uz
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Kanalga Telegram’da o‘tish

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Ko'proq ko'rsatish
3 589
Obunachilar
+224 soatlar
-17 kunlar
+4230 kunlar
Postlar arxiv
የነሐሴ_ወር_2016_የሀራጅ_ሽያጭ_ማስታወቂያ_1_1.PDF3.74 MB

የግንባታ ማተሪያል ግልፅ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር ግ-04/2017
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አስመጪዎች በጉምሩከ አዋጅ ቁጥር 859/2006 እና በተሻሻለው የጉምሩክ አዋጅ ቁጥር 1160/2011 መሰረት የተተው ወይም የተወረሱ ዕቃዎችን በእቃ አወጋገድ መመሪያ ቁጥር 167/2012 መሠረት
የተተው የተወረሱ ንብረቶችን:-
የቧንቧ እቃዎች፣ 3x Nourishing Hair Conditioner፣ Dialysis machine & Dialysis chair፣      Cassia Pressed Blind Spot Mirror Hang Bag Material Imitation:      Printed Carton: Printed Wrapper Paper እና     Film Faced Ply Wood እቃዎችን ባሉበት በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በዚህም መሠረት ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለመጫረት የሚፈልጉና ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው መሳተፍ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡     ተጫራቾች የዕቃዎቹን ዝርዝር፤ ዓይነት፣ ብዛት፣ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሠነድ እና መመሪያ መግለጫ አንዲሁም የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ ዘወትር ከሰኞ እስከ ሐሙስ ከጠዋት 2፡00 እስከ ቀኑ 6፡00 ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 7፡00 እስከ ቀኑ 10፡30 ሰዓት እና ዓርብ ከጠዋት 2፡00 እስከ ቀኑ 5፡00 ከሰዓት በኋላ ከቀኑ 7፡30 እስከ ቀኑ 10፡30 እንዲሁም ቅዳሜ ከጠዋት 2፡00 እስከ ቀኑ 5፡30 የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ) በመክፈል ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ገቢ ሂሳቦች ቡድን መውሰድ ይችላሉ፡፡     ተጫራቾች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከሚሸጡ ዕቃ ጋር በዘርፉ የፀና ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፍኬት እና የዘመኑን ግብር የከፈለ ስለመሆኑ ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ሆኖም ግምታዊ ዋጋቸው ከብር 500,000.00 በታች የሆኑ ማንኛውንም ዕቃ ለመግዛት የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሠርተፍኬት ማቅረብ ሳያስፈልግ መወዳደር ይችላሉ፡፡     ማንኛውም ተጫራች ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ የሚሆን የሚጫረትበትን ጠቅላላ ዋጋ 5% ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ CPO ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ከመከፈቱ በፊት በቅድሚያ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች የሚያስይዙት CPO በቅርጫፍ ጽ/ቤቱ ስም ETHIOPIAN CuSTOMS COMMISSION WOD]O BRANCH OFFICE በሚል ሲሆን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከአዲስ አበባ፣ አዳማ እና ሞጆ ቅርጫፎች መዘጋጀት አለበት፡፡ ተሳታፊዎች ዋጋ መሙላት የሚችሉት በቅርንጫፍ ጽ/ ቤቱ ተዘጋጅቶ ማህተም ያረፈበት ሠነድ ላይ ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡     ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ በመግዛት የሚወዳደሩበትን ዕቃ አስቀድሞ ማየት ያለባቸው ሲሆን ዕቃውን ሳያዩ ለሚሞሉት ዋጋ ቅ/ጽ/ቤቱ ኃላፊነቱን አይወስድም፡፡ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ተሽጦ የተወሰደ እቃ ተመላሽ አይደረገም፤ ለእቃውም የተከፈለ ገንዘብ አይመለስም፡፡     ግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ተሳታፊ ተጫራቾች እያንዳንዱን ዕቃዎች ለመግዛት የሚያቀርቡት የመጫረቻ ዋጋ፣ የሞሉበት ሠነድ፣ በተራ ቁጥር 2 የተገለፁትን ማስረጃዎች ኮፒ እና ያቀረቡት የመጫረቻ ዋጋ 5% ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ CPO በኤንቨሎፕ ወይም በፖስታ በማሸግ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ8 ተከታታይ ቀናት እስከ የመጨረሻው ቀን ጠዋት 4፡45 ሰዓት ድረስ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሳጥን ማስገባት ይቻላል፡፡ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሣጥኑ ከታሸገ በኋላ የሚመጡ የመጫረቻ ሰነዶች ተቀባይነት አይኖራቸውም፡፡     የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ የወጣበት ቀንን ጨምሮ በ8ኛው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡45 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት ጠዋቱ 5፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይንም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በአዘጋጀው ቢሮ ውስጥ ይከፈታል፡፡     ማንኛውም በግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የሚሳተፍ ተጫራች ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከተከፈተ በኋላ ዋጋ መቀየር ወይንም የሌላ ተጫራቾችን ዋጋ ተንተርሶ ዋጋ አሻሽሎ ማቅረብ አይችልም፣ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሽያጭ ውድድር ላይ የዕቃው አስመጪ ወይም ባለቤት እና ቤተሰብ የነበሩ ሰዎች በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መሳተፍ አይችሉም፡፡ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ከተከፈተ በኋላ እራሱን ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ውድድር ማገለል አይቻልም እና የሰጠው የመወዳደሪያ ዋጋ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ግምገማ ተጠናቆ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ውጤት እስከሚያሳውቅ ድረስ ፀንቶ ይቆያል፡፡     የግልጽ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው አሸናፊ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን ስለማሸነፋቸው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ5 (አምስት) ቀናት ውስጥ የአሸነፉበትን ዕቃ ዋጋ ገቢ በማድረግ ዕቃውን መረከብ አለበት፡፡ በ5 (አምስት) ቀናት ውስጥ ገንዘቡ ገቢ ካልተደረገ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ CPO ያስያዙት ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይደረጋል፡፡     በተራ ቁጥር 8 በተቀመጠው ጊዜ ውስጥ የአሸነፉበትን ዕቃ ዋጋ ገቢ አድርጎ ዕቃውን ያላነሳ ያልተረከበ እንደሆነ ስለሚቆይበት ለተጨማሪ ጊዜ የመጋዘን ኪራይ ይከፍላል፡፡ ሆኖም ዕቃው በ2 (ሁለት) ወራት ውስጥ ካልወጣ እንደተተወ ተቆጥሮ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሽያጭ ይወገዳል፡፡     አሸናፊው ተጫራች ዕቃዎችን ለመረከብና ለማጓጓዝ የሚያስፈልጉ ወጪዎችን ሁሉ ራሱ ይሸፍናል፡፡     ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የአቀረበውን ዕቃ ብዛት ለመጨመርም ሆነ ለመቀነስ ሙሉ መብት አለው፡፡ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ተሽጦ በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ለአሸናፊው የተወሰደ እቃ አይመለስም፡፡      ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዕቃዎቹን ለመሸጥ የተሻለ አማራጭ ወይም ዘዴ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡     ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 022-236-9094 ላይ ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር ጉምሩክ ኮሚሽን የሞጆ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

የCCTV ካሜራ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏
የግዮን ሆቴሎች ድርጅት የCCTV ካሜራ ግዥ በግልፅ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አወዳድሮ መፈፀም ይፈልጋል ስለሆነም የ2016 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ሰርተፍኬት ያለው የታደሰ ንግድ ምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው tin No /የግብር መለያ ቁጥር/ ሰርተፍኬት ያለው Vat/ ተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፍኬት ያለው በገቢዎች ሚኒስቴር የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ፈቃድ ያለው፤ ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ብቁ የሚያደርጉ ሰነዶችን ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፤     ተጫራቾች ለሚጫረቱበት የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 /ሃያ ሺ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።     የሚዘጋጀው የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ ከአዲስ አበባ ውጭ ከሆነ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅርንጫፍ ብቻ መሆን ይኖርበታል።     ተጫራቾች የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለ21 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ የማይመለስ ለእያንዳንዱ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ በዋናው እንግዳ መቀበያ በመክፈል የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውንሰነድ ከግዥ አገልግሎት ቢሮ መውሰድ ይችላሉ። የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ሳጥን የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ በሪፖርተር ጋዜጣ በወጣበት በ21ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚያው ዕለት ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው የሚከፈትበት የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።     ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115 513 222 Ext 5429/5163 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።     የሥራ ሰዓት፡     ከሰኞ እስከ ሀሙስ ጠዋት 2፡00–6:00     ከሰዓት 7፡00-11፡00     አርብ ጠዋት ከ2፡00 – 5፡30 ከሰዓት 7፡30 እስከ 11፡00 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ለመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

Share የንግድ ቤት ኪራይ ውል ስምምነት.docx

Share የቤት ሽያጭ ውል ፎርም .docx

Share የገንዘብ ብድር ውል ስምምነት (1).docx

ጨረታ ማስታወቂያ ለአማካሪ ድርጅቶች
የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከታች ቀጥሎ የተዘረዘረውን ሥራ በአማካሪ ድርጅቶች ለማሰራት በድጋሚ ለ3ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ማስታወቂያ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ቁጥር ኢ.ግ.ሥ.ኮ ብግጨ/10B/2016 ተ.ቁ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ አይነት እና ደረጃ (Grade) ደረጃ (Grade) ሰነድ መሸጫ ዋጋ (የማይመለስ) በብር የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ መዝጊያና ቀንና ሰዓት‍‍‍‌‌‍‍‍‌‌‌‍‌‌‍ መክፈቻ የመዝጊያ ቀን የመዝጊያ ሰዓት የመክፈቻ ሰዓት 1 የዋና መ/ቤት (B+G+9)ቭህንፃ የማማከር አገልግሎት ግዥ 1 500   ነሐሴ 7/2016 4:00   4:30   የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ከላይ በሠንጠረዥ ውስጥ በዝርዝር እንደተገለፀው እና ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱ ጋር በተያያዘው ቴክኒካልና ፋይናንሽያል መስፈርት መሰረት አማካሪ ድርጅቶችን አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ፡- ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ቫት እና ቲን ያላችሁና የዘመኑን ግብር ለመክፈላችሁ እና ከኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ለ2016 ዓ.ም የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ እንዲሁም ከገቢዎች ሚ/ር ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ በተጨማሪም በመንግስት የግዥ ኤጄንሲ በአቅራቢዎች ሊስት የተመዘገቡ ተጫራቾች ዘወትር በሥራ ሰዓት ሳሪስ አቦ ፋፋ የምግብ ኢማ አጠገብ የቀድሞው እርሻ መሣሪያዎችና ቴክኒክ አገልግሎት ኢማ ግቢ የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 110 ቀርበው የተዘጋጀውን የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ ከላይ በሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሰውን ብር ብቻ በመከፈል የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው በተዘጋጀው ሰነድ ላይ የሚሞሉት የነጠላ ዋጋ ብቻ በግልፅ የሚታይና ስርዝ ድልዝ የሌለበት መሆን ይኖርበታል፡፡ ተጫራቾች ለጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ው ዋስትና (ለ120 ቀናት የሚቆይ) ማስከበሪያ 500 ሺህ ብር በሲፒኦ ወይም በባንክ ጋራንቲ (unconditional) ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ዋስትናው ለብቻው በአንድ ፖስታ ውስጥ ተደርጎ ከኦርጂናል ቴክኒካል ሰነድጋር ተያይዞ መቅረብ ይኖርበታል፡፡ የጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ዋጋ ለ120 ቀናት የጸና ይሆናል። ተጫራቾች ከጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነዱ ጋር ተያይዞ በቀረበው ዶክመንት መሰረት ቴክኒካል ኦርጂናልና ኮፒ እንዲሁም ፋይናንሽያል በተለያዩ ፖስታ በማድረግ ፋይናንሽያል ሰነዱ ዋና እና ኮፒ በመለየት በታሸገ ኤንቨሎፕ አድርገው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው :: እያንዳንዱ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ የሚዘጋበት እና የሚከፈትበት ቀን እና ሰዓት ከላይ በሠንጠረዥ ውስጥ በተገለፀው መሰረት ሆኖ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኮርፖሬሽኑ የመሰብሰቢያ አዳራሽ የቴክኒካል ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ ሰነድ የመክፈቻ ስነሥርዓት ይከናወናል ። ኮርፖሬሽኑ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‌‏ውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ፡- ስልክ  0114-70-90-95/011 442-07-97/0114-42 36 08 ፋክስ 0114 42 1312 አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን

Share Grade-1-Construction-Competency-Form.pdf