uz
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Kanalga Telegram’da o‘tish

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Ko'proq ko'rsatish
3 587
Obunachilar
-224 soatlar
+27 kunlar
+3030 kunlar
Postlar arxiv
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ማ ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 26ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https:
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ማ ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 26ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ጨረታማስታወቂያ መፀዳጃ ቤት እና ሻወር ግንባታ ሥራ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ ኢትዮ ቴሌኮም ደቡብ ሪጅን ጽ/ቤት ከታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት የመፀዳጃ ቤት እና ሻወር ግንባታ ሥራ በዘርፉ ተሰማርተው ፍቃድ ያላቸው ፤  ሥራን GC/BC በደረጃ አምስት (5) እና ከዚያ በላይ በሆኑ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በዘርፉ የስራ ፍቃድ ያላችሁ እና ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ድርጅቶች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን ከሐዋሳ ዋናው ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 307 በመቅረብ የማይመለስ 200 ብር ከፍለው ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡ ተ.ቁ የስራው አይነት የስራው ቦታ(ሳይት) የጨረታው መለያ ቁጥር ጨረታው ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ የጨረታው መዝጊያ ቀን እና ሰዓት የጨረታው መክፈቻ ቀን እና ሰዓት የጨረታው ማስከበሪያ መጠን በብር 1 የመፀዳጃ ቤት እና ሻወር ግንባታ ሥራ አዶላ   4238222   15 ቀን   መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት መጋቢት 14 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት 20,000.00   መስፈርቶች የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማቅረብ የሚችል የዘመኑን ግብር የከፈለ እና የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለው የቫት እና የቲን ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል በደረጃ አምስት (5) እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ ያለው በዘርፉ ተዛማጅነት ያለው አንድ የመልካም ስራ አፈፃፀም የክፍያ ሰርተፍኬት እና ውል ማቅረብ የሚችል ከመስሪያ ቤታችን ስራ ወስደው እየሰራ ያለ ወይም ስራ ወስደው በወቅቱ ያልጨረሱ በዚህ ጨረታ መሳተፍ አይችሉም። በገቢዎች አስተዳደር ባለስልጣን በጨረታ ላይ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ ያለው እና ደብዳቤውን ማቅረብ የሚችል ተጫራቾች ፋይናንሻል ዋናው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ቴክኒካል ዶክመንት ዋናው በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ፋይናንሻል ኮፒውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ (ሁለት ኮፒ ) ቴክኒካል ዶክመንት ኮፒውን (ሁለት ኮፒ) በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ እንዲሁም ሲፒኦ ለየብቻ አድርገው በአንድ እናት ፖስታ በማድረግ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም

የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ የስልጤ ዞን የወራቤ ከተማ አስተዳደር ኢንተርፕራይዝ ጽ/ቤት ለሚያሰራው ክላስተር ማዕከል ውስጥ ቀሪ የሼድ ግንባታ GC 7 እና ከዛ በታች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም : - በመስኩ የንግድ ፍቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የምትችሉ በመንግስት ግዢ ለመሳተፍ የአቅራቢነት ሰርተፍኬት ማቅረብ የምትችሉ የጨረታ ዋስትና 20,000 በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችሉ ተጫራቾች ሰነዱን ከወራቤ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በመምጣት የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 300 (ሶስት መቶ ብር) ብቻ በመክፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የጨረታ ሰነዱን አንድ ኦርጅናልና ሁለት ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከታተመበት ዕለት ጀምሮ ባሉት 21 /ሃያ አንድ/ ተከታታይ ቀናት በኋላ ባለው የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00፡ሰዓት ድረስ በጽ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ በዚሁ እለት  ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ  ከጠዋቱ 4፡30፡ መገኘት በሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም vጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ማሳሰቢያ: /መ.ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። የተሞላው ዋጋ መግለጫ ካልተሰጠበት ከነቫት ተደርጎ ይወሰዳል። ለበለጠ መረጃ 0467710211  ይደውሉ በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ የስልጤ ዞን የወራቤ ከተማ አስተዳደር ኢንተርፕራይዝ ጽ/ቤት

 የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ የደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በ2015 በጀት ዓመት ከመንግሥት በተፈቀደለት በጀት ለብቸና ካምፓስ፡ Lot 1- G+4 Office and Class room በደረጃ BC Grade 4 or GC Grade 5 Lot 2 – G+3 Staff office, Site work and Septic Tank በደረጃ BC Grade 4 or GC Grade 4 Lot 3 – G+0 Library and Guard House በደረጃ BC Grade 5 or GC Grade 5 ባላቸው ተቋራጮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለሆነም:- በጨረታው የሚሳተፉ ተጫራቾች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ እና የቲን ምዝገባ ያላቸው የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ የተመዝጋቢነት ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ። ለግንባታ ሥራ የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል፣ ማቴሪያልና ማሽነሪዎችን ሙሉ በሙሉ በራሳቸው አቅርበው መስራት የሚችሉ፣ ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ለእያንዳንዱ ሎት ብር 500,000.00 (አምስት መቶ ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይንም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ስም አሰርቶ ማቅረብ የሚችሉ። ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ የሥራ ተቋራጮች የጨረታ ሰነዱን የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 2 ቀናት በሥራ ሰዓት ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደር ህንፃ ቁጥር 27 ቢሮ ቁጥር 10 ወይንም አዲስ አበባ 4 ኪሎ ከቅድስት ማርያም ቤ/ከርስቲያን ወረድ ብሎ ሮሚና ካፌ ላይ ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 7 ከሚገኘው ቢሯችን የማይመለስ ብር 300.00 (ሦስት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ። የጨረታውን ፋይናንሽያል ኦርጅናል እና ኮፒ ቴክኒካል ኦርጅናል እና ኮፒ የጨረታ ማስከበሪያ እንዲሁም አስፈላጊ ሰነዶችን ለየብቻ አስተማማኝ በሆነ ማጣበቂያ በታሸገ ፖስታ በማድረግና በእያንዳንዱ ፖስታ ላይ የአሰሪ መ/ቤቱንና/የተቋራጩን ሙሉ ስምና አድራሻ በመፃፍ ማህተም በማድረግ በተጠቃለለ አንድ ፖስታ በማሸግ ማቅረብ አለበት። ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሰነዱን በአግባቡ በመሙላትና በማሸግ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ህንፃ ቁጥር 27 ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በመቅረብ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከተከታታይ 21 ቀናት በኋላ በ22ኛው ቀን እስከ ጠዋቱ 3:59፡ድረስ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ሲኖርባቸው ጨረታው በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ላይ ፡ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4:30 ላይ ፡በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ህንፃ ቁጥር 27 ቢሮ ቁጥር 10 ውስጥ ይከፈታል።  ሆኖም ተጫራቾች በጨረታው ላይ መገኘት ካልቻሉ መስፈርቱን እስካሟሉ ድረስ በጨረታው ላይ ያልተገኙ ተጫራቾች ፖስታ ጨምሮ በዕለቱ ይከፈታል። አሸናፊው ድርጅት አሸናፊነቱ በተገለፀለት ከ7 ተከታታይ የሥራ ቀናት በኋላ በግንባር ቀርቦ አሸናፊ የሆነበትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ በማስያዝ በ8 ቀናት ውስጥ ውል መያዝ ይኖርበታል። የበለጠ መረጃ ለማግኘት  ስልክ ቁጥር፡- 058-771-66-91/058/178 00 37/ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ። የጨረታ መክፈቻ ቀኑ የበአል ቀናት ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል። ዩኒቨርሲቲው ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በተለያዩ ወረዳዎች ለሚያሰራቸው ጤና ጣቢያዎች በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ ህጋዊና ብቁ ተጫራቾችን አወዳድ
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ በተለያዩ ወረዳዎች ለሚያሰራቸው ጤና ጣቢያዎች በሀገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ ህጋዊና ብቁ ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 30 ቀናት (Calendar Day)ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ 8ኛ ፎቅ  ምሕንድስና ግዥ ዘርፍ የማይመለስ ብር 1000 (አንድ ሺህ)በመክፈል መውሰድና መወዳደር እንደምትችሉ እናሳውቃለን፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ የካቲት 22/2015 ዓ/ም የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 21 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 21 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 21 ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 21 ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 21 ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 21 ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የጨረታ ማሰታወቂያ ብግጨ 29/2015 የደብር ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከመንግስት በተመደበለት በጀት ለማሰራት ባቀደው Lot 1 staff Apartment block A, septic tanks & site work Lot 2 staff Apartment block B & slaughter House በግለጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል ፡፡ ስለሆነም ስራውን ለመስራት የሚፈልግጉ ተጫራቾች ፡- 1. አቅራቢዎች ሊስት ላይ የተመዘገቡና የምስክር ወረቀት የሚያቀርቡ፤ በዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፈቃድ ፤ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና የቲን ምዝገባ የምስክር ወረቀት ከሚመለከተው የመንግስት አካል ማቅረብ የሚችል ፡፡ 2. ለስራ የሚስፈልገውን የሰው ሀይል ፤ ማቴሪያልና ማሽነሪዎችን ሙሉ በሙሉ በራሳቸው አቅርቦት መስራት የሚችል እና Lot 1 BC grade 2 or grade 3 and above Lot 2 BC grade 2 or grade 3 and above የግባንታ ስራ ፈቃድ ያላቸው ሁሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች የታደሰ ሰነዳቸውን ዋጋ ሞልተው ሲመልሱ የጨረታ ማስከበሪያ Lot 1 500.000 .00 /አምስት መቶ ሺህ/ Lot 2 ብር 500.000.00 /አምስት መቶ ሺህ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመረተ የባንክ ዋስትና በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ስም አሰርተው ማቅረብ ሲኖርባቸው በጥቃቅን የተደራጁ ከአደራጃቸው የመንግስት መ/ቤት የዋስትና ደብዳቤ በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ስም በማሰራት ማቅረብ አለባቸው ፡፡ 3. አሽናፊው ተጫራች አሽናፊነቱ በተገለጸለት ከ7/ሰባት/ ተከታታይ ቀናት በሖላ በግንባር ቀርቦ አሸናፊ የሆኑትን ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ በማስያዝ በ8 ቀናት ውስጥ ውል መያዝ የሚችል መሆን አለበት ፡፡ 4. ከላይ የተዘረዘሩት መስፈርቶች የሚያሟሉ ስራ ተጫራቾች ሁሉ የጨረታ ዶክመንቱን ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ አስተዳደር ህንጻ ቁጥር 27 ቢሮ ቁጥር 10 እና አዲስ አበባ አራት ኪሎ ከቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ወርድ ብሎ ሮሚና ካፌ ህንጻ 1ኛው ፎቅ ቢሮ ቁጥር 07 ድረስ በማቅረብ ማስታወቂያው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 30 ቀናት የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብር / በየሎቱ በመክፈል ሰነዱን መግዛት ይችላል ፡፡ 5. ተወዳዳሪ ተቋራቾች የጨረታ ሰነዱን በአግባቡ በመሙላትና በማሸግ በ31ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡59 ድረስ ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ህንጻ ቁጥር 27 ቢሮ ቁጥር 10 ድረስ በማቅረብ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማሰገባት አለባቸው፡፡ 6. ጨረታው በ31ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 በደብረ ማርቆስ ዩንቨርሲቲ አስተዳደር ህንጻ ቁጥር 27 በግዢ በድን ቢሮ ቁጥር 10 ይከፈታል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች በጨረታ ላይ መገኘት ካልቻሉ መስፈርቱን እስካሟሉ ድረስ በጨረታው ላይ ያልተገኙ ተጫራቾች ፖስታን ጨምሮ ጨረታው በእለቱ ይከፈታል፡ 7. የጨረታው ፋይናንሻል እና ቴክኒካል ኦርጂናል ዶክመንቶች እንዲሁም የጨረታ ማስከበሪያውን ለየብቻ አስተማማኝ በሆነ ማጣበቂያ በታሸገ ፖስታ በማድረግ በእያንዳንዱ ፖስታ ላይ የመ/ቤቱን ሙሉ ስምና አድራሻ በመጻፍ ማህተም በማድረግ በተጠቀለለ አንድ ፖስታ በማሸግ ማቅረብ ሲኖርባቸው ፋይናንሽያልና ቴክኒካል ዶክመንቶች ከኦርጂናሉ በተጨማሪ አንድ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው ፡፡ 8. ዩኒቨርሲቲ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት የተጠበቀ ነው ፡፡ ማሳሰቢያ ፡-የጨረታ መዝጊያው መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ እና እሁድ ወይም በዓል ቀናት ከሆነ ጨረታው በቀጣዩ የስራ ቀን ተዘግቶ የሚከፈት ይሆናል፡፡ ለበለጠ መረጃ -በስልክ ቁጥር 058-771-66-91 ደብረ ማርቆስ መጠየቅ ይችላሉ፡፡ ደብረ ማርቆስ ዩኚቨርሲቲ

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 19 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን የካቲት 17 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች