Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Kanalga Telegram’da o‘tish
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite
Ko'proq ko'rsatish3 596
Obunachilar
-524 soatlar
-157 kun
+130 kun
Postlar arxiv
📍📍What else is new on the Federal Procurement Directive:👇👇
በተዋዋይ ወገኖች መካከል በውይይት መፈታት ያልቻለ አለመግባባት ወደ መደበኛ ፍርድቤት ከመሄድ ይልቅ ወደ ግልግል ዳኝነት (Arbitration) መሄድ የሚቻልበትን አንቀፅ አካቷል።
👉Evaluation of Price Adjustment Coefficient for Construction Contracts
https://t.me/ETCONpWORK
@etconp
የጨረታ ማስታወቂያ
የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ገላን ከ/ከተማ ለሚገነባው የሞዴል ማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ሥራ ለማሰራት ሰነድ ላይ ባለው የሥራ ዝርዝር እና ቅድመ ሁኔታዎች (Evaluation Criteria) መሰረት በዘርፉ ላይ የተሰማሩ ኮንትራክተሮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነጥቦች በማሟላት የጨረታ ሰነድ መውሰድ የምትችሉ መሆኑን ያሳውቃል፡፡
1. ጠቅላላ ሥራ ተቋራጭ ደረጃ 7 እና ከዛ በላይ/ የህንፃ ሥራ ተቋራጭ ደረጃ 6 እና ከዛ በላይ/ ፍቃድ ያለው
2. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 500.00 (አምስት መቶ ብር) በመክፈል ጨረታ ሰነዱን ከኦሮሚያ ግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን ይህ ጨረታ በማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 21 ተከታታይ ቀናት ብቻ መውሰድ ይቻላል፡፡ (የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የስራ ቀናትን ከሰኞ - አርብ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን)
3. ተጫራቾች በዚህ የንግድ ዘርፍ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ ቲን ፣ቫት፤ የንግድ ምዝገባ እና ሰነድ ይሸጥልኝ ማመልከቻ ጋር ማቅረብ የሚችል፡፡
4. ጨረታው የሚገባበት እና የሚከፈትበት በ22ኛው ቀን ሲሆን 22ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተዘግቶ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁ ዕለት በ4፡30 ይከፈታል፡፡
5. ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ /ተጫራቹ ጥሩ የመልካም ስራ አፈፃፀም ሪከርድ ከሌለው ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡
6. ተጨማሪ ማብራሪያ ከድርጅቱ መረዳት ይቻላል፡፡
የኦሮሚያ የግብርና ህብረት ሥራ ማህበራት ፌዴሬሽን
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር 005/2017 ዓ.ም
የቡታጅራ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት 1ኛ, በድጋሚ የወጣው የአቱ ት/ቤት የመማሪያ ከፍሎች ግንባታ ግዥ እና 2ተኛ.የቡታጅራ ከተማ አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ፡፡
በዚህም መሰረት ተጫራቾች ፦
1. ለእቱ ትምህርት ግንባት ጨረታ መወዳደር የሚችሉት ደረጃ 9(ዘጠኝ) የግንባታ ፍቃድ ያላቸው ማህበራት ብቻ ሲሆኑ
2. ለቡታጅራ ከተማ ለአዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ግዥ ጨረታ መወዳደር የሚችሉት BC4 ፡ GC5 እና ከዚያ በላይየግንባታ ፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች መሆን አለባቸው፡፡
3. በተጨማሪም ለሁለቱም የግንባታ ጨረታዎች በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና የንግድ ምዝገባ የምስከርወረቀት፤የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር፤ የቲን ነምበር ያላቸው የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እንዲሁም የዘመኑ ግብር የከፈሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል ፤ በተጨማሪም የአቅራቢነት የምስከር ወረቀት እና ሌሎች ተፈላጊ መረጃዎችን ሁሉ ማቅረብ ይኖራባቸዋል ፡፡
4. አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታ ጨረታ የምትወዳደሩ ድርጅቶች የሚገነባበትን ቦታ ማየት/Site visit/ ማድረግ ግዴታ ነው፡፡
This is an invitation for bids from the Addis Ababa City Roads Authority (AACRA) for road construction projects. Here's a breakdown of the key information:
Project Overview:
AACRA is seeking bids for road construction/rehabilitation projects.
Bidding is open to both local and international companies.
Bid documents can be purchased from June 12, 2025, to July 31, 2025, at 1:30 P.M.
Bid submission deadline is July 31, 2025, at 5:30 P.M.
የውጭ ተቋራጮች ከሦስት ቢሊዮን ብር በታች ዋጋ ባላቸው ፕሮጀክቶች እንዳይሳተፉ የሚከለክለው መመርያ
#Ethiopia: የፌዴራል መንግሥት የግዥ አፈጻጸም መመርያ ተሻሽሎ በገንዘብ ሚኒስቴር በኩል ቀርቧል፡፡ በዚህ መመርያ የመንግሥት ግዥ አፈጻጸምን የተመለከቱ አዳዲስ ድንጋጌዎች የተካተቱበት ሲሆን፣ አፈጻጸማችሁን በተመለከተም ከቀድሞ መመርያ በተለየ ተፈጻሚ የሚሆኑት አሠራሮችንም የያዘ ነው፡፡
በመመርያው አጠቃላይ የፌዴራል የመንግሥት ግዥ አሠራሮችንና አፈጻጸማቸውን የተመለከቱ ዝርዝር ድንጋጌዎችን የያዘ ሲሆን፣ በተለይ ደግሞ ለኮንስትራክሽን ዘርፉ የግዥ አፈጻጸም ሥርዓቶች የተለየ ትኩረት በመስጠት የተዘጋጀ መሆኑን የዘርፉ ተዋንያኖች ይገልጻሉ፡፡
ከኢትዮጵያ ሥራ ተቋራጮች ማኅበር ያገኘነውም መረጃ እንደሚያመለክተው፣ የግዥ መመርያው ዓመታትን ፈጅቶ የመጣ ቢሆንም፣ ከዚህ ቀደም ማኅበሩም ሆነ ኮንትራክተሮች ሲጮኹበት የነበሩ አስፈላጊ የሚባሉ ድንጋጌዎች በመመርያው ተካትተው መቅረባቸው በበጎ የሚታይ መሆኑንም ይገልጻሉ፡፡
የኮንስትራክሽን ዘርፉን በተመለከቱ በርካታ ለውጦች የተደረጉ ስ...
ተጨማሪ ያንብቡ: https://ethiopianreporter.com/142229/
+9
We are importing china porcelain ceramic with different color and size
0911798889/0979990081
ሳይት ማኔጀር
#elibas
#engineering
#Addis_Ababa
የመጀመርያ ዲግሪ በሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ ኮተም ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀች (የስራ ልምድ ቢኖራት ይመረጣል)
ፆታ፡ ሴት
የስራ ቦታ፡ ጃክሮስ
ዋና ኃላፊነቶች፡
- የእለት ተእለት የሳይት ስራዎችን እና የግንባታ ስራዎችን መቆጣጠር እና ማስተዳደር
- ፕሮጀክቶች በሰዓቱ፣ በአቅማቸው እና በበጀት መድረሳቸውን ማረጋገጥ
- ከንዑስ ተቋራጮች፣ አቅራቢዎች እና ሰራተኞች ጋር በቦታው ላይ ማስተባበር
- የጤና እና የደህንነት ደንቦችን ማስፈፀም እና መደበኛ የደህንነት ፍተሻዎችን ማካሄድ
- እድገትን መቆጣጠር እና ለከፍተኛ አመራር መደበኛ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት
- በግንባታ ሥራ ወቅት ሊነሱ የሚችሉ ችግሮችን መፍታት
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: June 22, 2025
How To Apply: በሃሁጆብስ ቴሌግራም ቦት https://t.me/hahujobs_bot ያመልክቱ። ለበለጠ መረጃ +251910785286/+251911615835 መደወል ይችላሉ።
Repost from ALL ETHIO CONTRACTOR & ENGINEER STATION
ሳይት ማኔጀር
#elibas
#engineering
#Addis_Ababa
የመጀመርያ ዲግሪ በሲቪል ኢንጅነሪንግ፣ ኮተም ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀች (የስራ ልምድ ቢኖራት ይመረጣል)
ፆታ፡ ሴት
የስራ ቦታ፡ ጃክሮስ
ዋና ኃላፊነቶች፡
- የእለት ተእለት የሳይት ስራዎችን እና የግንባታ ስራዎችን መቆጣጠር እና ማስተዳደር
- ፕሮጀክቶች በሰዓቱ፣ በአቅማቸው እና በበጀት መድረሳቸውን ማረጋገጥ
- ከንዑስ ተቋራጮች፣ አቅራቢዎች እና ሰራተኞች ጋር በቦታው ላይ ማስተባበር
- የጤና እና የደህንነት ደንቦችን ማስፈፀም እና መደበኛ የደህንነት ፍተሻዎችን ማካሄድ
- እድገትን መቆጣጠር እና ለከፍተኛ አመራር መደበኛ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት
- በግንባታ ሥራ ወቅት ሊነሱ የሚችሉ ችግሮችን መፍታት
Quanitity Required: 1
Minimum Years Of Experience: #0_years
Deadline: June 22, 2025
How To Apply: በሃሁጆብስ ቴሌግራም ቦት https://t.me/hahujobs_bot ያመልክቱ። ለበለጠ መረጃ +251910785286/+251911615835 መደወል ይችላሉ።
+2
ሰላም ጤና ይስጥልን ውድ የአባስ ነስሩ ቤተሰቦች
ከሳይት የተረፈ እና የአዳዲስ ፋብሪካዎች ምርት እንገዛለን
ከ20 ኩንታል በላይ ለሚገዙ ደንበኞቻችን የዴሊቨሪ አገልግሎት በነጻ እንደምንሰጥ እና ለደላሎች ኮሚሽን እንደምንከፍል ስንገልጽ ከታላቅ አክብሮትና ደስታ ጋር ነው
*አባስ ነስሩ የአርማታ ብረት (ፌሮ) መሸጫ*
ለግንባታ መሰረታዊው ነገር የአርማታ ብረቱ (ፊሮ) ጥራት ነው።
ጠንካራ እና እንደ ልብ የሚተጣጠፍ የአርማታ ብረት (ፌሮ) ለግንባታዎ ተመራጭ ነው።
ጠንካራ እና እንደልብ የሚታጠፍ የአርማታ ብረት ከየት እገዛለው ብለው ሀሳብ ገብቶታል ? እንግዲያውስ እኛ አለንልዎት ስንሎ በደስታ ነው እርሶም ምርጫዎ ስላረጉን እያመሰገንን የእርሶን የውድ ደንበኛችንን ፍላጎት ለማሟላት ድርጅታችን አለሁ ይላል
🔗 የምናቀርባቸው የብረት አይነቶች ⚒
ለቢም፣ለኮለን፣ለስላቭ፣ለደረጃ🪜፣ለህንጻ🏢፣ለቤት🏠፣ለድልድይ፣ለመንገድ 🛣እና ለተለያዩ ግንባታዎች የሚውሉ በሀገር ውስጥ🇪🇹 ፋብሪካዎች🏭 የተመረቱ እና ከቱርክ🇹🇷 በመጡ ጥራታቸውን የጠበቁ የአርማታ ብረት(ፌሮ) በ ግሬድ 75 እኛ ጋር ያገኛሉ::
🏗rebar 8mm
🏗rebar 10mm
🏗rebar12mm
🏗rebar14mm
🏗rebar16mm
🏗rebar20mm
🏗rebar24mm
🏗rebar32mm
ስታፋ ብረት..(6 ) mm እና
ጥቅልሽቦ ..1.5 mm እና....2.5 mm
⚖በተመጣጣኝ ዋጋ 💵 እስተማማኝ አቅርቦት የአርማማታ ብረቶችን ይዘንላቹ ቀርበናል
* ( እኛጋር ሳይመጡ እንዳይወስኑ )*
📱0911195872
📱0983774236
📱0912875857
📱092 032 3985
አድራሻ :- ቁ.1ተክለሐይማኖት ፔፕሲ 50 ሜትር ገባ ብሎ
ቁ.2ጦርሀይሎች ሆላንድ ኤምባሲ
ለበለጠ መረጃ
https://yimahos2.com/Abbas-Nesru-Steel
📌Retention ከ5% ወደ 7% ከፍ ተደርጓል።
🔗በአዲሱ የፌደራል የግዥ መመሪያ 1073/2017 በክፍያ የምስክር ወረቀት መሰረት ከሚፈጸመው ከእያንዳንዱ ክፍያ ላይ ለግንባታ ሥራው ጥራት ዋስትና እንዲሆን 7% (ሰባት በመቶ) በማያዣ መልክ (Retention) ተቀንሶ ይያዛል፡፡
🔗የግንባታ ስራው ሲጠናቀቅ እና ጊዜያዊ ርክክብ ሲደረግ ተቀንሶ ከሚያዘው ገንዘብ ላይ 50% (ሃምሳ በመቶ) ለሥራ ተቋራጩ ይለቀቃል፡፡ ቀሪው 50% (ሃምሳ በመቶ) ጊዜያዊ ርክክብ ከተደረገበት ጊዜ አንስቶ ለአንድ ዓመት የጥገና ጊዜ ተይዞ የሚቆይ ሲሆን፣ የስራ ተቋራጩ ለ12 ወራት የሚቆይ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና ካቀረበ የተያዘው ገንዘብ ይለቀቅለታል፡፡
ሙሉ መመሪያውን 👇ያገኙታል::
@procinsightet/60
🔑 ለጨረታ ማስከበሪያ ከመድን የሚቀርቡ ዋስትናዎች (Conditional Bond) ከዚህ በኋላ ተቀባይነት አይኖራቸውም። ስራ ተቋራጮች ለውል ማስከበሪያ ከመድን የሚያቀርቡት ዋስትና Unconditional መሆን ይጠበቅበታል።
📌 በነባሩ የፌደራል ግዥ መመሪያ በግንባታ ስራ ለተሰማሩ የሃገር ውስጥ ስራ ተቋራጮች በሁኔታዎች ላይ የተመሰረተ የመድን ዋስትና (Conditional Insurance Bonds) ለጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት የነበረው ቢሆንም አዲሱ መመሪያ ይህንን አማራጭ አላካተተም።
📌 ለውል ማስከበሪያ ደግሞ ከአገር ውስጥ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ተቋራጮች ወይም መድሐኒት እና የሕክምና መሣሪያዎች አምራች ድርጅቶች ለሚፈጸም ግዥ ከታወቀ የመድን ድርጅት የሚቀርብ በሁኔታ ላይ ተመሠረተ የመድን ዋስትና ቢያቀርቡ ተቀባይነት የነበረው ቢሆንም በአዲሱ የግዥ መመሪያ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ መሆን እንዳለበት ተመላክቷል።
N.B. የሃገር ውስጥ መድን ድርጅቶች በብሄራዊ ባንክ በኩል በተሰጣቸው መመሪያ መሰረት በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ዋስትና (Unconditional) መስጠት የማይችሉ ከመሆኑ አንጻር ይህ እንዴት ተፈጻሚ ሊሆን እንደሚችል ሊታሰብበት የሚገባ ጉዳይ ነው።
📌 የአገር ውስጥ ስራ ተቋራጮች እንዲሁም የመድሀኒት እና ሕክምና መሳሪያ አምራች ኢንዱስትሪዎች በሁኔታ ላይ የተመሰረተ (conditional) የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከታወቀ የመድን ድርጅት ሊያቀርቡ እንደሚችሉ የሚገልፀው አንቀፅ ባለበት ፀንቷል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለኤም ዋይ ሹዝ ኤንድ ሌዜር ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ለሰጠው የብድር ገንዘብ አመላለስ በዋስትና የያዘውን ንብረት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ተጫራቾች በዕለቱ በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ቅድመ-ሁኔታዎችን አሟልታችሁ ለመጫረት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለኤም ዋይ ሹዝ ኤንድ ሌዜር ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማኅበር ለሰጠው የብድር ገንዘብ አመላለስ በዋስትና የያዘውን ንብረት በሐራጅ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በዚሁ መሰረት ተጫራቾች በዕለቱ በጨረታው ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ቅድመ-ሁኔታዎችን አሟልታችሁ ለመጫረት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
👉 INTERCON Construction Chemicals
● Concrete Admixtures
● Bonding Agents
● Waterproofings
● Wall Putty, Prime Coat
● Concrete Repair Mortar
● Floor hardener, Epoxy
● Grout, Self-level mortar
● Quartz paint, Contextra
● Tile Adhesive & Tile Joint Fillers
● Geotextiles and other construction chemicals and materials
Tel: 0961955555
Address: Signal, around signal mall
🔺ታምራት ፕሌት እና ጄቦልት አቅራቢ🏗
📌ፕሌትና ጄቦልት በፈለጉት አይነት የተዘጋጀ አለን
✂️ላሜራ መቁረጫ መብሻና ማጠፊያ ማሽኖች አሉን
🔗ፌሮ (ቶንዲኖ) ጥርስ እናበጃለን እንዲሁም እናጥፋለን
📐ማንኛዉንም የሞደፊክ ስራዎችን እንሰራለን
📍ኢትዮጵያ ዉስጥ የትም እንልክሎታለን!
➕➕➕➕➕➕➕➕➕
📍አድራሻችን፦ ቁ.1 አዉቶብስ ተራ(መሳለሚያ)
ቁ.2 መርካቶ
ቁ.3 ተክለሀይማኖት
📞0904040477
📞0911016833
+7
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የአፍሌክስ ሕንፃዎችን የሪኖቬሽን እና የማዘመን ሥራ ሊያካሂድ ነው
🔹🔹🔹
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የአፍሪካ ሊደርሺፕ ልሕቀት አካዳሚ ሕንፃዎችን የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ ለመሥራት ስምምነት ፈጸመ፡፡
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ ወቅት ባደረጉት ንግግር፡- አፍሌክስ በመጠን ከፍተኛ ለሆነው የሪኖቬሽን ሥራ ኮርፖሬሽኑን መምረጡ እንዳስደሰታቸው ገልጸው፣ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በሚታወቅበት ውጤታማ የፕሮጀክት አፈጻጸም መሠረት በውሉ በተቀመጠው የማጠናቀቂያ ጊዜ ሥራውን አጠናቆ ያስረክባል ብለዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ በዚህ ፕሮጀክት ትርፍን ሳይሆን፣ ለጥራት እና ለጊዜ ከፍተኛ ትኩረት እንደሚሰጥም ተናግረዋል፡፡
ስምምነቱ የሰልጣኞች ማደሪያ ሕንፃ እድሳት፣ የመማሪያ ክፍሎች ሕንፃ እድሳት እና የምድረ ግቢ ማስዋብ ሥራን የሚያካትት ግዙፍ የማስዋብ እና የማዘመን ሥራ እንደሆነ ተገልጿል፡፡
በዘርፉ ያካበተውን ልምድና ብቃት መሠረት አድርገው ኮርፖሬሽኑን እንዲሠራ ተቋማቸው መወሰኑን ዶ/ር ወንድዬ ለገሠ የአፍሌክስ ምክትል ፕሬዝዳንት ተናግረዋል፡፡
የማስዋብና የማዘመን ሥራውን በጥራት እና በጊዜ አጠናቆ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለማስረከብ ለያዘው እቅድ ከአፍሌክስ በኩል አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ምክትል ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል፡፡
ኮርፖሬሽኑ የበርካታ የመንግሥት ተቋማትን የሪኖቬሽን እና የማዘመን ሥራዎች በብቃት በማከናወን ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ለመንግሥት ተቋማት በጥራት እና በጊዜ ሥራዎችን ከመሥራት ባሻገር የሪኖቬሽን ሥራው የተቋሙን ገቢ በማሳደግ በኩል ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
