Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Kanalga Telegram’da o‘tish
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Chat us! Buy ads: https://telega.io/c/consite
Ko'proq ko'rsatish3 615
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-27 kun
+1330 kun
Postlar arxiv
+9
🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Lecy Gebermariyam school ( Varnero construction &Don Bosco catholic school ( zancon construction)🧱ጥራት ያላቸውን እና ለተለያዩ ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የቀይ ሸክላ (ጡቦችን) እናመርታለን።
🧱 ለሙሉ የቤት ግንባታ፣
🧱ለባንክ ቤት ካዝና፣
🧱 ለግቢ አጥር ማጠሪያ፣
🧱 ለመንገድ ዳር ጠርዞች፣
🧱 ለሆቴሎች፣ሬስቶራንት፣እና ካፌዎች ማሳመሪያ ፣
🧱 ለx-ray ክፍሎች፣
🧱 ለፍሳሽ ማንዋሎች፣
🧱 ለኪችን ሲንክ ማስቀመጫ ፣
🧱 ለሻወር ገንዳ ማሰቀመጫ፣
🧱 የPBC ፍሳሽ ማስወገጃ ለመሸፈን፣
🧱 ለአበባ መትከያ
🧱 ለብረት ማቅለጫ ፈርኒስ፣
🧱 ለፒዛ ኦቭን፣
🧱 ለምድጃ፣
🧱 ለቆሻሻ ማቃጠያ፣
*We produced High quality clay bricks for various construction purposes.
🧱 For building construction,
🧱 For bank vaults,
🧱 Fence for the yard,
🧱 For road edges,
🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration,
🧱 For x-ray rooms,
🧱 For manuals,
🧱 For kitchen,
🧱 For shower tray
🧱 To cover PBC drains,
🧱 For garden,
🧱 Furnace For steel factory,
🧱 For pizza oven,
🧱 For waste incinerator.... 🧱 For more information join our telegram channel & Ticktok account @newpointbricksfactory 🧱Order now 📲0912854327,0902378888 🧱"Quality is our first priority" Thank you 谢谢🧱
የንግድ ቤት የጨረታ ሰነድ ሽያጭ ማስታወቂያ
የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን በከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ተገንብተው በተጠናቀቁ የ40/60 የጋራ ህንጻዎች ላይ የሚገኙ 1471 ንግድ ቤቶችን ለ8ተኛ ዙር እንዲሁም በካፒታል ፕሮጀክት የተገነቡ በጀርመን ሳይት ላይ የሚገኙ 32 ንግድ ቤቶችን በ2ተኛ ዙር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በሽያጩ ማስተላለፍ ይፈልጋል።
በመሆኑም ኮርፖሬሽኑ በግልጽ ጨረታ ያቀረባቸውን ንግድ ቤቶች ተወዳድሮ መግዛት የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከጥር 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 21 ቀናት በአንሊይን በዌብሳይት https://housebid.aahdc.gov.et/ በመግባት አስፈሊጊውን ምዝገባ በማድረግ የማይመለስ ብር 1,000/አንድ ሺህ/ በቴሌ ብር አማካኝነት ክፍያ በመፈጸም የጨረታ ሰነድ በሶፍት ኮፒ መግዛት የምትችሉ ሲሆን ተጨማሪ መረጃ ካስፈለገ (ቅዳሜን ሙለ ቀን ጨምሮ) ከጠዋቱ 2፡00 እስከ ምሽት 11፡30 ድረስ ከዚህ በታች ባለው ሰንጠረዥ በተገለጹት ቦታዎች ላይ እገዛ ማማኘት እንደሚቻል እናሳውቃለን።
አድራሻ
1. አዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮፖሬሽን (ምስራቅ ቅርንጫፍ)
ቦታ 49 ማዞሪያ ቦሌ አያት 2 ሰይት(ሎሚ ከለር)
2. የካ ክ/ከተማ አስተዳደር ቤቶች አስ/ጽ/ቤት ቦታ መገናኛ
3. አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር ቤቶች አስ/ጽ/ቤት
አቃቂ መናኸሪያ ፊት ለፊት
4. አዲስ አበባ ቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ዋናው መ/ቤት
ባምቢስ አካባቢ ግሪክ ት/ቤት አጠገብ
የዋጋ ማሻሻያ (Price Adjustment) – አስፈላጊነቱ እና ተግባራዊነቱ
የዋጋ ማሻሻያ በግንባታ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከፍተኛ ሚና ያለው የኮንትራት መርህ ሲሆን፣ በፕሮጀክት አፈጻጸም ወቅት የሚከሰቱ የዋጋ ግሽበቶች፣ የገንዘብ ዋጋ መቀነስ እና የግብዓት ዋጋ ለውጦች ተፅዕኖ እንዳያስከትሉ የሚረዳ መንገድ ነው። ዓላማው ኮንትራክተሩን እና አሠሪውን ከልክ ያልፈ የፋይናንስ አደጋ መጠበቅ እና ፍትሃዊ ክፍያ ማረጋገጥ ነው።
በኢትዮጵያ፣ በተለይም በመንገድ እና በትልቅ የግንባታ ፕሮጀክቶች፣ የነዳጅ፣ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ቢቱመን፣ የሰራተኛ ኃይል እና የመሳሪያ ዋጋ ፈጣን መለዋወጥ የዋጋ ማሻሻያን የማይተካ አስፈላጊ መሆኑን አሳይቷል። ይህ መርህ በትክክል ሲተገበር፣ ፕሮጀክቶች እንዳይዘገዩ፣ ኮንትራክተሮች እንዳይጎዱ እና የህዝብ ገንዘብ በአግባቡ እንዲውል ያግዛል።
📎 ለተግባራዊ አጠቃቀም፣ የዋጋ ማሻሻያ ሂሳብ ማስላት የሚያግዝ Excel ፎርማት አብረን አያይዘናል፤ ለወደፊት አጠቃቀምዎ እንዲረዳ ተዘጋጅቶ ቀርቧል።
If you need advisor on this matter contact @BidHelpbot
+2
በአጥር የተዘጉ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን የማስከፈት ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ቀን 2018ዓ.ም፡- የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለሥልጣን፤ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ታጥረው የተዘጉ የውስጥ ለውስጥ መንገዶችን በማስከፈት ለታለመላቸው ዓላማ እንዲውሉ እያደረገ ይገኛል፡፡
ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ከታህሳስ 14 ጀምሮ በግብረ-ኃይል በአጥር የተዘጉ መንገዶችን በማስከፈት ላይ ሲሆን፤ የዘመቻ ሥራው በተጀመረ በመጀመሪያዎቹ ሁለት ሳምንታት ብቻ 458 በሚደርሱ አካባቢዎች አጥር በማንሳት የውስጥ ለውስጥ መንገዶች በማስከፈት ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ አድርጓል፡፡
ከእነዚህ አካባቢዎች መካከል፤ 182 አጥሮች በግብረ-ኃይል የተነሱ ሲሆን፣ 276 ቦታዎች ላይ ደግሞ በተላለፈው ማስታወቂያ መሠረት በግለሰቦች የተነሱ ናቸው፡፡
ተግባሩ በትናትናው ዕለትም ቀጥሎ፤ የደቡብ አዲስ አበባ መንገድ ኔትዎርክ ማኔጅመንት፣ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፤ ወረዳ 2፣ ልዩ ቦታው ማህበር ቤቶች እና ወረዳ 13፣ አርሴማ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የተዘጉ መንገዶች ግብረ-ኃይል እንዲከፈት አድርጓል፡፡
በተመሣሣይም በሌሎች የከተማዋ ክፍሎች በአጥር የተዘጉ መንገዶችን የማስከፈት ሥራው በተከታታይ የሚቀጥል መሆኑን ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ያሰታውቃል።
1997 እና ለ2005 የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች በሙሉ!
http://aahdab.et/saving
+9
🧱New Point Bricks factory 新点砖厂🧱 Red brick:- This is the classic brick color that you see Quality with affordable price 🧱ጥራት ያላቸውን እና ለተለያዩ ለግንባታ አገልግሎት የሚውሉ የቀይ ሸክላ (ጡቦችን) እናመርታለን።
🧱 ለሙሉ የቤት ግንባታ፣
🧱ለባንክ ቤት ካዝና፣
🧱 ለግቢ አጥር ማጠሪያ፣
🧱 ለመንገድ ዳር ጠርዞች፣
🧱 ለሆቴሎች፣ሬስቶራንት፣እና ካፌዎች ማሳመሪያ ፣
🧱 ለx-ray ክፍሎች፣
🧱 ለፍሳሽ ማንዋሎች፣
🧱 ለኪችን ሲንክ ማስቀመጫ ፣
🧱 ለሻወር ገንዳ ማሰቀመጫ፣
🧱 የPBC ፍሳሽ ማስወገጃ ለመሸፈን፣
🧱 ለአበባ መትከያ
🧱 ለብረት ማቅለጫ ፈርኒስ፣
🧱 ለፒዛ ኦቭን፣
🧱 ለምድጃ፣
🧱 ለቆሻሻ ማቃጠያ፣
*We produced High quality clay bricks for various construction purposes.
🧱 For building construction,
🧱 For bank vaults,
🧱 Fence for the yard,
🧱 For road edges,
🧱 For Hotels,Restaurants,and Cafes decoration,
🧱 For x-ray rooms,
🧱 For manuals,
🧱 For kitchen,
🧱 For shower tray
🧱 To cover PBC drains,
🧱 For garden,
🧱 Furnace For steel factory,
🧱 For pizza oven,
🧱 For waste incinerator.... 🧱 For more information join our telegram channel & Ticktok account @newpointbricksfactory 🧱Order now 📲0912854327,0902378888 🧱"Quality is our first priority" Thank you 谢谢🧱
ስራ ላይ ያለው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን የህንጻ መመሪያና ስታንዳርድ ቁጥር 127/2014.
Addis Ababa City Administration Building Permit and Control Authority Building Guidelines and Standards (Directive No. 127/2014).
የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2018 ዓ.ም ለከተራ እና ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
💫Happy holiday |
መልካም በዓል
ዩኒቲ-ኮንስትራክሽን ካታሎግ🏗
t.me/UnitySupplier ግሩፕ
የጨረታ ማስታወቂያ!
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ቢሮ በ2018 ኣ.ም በሁለተኛው ዙር የተለያዩ ቋሚና አላቂ የቢሮ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡-
የጋራ መኖሪያ ቤት ተመዝጋቢዎች ከታች ባለው ቪዲዮ መሰረት ሊንኩን በመጫን የሚፈልጉትን መረጃ መመልከት የሚችሉ መሆኑን እናውቃለን
http://aahdab.et/saving
** የመሬት ሊዝ ጨረታ ተራዘመ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ 8ኛ ዙር የመሬት ሊዝ ጨረታ ለተጨማሪ 10 ቀናት መራዘሙን የጨረታ ኮሚቴ አሳውቋል፡፡
220 ፕሎቶች በዘጠኝ ክፍለ ከተሞች በተሰናዱበት በዚህ ጨረታ የኦንላይን ሰነድ ሽያጩ ከታህሳስ 25/2018 እስከ ጥር 12/2018 ዓ.ም በተመቻቸው የተቋሙ ድረ-ገፅ ሲሸጥ መቆየቱ ይታወሳል፡፡
ሆኖም በተለያየ ምክንያት የጨረታ ሰነድ ላልገዙ አካላት ተጨማሪ እድል ለመስጠትና የተሳታፊዎችን ቁጥር ለማሳደግ እንዲያግዝ በደንብ ቁጥር 162/2016 አንቀፅ 20 በተደነገገው መሰረት የሰነድ ሽያጩን ከጥር 13/2018 ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት እንዲራዘም ተደርጓል፡፡
ስለሆነም ፍፁም ፍትሐዊና ግልፅ በሆነው የከተማችን የመሬት ሊዝ ጨረታ መሳተፍ የምትፈልጉ አካላት የጨረታ ሰነዱን ከጥር 13/2018 እስከ ጥር 26/2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ 9፡00 ድረስ የቴሌ ብር አካውንታችሁን ተጠቅማችሁ ሰነዱን ከተቋሙ ድረ-ገፅ (landlessdocument.aalb.gov.et) በመገዛት እንድትወዳደሩ ቢሮው በድጋሚ ጥሪ እያቀረበ የጨረታ ሰነድ ማስረከቢያ ጥር 26/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ቀኑ 11፡30 መሆኑን እንገፃለን፡፡
በተጨማሪም ታህሳስ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በወጣው አዲስ ልሣን ጋዜጣ ላይ በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ የጨረታ ቁጥር አ/ቃ/ክ/ከ/27/18 የቦታ ኮድ LDR-AKI-MIX-00014927 የቦታ ስፋት 992 ካሜ ተብሎ የተጠቀሰው 233 ካ.ሜ በሚል የተስተካከለ ሲሆን በንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ለሚኩራ፣ልደታ እና ኮልፌ ቀራኒዬ ክ/ከተማ በድምሩ 82 ቦታዎች ከጨረታ ተሰርዘዋል ።
የተሰረዙ ቦታዎችን ኮድና ዝርዝር መረጃ ነገ ጥር 09/2018 ታትሞ በሚወጣው አዲስ ልሳን ጋዜጣ ላይ ይመልከቱ።
በድጋሜ የወጣ ተወሰነ ጊዜ /ኮንትራት/ የውጭ ቅጥር ማስታወቂያ
+ 05/05/2018 9.9
መቅደላ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/ግል ማህበር ከዚህ በታች ባለው ክፍት የስራ መደብ ላይ ከውጭ ስራ ፈላጊዎች መካከል መስፈርቱን የሚያሟሉ ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለተወሰነ ጊዜ /በኮንትራት/ መቅጠር ይፈልጋል።
