖለቲካዊ አካሔዶችን ላይ የመጠበብ የመፈትፈት ስልጣን የለውም።ከሆነ ወዲያ ግን genocideን እንደ የህዝብ ለህዝብ ግጭት አድርጎ የወሰደበት መንገድ አልገባኝም። ለመጀመሪያ ጊዜ genocide የሚለው ቃል የተነገረው የናዚ ታጣቂዎች በአይሁዳውያን ላይ ባደረጉት የዘር ጭፍጨፋ ነበር። ያኔ ጀርመን ሚባል ህዝብ ሳይሆን ናዚ የሚባል ታጣቂ አይሁዳውያን ላይ የከፈቱት የዘር ማጥፋት ነበር። እኛም ጋር የተፈፀመው ኦነግ፣አባቶርቤ፣መከላከያ... በሚባሉ የመንግስት ታጣቂዎች እንደ ናዚ ታጣቂዎች ዘርን መሰረት ያደረገ ጥቃት ፈፅመዋል።genocide ከህዝብ ለህዝብ ጦርነት ጋር ሚገናኝ እንደሆነ ባደረግሁት አጭር ጥናት ያገኘሁት ነገር የለም(አገኘሁ ሚል ካለ ያስረዳኝ)። ከዛ በተጨማሪ ethnic cleansing በአለም አቀፍ ህግ መሠረት ብቻውን ወንጀል አይደለም። አብይ አህመድ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት ቀርቦ በethnic cleansing ቢከሰስ በነፃ ነው ሚለቀቀው። ስለዚህ እኛም መጠየቅ አለብን። ለምን ወንጀል ያልሆነን የግብር ስያሜን ለመጠቀም እንደተወደደ አልገባኝም። ጥያቄ ሲነሳ ሀሳብ የለላችሁ ሰዎች መንቀዥቀዥ ማቆም ቢኖር መልካም ነው።ሌላኛው ምክርም ጥያቄንም የቀላቀለ ሀሳብ ለነፃ አውጪዎቼ ቢቀርብልኝ የምወደው ነገር አለኝ። በጠላት አእምሮ ልክ መንቀሳቀስን የሚደግፍ የትግል አካሔድን ብንከተል ደስ ይለኛል። የቦክስ ፍልሚያ የሜዳ ውስጥ ህጎች አሉት። የተፈቀዱና የተከለከሉ ነገሮች እንደየጨዋታው ህግ ይለያያል። ለምሳሌ እኔ ቦክሰኛ ብሆን ባላንጣየ ሚዳ ውስጥ ስለት ታጥቆ ቢገባና ለመውጋት ሙከራ ቢያደርግ ህገወጥ ነው። ተመልካች፣ ዳኛ እና ተንታኝ ያንን ህገወጥ አካሔድ እያዩ ዝም ካሉ ግን ነገርየው የተፈቀደ ሆኗል ማለት ነው። ስለዚህ ለባላንጣየ የተፈቀደ ስለት እኔም እጠቀምበት ዘንድ ነፃ መብት አለኝ ማለት ነው። ስለዚህ እኔም ስለት አውጥቼ ከመሞቴ በፊት ራሴን ለመከላከል እሞክራለሁ። ከዚያ ውጪ በአንድ ሜዳ ውስጥ ለአንደኛው ተፈቅዶ ለአንደኛው ሚከለከል የጨዋታ ህግ የለም።ሸኔ ሲጨክን፣ ማርኮ ሲገል ዝም ያለ አለምአቀፍ ዳኛ ፋኖው ያንን ቢያደርግ ማን ምን እንዳይለው ነው ፃድቅ ፃዲቅ ሚያጫውተው። ለሸኔ የተፈቀደ የባንክ ዝርፊያ ለፋኖ የትኛው የጦር ዳኛ ነው የከለከለው።ሌላው ቢቀር ከግምባራሞቹ የገንዘብ ቅኝ ግዛት ነፃ ይወጡ ነበር። በፌር መጫወት ከጀመሩ በነሱ ልክ ፍትሀዊ ለመሆን መሞከር ነው ከዛ ውጪ ግን ጨዋታው የመከራ ጊዜን ያራዝማል። እዚህ ጋር "ፖለቲካዊ ትርፍ" "ሀገሪቱ የበለጠ crack እንዳታደርግ፣ ሀገራችን ደሀ እንዳትሆን ነው" ብሎ አማረኛ የለም። አንተ ባትዘርፍ መንግስት መዝረፉ ይቀራል። ሀገሪቷ እንደሁ መራቆቷ አይቀርም። ድሮን ሚገዛውኮ ከኢትዮጵያ ካዝና በተዘረፈ ገንዘብ ነው። ይልቅ ሀገርህን ምትወድ ቢሆንስ በመንግስት ልክ ባለጌ ዘራፊ ሁንና ለሀገርህ ቶሎ ድረስላት።ያ ይመስለኛል መፍትሔው። ከወንድሙ ጋር አብሮ ወለጋ ላይ የአማሮችን ኩላሊትና አጥንት ሲግጥ የኖረውን  በሰሜኑ ጦርነት መነኩሴ ሲያስደፍር የከረመ የህወሓት የጦር አመራርን ፤ በጉምዝ የነፍሰጡሮችን ሆድ እየሸለቀቀ በሚጥሚጣ ሲበላ  የነበረን ጦረኛ   የንፁሀን ደም እያክለፈለፈ ጎጃም ድረስ ቢጠራው አብልቶ አጠጥቶ እግር አጥቦ፣ ስንቅ ቋጥሮ፣ለህይወቱ ሚያስፈልገውን ገንዘብ ሰጥቶ መሸኘት ምንድን ነው። እስኪ አእምሮ ያለው ያስረዳኝ። ይልመድብህ ነው?፣ አትጥፋ ነው?፣ ቀጥልበት ነው? ምንድን ነው ነገርየው። ፈተህ መልቀቅ ፖለቲካ ነው ካልከኝ እንግዲያውስ ፖለቲካው ይቅርብኝ  ፋኖ ከሞት ለተረፉ አማሮች ካልተበቀሉላቸው ፍትህ ካልሰጧቸው የፋኖ ትግል ዝርዝር አላማን ምን እንደሆነ አመራሮቻችን ቢነግሩን ባይ ነኝ። ጄነራል ተጋድሞ ሚታረደው የግድ የፋኖ የአመራሮች ሀገር ላይ ዘመዶቻቸው ሲጨፈጨፍ ብቻ ነው እንዴ?። በወለጋ ጭፍጨፋውን የመሩ፤ የሰሜኑን ጭፍጨፋ የመሩ አመራሮች በነፃነት ወደመጡበት ለፖለቲካ ሽፋን በሚል ተልካሻ ምክንያት እየመለሱ የሰፈራቸውን ጭፍጨፋ የመሩ ጄነራሎች ተጋድመው ሚታረዱበት ምክንያት አልገባኝም።  እንደኔ እንደኔ አማራ ፍትህ ሚያገኝበት ጠባቧ ፍርድ ቤት አፈሙዙ ናት ።ሲጨፈጭፍ የከረመን ማርኮ መንከባከብ፤ ፈኖ አይዘርፍም የሚል የጅል ፖለቲካ፤ ጭራሽ ገዳይን የኪስ ገንዘብ እየሰጡ የመሸኘት ፖለቲካ ያን ማድረጉ ሳያንስ ለምን ያን ሰው በላ ጦር ምህረት አደረጋችሁለት ሲባል "ይሄ የአማራ ስነልቦና ነው" የሚል ከጉሮሮ ማይወርድ ምላሽ ይሰጣል። የአማራ ሉኳንዳዎች ፍርድቤት እንኳን ቢቆም ከስቅላት ያነሰ ፍርድ ይሰጠዋል ብየ አላምንም፤ ንሰሀ ልግባ ቢልም ለሰራው ተግባር ንሰሀ አለው ብየ አላምንም። እና እግዜሩም ህገመንግስቱም ምህረት ማያደርግለትን አካል አንተ የትኛው መልአክ ከሳሽ ነህ በሞቴ ምህረት የሰጠኸው?።  👇✍️✍️✍️✍️ከታች ይቀጥላል
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
🔥#የንፁሀን_ጭፍጨፋ_በጎንደር_አማራ‼ በጎንደር ንፁሃን አማራዎች ላይ ከሚያዝያ 1ቀን እሰክ ሚያዝያ 27ቀን የተፈፀም የዘር ጨፍጨፋ በማከላዊ ጎንደር ምሰራቅ ደንቢያ {17} ንፁሃን 7ቱ የአንድ ቤተሰብ እናተ እና አባትን ጨምሮ። ጫንድባ{10 }ንፁሃን ሁለቱ የአንድ ቤተሰብ አባል ምራዓብ በለሣ በ3 ቀበሌ 47ንፁሃን ከ11 ዓመት ታዳጊ እሰክ 80ዓመት አዛውንት በግፍ የተጨፈጨፋ ሲሆን::1500 አካባቢያቸዉን ለቀዉ ተፈናቅለዋል100በሬወች መሰሪያቸዉን ተነጠቀዋል። ሰሜናዊ ጎንድር አጅሬ ጅኖራ እና እንቃሸ ከ15በላይ ንፁሃን ተረሸናዋል አርማጭሆ በጠገዴ ወረዳ10ንፁሃን በአሸሬ አካባቢዉ 12 ንፁሃን ቀአሰቃቂ ሁኔታ ተረሽነዋል። ደቡባዊ ጎንድር ትልቅ ግፍ የተሰራዉ በዚህ ግንባር ነዉ አጎና እና ወለላ ባሀር ቀበሌ ከተጨፈጨፋት የተወሰኑት ስም ዝርዝር 1} መታገሰ አበባዉ እድሜ {12 } 2} ባምላኩ ዘሪሁን እድሜ {30 } 3} ክንድየ አንለይ እድሜ {40 4} ከፍያለሁ ጥጋቡ እድሜ {12 5} ብሩክ ካሣ እድሜ {12 } 6} መርሻ ደመላሸ እድሜ {45 } 7} ክንዴ ፈንታ እደሜ {28 } 8} ጌታ ታምሩ እደሜ {50 } 9} እናናዉ ፈጠነ እደሜ {75 10} እመቤት አጥናፉ እድሜ {6 } 11}አራጋው ለታሪክ ተመዝግቦ ይቀመጥ‼ #በገጣላቶቻችን_ልክ_እንጨክን‼️ #ደም_በደም_ይመለስ‼️ @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
ማንም የተንደላቀቀ ቢሮ ውስጥ ቁጭ ብሎ መተኪያ የሌላት ውድ ነፍሱን አስይዞ መስዋትነት እየከፈለ በሚታገል ፋኖ ስም የንዋይ ጥማቸውን የሚያረኩበት ዕድል ሙሉ በሙሉ መቆም አለበት ። 😎ዲያስፖራው፡ በየትኛውም የዓለም ክፍል የሚገኝ የአማራን ትግል የሚደግፍ ማህበረሰብ ፋኖ ዕውቅና ሳይሰጣቸው በፋኖ ስም ገንዘብ ለሚያሰባስቡ አስመሳይ ሌቦች ድምብሎ ሳንቲም እንዳይሰጥ ወይም ደግሞ የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ለመከታተል አሰባሳቢ ኮሚቴው የተሟላ ህጋዊ እውቅና ያለው መሆኑን እና በግልፅ የሚታወቅ የአሰራር፣ የኦዲት እና የገንዘብ ፍሰት መኖሩን ማረጋገጥ ይኖርበታል። 💪ለ4ቱም ቀጠና ፋኖዎች ያለ እነሱ ፈቃድና ይሁንታ በስማቸው ገንዘብ በመሰብሰብ የግል ኪሳቸውን ለሚያደልቡ የዓሳማ መንጋዎች አደብ እንዲገዙና ሕዝቡን እንዳያደናግሩ ቆፍጠን ፣ከረር፣ ቆምጨጭ ያለ የተናበበ ወጥ አቋም የያዘ መግለጫ ማውጣት አለባቸው። ምክንያቱም በስማቸው የሚነግደው ባንዳ አንድም ገንዘቡን ከጠላት ጋር በሽርክና በመብላት ትግሉ ጊዜ እንዲወስድ ያደርጋል ሁለትም የፋኖ ትግል ከያዘው ዓላማ ውጭ ሀዲዱን በመሳት የዶላር ፍንጣሪ ለቀማ ላይ እየተነታረከ አጀንዳ አድርጎት ክፍፍል በመፍጠር ለጠላት ዓይነተኛ የፕሮፖጋንዳ መሳሪያ ይሆንለታል። በተለይ የኋለኛው ሀሳብ እንዲሁ በቀላሉ የሚታይ አይደለም ። ተወደደም ተጠላም ይሄ ትግል የግድ ማሸነፍ አለበት። ለዚህ ደግሞ የ4ቱም ዕዞች ውህደት ከግብ እና ዓላም ጋር ተሰርቶ በቅርብ መጠናቀቅ አለበት። 🙋‍♂ለመላው የትግሉ ደጋፊ በየትኛውም የማህበራዊ ሚዲያዎች እና ፕላትፎርሞች የምታጋሯቸውም ሆነ የምትለቋቸው መረጃዎች የትግሉን ክፍተት በአደባባይ የሚያጋልጡና ለጠለት ምቹ ሁኔታን የሚፈጥሩ ሳይሆን የጠላትን ቅስም የሚሰብሩ፣ መንፈሱን የሚረብሹ፣ ዕረፍት የሚያሳጡ መሆን አለባቸው ። ይሄ ሲባል ግን ሌባን ሌባ አንበለው ማለት አይደለም ። ሌባ የሚያፍረው በገሀድ ሌባ ሲባል ነው ። በስም አማራ ነን እያላችሁ በቲክቶክ አንዴ ጎጃሜውን ሌላ ጊዜ ጎንደሬውን፣ ወሎየውን፣ ምናምን እየለቀቃችሁ ለእናንተ መሸቀያ ሲባል ብቻ እንደ እንጭራሪት የምትጨፍሩ (በተለይ ሴቶች) በጊዜ አደብ ብትገዙ ጥሩ ነው ባይ ነኝ። ወደ ልቦናችሁም ተመለሱ። ጠላት በዓምሓራ ሕዝብ ላይ በሚያደርገው መጠነ ሰፊ የዘር ጭፍጨፋ የምናቃቸውን ወንድም፣ እህቶች፣ አባትና እናት እንዲሁም ጀግና ታጋዮችን እያጣን ወገብን አገልድሞ መደለቅና መሞላቀቅ በየትኛውም መመዘኛ ትክክል አይደለም። ይሄ ወቅት የምንዘፍንበት ሳይሆን ተቆጭተን የምንችለውን ሁሉ በማድረግ ከመጥፋት የምንታደግበት ማርሽ ቀያሪ (gear changing) ጊዜ ነው ። @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
🔥#ባንዳው_ተሸኝቷል‼ የአማራ ፋኖ በጎጃም ታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ቀንደኛ ባንዳውን አስወገደ‼ የአማራ ፋኖ በጎጃም የታደሰ ሙሉነህ ብርጌድ ሻ/ል መማር ጌነት ሻለቃ 4ኛ ሻምበል መርዓዊ ከተማ የተጨፈጨፉ ንፁኃን ያስገደለውን የሚሊሻዎችን ጠርናፊ ባንዳ አስወግዷል። አቶ እንኳነ ወንዴ የተባለው ባንዳ ሚሊሻ በዛሬው ዕለት በመርዓዊ ከተማ ታጅቦ ወደ ቤተሰቡ ሲሄድ የሰማው የፋኖ የደህንነት ክንፍ ለነበልባሎቹ የሻምበል መማር ጌትነት ሻለቃ አናብስቶች መረጃውን በማድረሱ እርምጃ ሊወሰድበት ተችሏል። አስከሬኑ እንዳይቀበር የመርዓዊ ህዝብ እምቢ በማለቱ ወደ ቻይና ካምፕ እንደሄደ ለማወቅ ችለናል @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
ዐምሐራው የሚታገለው፡ ከሰማይ ፈጣሪውን ይዞ፥ በምድር ደግሞ እንደ ሕዝብ ፋኖ ሆኖ ጸሎቱን እና ነፍጡን ተማምኖ ነው። የሚታገለውም ለኅልውናው ነው። ይኽ ትግል በመረጃ እና በማስረጃ የተደገፈ እውነት ስለሆነ፥ ሁሌም አሸናፊ ነው። ነገር ግን በሴራ የተካኑ፥ በሴራ ተወልደው፡ 17 ዓመት በጠቀሙት ቁምጣ የፖለቲካ ሥልጣን ይዘው፥ 27 ዓመት ሀገር ሲዘርፉ፣ ዐምሐራውን ሲያፈናቅሉና ሲገድሉ ኖረው፤ ዛሬም በዚያው በተካኑበት ሴረኝነታቸው ከዐምሐራው አብራክ የተወለዱትን በወጥመዳቸው አስገብተው እየተጫወቱባቸው እና የእኩይ ዓላማቸው ማስፈፀሚያ ሲያደርጓቸው፤ እንደመታዘብ አፀያፊ እና አስነዋሪ ነገር የለም። ይኽንን የሴራ ትብታብ እና ማነቆ ለመበጣጠስ፥ ፋኖ እና የዐምሐራ ሕዝብ በምድር ከሚያደርጉት ሁሉን-አቀፍ ትግል በተጨማሪ፥ መለኮታዊ ጣልቃ-ገብነት የሚያሻው እንደሆነ ለአፍታም መዘንጋት ተገቢ አይደለም። እስክንድር ነጋ በእስር ቤት ሆኖ የተጠመደበት ወጥመድ መኖሩን ሳያውቅ ነው እንዴ ለዐምሐራ ሕዝብ ኅልውና የሚታገለው? ይኽ ከሆነ በእጅጉ አስነዋሪ ነው። እስክንድርን ሲያሞግሱ የነበሩ ሁሉ ራሳቸውን በሚገባ ይፈትሹ፤ በራሳቸው ላይ ጥልቅ ግለ-ሂስ ያድርጉና በይፋ የዐምሐራን ሕዝብ ይቅርታ ይጠይቁ። ለነገሩ ዋናው ቁልፍ ያለው ራሱ እስክንድር ነጋ ጋራ ነው። ነገር ግን እስክንድር ከአሜሪካ ጋራ ንኪኪ ስላለው የሴራውን አስኳል በይፋ ያሳውቃል ብሎ መጠበቅ ሞኝነት ይመስለኛል። በመጨረሻም በተለይ አሜሪካ ተቀምጠው፡ "ለዐምሐራ ሕዝብ ልዕልና እንታገላለን፤" የሚሉ ወገኖች ራሳቸውን ደጋግመው ቢፈትሹ መልካም ነው እላለኹ። ምክንያቱም፡ "የማያድሩበት ቤት አያመሻሹበት።" እንደሚባለው፡ የዐምሐራው ሕዝብ ጨርሶ እንዲጠፋ ከጥንስሱ ጀምሮ እስከ ግልፅ ዘመቻው ድረስ፡ የጥፋት ሂደቱን ስታግዝ እና ስትመራው የነበረችው አሜሪካ ናት። ስለዚህ በአሜሪካ የምትኖሩ የዐምሐራ ታጋዮች ራሳችሁን ፈትሹ። አሳዳሪያችሁ ዋነኛ የዐምሐራ ሕዝብ ጠላት ናት። እውነተኛ እና ሐቀኛ ትግል እንድታደርጉ አትፈቅድላችኹም። በእነ ሀብታሙና አበበ ላይ የሚሆነውን ተመልከቱ። ራሳችሁንም ፈትሹ። ብትችሉ ከአሜሪካ ውጡ። ይኸው ነው። ለምሳሌ የደብረብርሀኑን ዩኒቨርስቲ ፕሬዘዳንት በገንዘብ የሸጠው ጥሎ ሂያጁ ታጋይ መስሎ ትግል ጠላፊው እስክንድር ነው! ሰውየውን የያዙት ሌላው የፋኖ ቡድን ነው. ነገር ግን የነእስክንድር ቡድን ተሀድሶ ስለሚያስፈልገው ስልጠና እንስጠው በማለት ለሚጠብቁት ፋኖወች በሽልማት ስም 7000000 ብር ሰጥተው ሰውየውን ወሰዱት! ከዚያስ? ከዚያማ አትርፈው ሸጡት. አየህ ፋኖነት የስጋ ረሀብ ማስታገሻ አይደለም የምንለው ለዚህ ነው! እስክንድር እና መሰሎቹ ከአማራ ህዝብ የዘረፉት ገንዘብ ስላላቸው ሁሉንም ፋኖ በገንዘብ የሚገዙት ይመስላቸዋል! ትግሉ ይጓተት ይሆናል እንጂ እስክንድርም የዘረፉት ገንዘብም ከእውነተኛ ፋኖወች እውነተኛ ፍትህ ያገኛል! @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
ይች ከጣራው ላይ የምትታየው አነስተኛ ዲሽ የምትመስለው ድሮን ከተራራ ጋር እንዳይጋጭ አቅጣጫ የምትጠቁም ቴክኖሎጅ ነች። በቅርቡ በሁሉም በሚገኙ የቴሌ ማዕከል በሚገኙ ህንፃዎች አናት ተተክለዋል። ዋና ዓላማው ደግሞ የድሮን ጥቃት ለመፈፀም ተነባቢ መረጃ ለማግኘት ነው። በአማራ ግዛት የተተከለውን የድሮን መጋቢ ሳተላይት እየጠገኑም ይገኛሉ። ራስ ደጀን አናት ላይ፣ ባህርዳር መኮድ አካባቢ፣ በሌላም አካባቢ የተከሉትን ጥገና እያደረጉ ነው። ይች ህንፃ የምትገኘው ደባርቅ ቴሌ ማዕከል ነው። በቅርቡ ነው የሰቀሉት። እና ደባርቅ ያላችሁ ፋኖዎች ብትጎበኟትና አስፈላጊውን እርምጃ ብትወስዱ እንላለን! @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...
ባሳለፍነው 15 ቀን ብቻ ጎንደር ውስጥ እስቴ፣ስማዳ፣ታች ጋይንት፣ጉና፣ሊቦከምከም፣ማክሰኝት፣በለሳ፣ጠገዴ፣አርማጭሆ፣ደንቢያ በትንሹ ከ250 ሰዎች በላይ ንፁሃን ተረሽነዋል። በ27/8/2016 በለሳ ብቻ ከ47 በላይ ንፁሃን ተረሽነዋል💔 ከ3500 ሰዎች ተፈናቅለዋል ከመቶ በላይ ቤቶች ነደዋል። በለሳ ገበሬው ትጥቁን ተገፏል። ይህን ሰቆቃ ለምን ጀሮ ተነሳው? @tikus_tikusuan
Hammasini ko'rsatish...