Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗
Kanalga Telegram’da o‘tish
Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service
Ko'proq ko'rsatish3 587
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+27 kunlar
+2430 kunlar
Postlar arxiv
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2015
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 16 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግልጽ የግንባታ ጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ቁጥር አ/ከ/ክ/ከ/ዲ/ግ/ስ/ጽ/ቤት/ም/ቡ/0014/2015
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ሊያሰራ ላቀደው
1. የወረዳ 04 ወጣት ማዕከል ዕድሳት ማማከር ስራ(ሎት 1)
2. የወረዳ 10 ወጣት ማዕከል ዕድሳት ማማከር ስራ (ሎት 2) ለደረጃ አማካሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል።
ተጫራቾች ለስራው ህጋዊ ንግድ ፈቃድ እና ምዝገባ ፈቃድ ኖሯቸው የ2015 ዓ.ም. ያሳደሱ እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም ክሊራንስ ማቅረብ የሚችሉ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ እና ቲን ነምበር ምስክር ወረቀት ያላቸው ፣ የሙያ ብቃት ያላቸው እና የ2015 ዓ.ም. ያሳደሱ እና የአቅራቢነት ምዝገባ የተመዘገቡ ተቋራጮች መሆን ይጠበቅባቸዋል። ተጫራቾች ሰነዱን ለመግዛት ሲመጡ ዋናውንና ኮፒ ይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል።
ከላይ በተጠቀሰው በግልጽ ጨረታ ለመሳተፍ ደረጃ 4 (አራት) እና ከዛ በላይ መሆን ይኖርባቸዋል።
ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ምህንድስና ግዢ ቡድን ድረስ በመምጣት ይህ ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 (አስራ አምስት) የስራ ቀናት በመቅረብ ብር 600 (ስድስት መቶ) በመክፈል የጨረታ ሰነድ መውሰድ ይኖርባቸዋል።
ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በመሙላትና በሰም በማሸግ የጨረታ መመሪያ በሚያዘው መሰረት ከዋናው ሰነድ በተጨማሪ ፋይናንሻልና ቴክኒካል ሰነድ ሁለት ሁለት ኮፒ እንዲኖረው በማድረግ ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ምህንድስና ግዢ ቡድን በሚገኘው የጨረታ ሳጥን በ16 (አስራ አንደኛው) ቀን እስከ ጠዋት 4፡30 ሰዓት ባለው ጊዜ የጨረታ ሰነዱን ቴክኒካል ሰነድ /technical proposal/ እና ፋይናንሻል ሰነድ /financial proposal / ማስገባት ይኖርባቸዋል። በዚሁ ቀን ጠዋት
5:00 ሰዓት ላይ የቅድመ ብቃት/technical proposal / በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ህንፃ 4ተኛ ፎቅ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ምህንድስና ግዢ ቡድን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
ከዚህ በፊት በከተማ አስተዳደሩ ምንም ዓይነት ውል ያላቋረጡ መሆን ይጠበቅባቸዋል። ውል ያቋረጠ ተወዳድሮ ቢገኝ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከጨረታው ይሰረዛል።
ከላይ በዝርዝር የተጠቀሱት ችግሮች የተገኘበት ተወዳድሮ ቢገኝ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከጨረታው ይሰረዛል።
ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (BID BOND) የጨረታ ዋጋ ብር 20,000 (ሃያ ሺህ) በባንክ ትእዛዝ (CPO) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ስም ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
በተጨማሪም ተጫራቾች ከአንድ ሎት በላይ ተወዳድረው ቢገኙ ፣ ሞልተው ያስገቡት ሰነድ በሁሉም ገፆች ላይ ማህተም እና ፊርማ አለማድረግ ፤ የስራ ዝርዝር ዋጋ (Rate) ላይ የማይነበብ እና ያልተፈረመበት ስርዝ ድልዝ ካለ ፣ ዋጋ (Rate) ያልተሞላለት የስራ ዝርዝር እንዲሁም የስራ ዝርዝር ዋጋ (Rate) ላይ ፍሉድ መጠቀም ከተወዳዳሪነት ያሰርዛል፡፡
የበለጠ ማብራሪያ ካስፈለገ በክፍለ ከተማው ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ት/ቤት የምህንድስና ግዢ ቡድን በስልክ ቁጥር 011-827-9324 እንዲሁም በአካል በመቅረብ መረዳት ይቻላል።
ፅህፈት ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
አድራሻ፡-መድሃኒያለም መሰናዶ ት/ቤት አካባቢ ራስ ኃይሉ ስፖርት ማዕከል ጎን በሚገኘው የክፍለ ከተማው አስተዳደር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ላይ መሆኑን እንገልጻለን።
የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት
ሰላም ጤና ይስጥልኝ ሙገር ሲሚንቶ ብዛት አለ ዋጋ 1500 ብር ስልክ, +251911955150/
+251989999001 ይደውሉ
ዩኒቲ፦ የኮ.ስራ ኦፊሻሎች
t.me/unitysupplydb1 <<ገፃችን
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 14 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 14 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 14 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 14 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
ኢትዮጵያ ሄራልድ ታህሳስ 13ቀን2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ምዕ/ኢ/ህ/ክ/መ/ በካፋ ዞን የገዋታ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በ2015 በደት አመት በገዋታ ወረዳ ውሃ ማዕ/ኢነርጂ ጽ/ቤት በወረዳ ካፒታል በጀት በ2013 ዓ.ም በጋዋመቻ ቀበሌ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጀምረው ያላለቁ ስራዎችን ማጠናቀቅ እና ቀሪ የግንባታ ስራን ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማስገባት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት ፡-
1. የኮንስትራክሽን የንግድ ፈቃድ ያለው ደረጃ GC.W.W.C-6 እና ከዚህ በላይ ያለው፡፡
2. የኮንስትራክሽን የንግድ ፈቃድ ያለውን ፎቶ ኮፒ እና ኦርጂናል ማቅረብ የሚችል፡፡
3. በመንግስት ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስችል የምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፡፡
4. የቫት ተመዝጋቢ መሆኑን ማቅረብ የሚችል፡፡
5. የጨረታ ዝርዝር ሰነድ ከገዋታ ወረዳ ፋይ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በኩል የማመለስ ብር /ሁለት መቶ ብር/በመክፈል መግዛት ይቻላል፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ መስገባት አለባቸው፡፡
7. በኦርጂናል ሰነድ ውስጥ 20.000 /ሀያ ሺህ ብር/ በባንክ በተረጋገጠ CPO/certified payment order/አስገብቶ መታሸግ አለበት፡፡
8. አሽናፊው ማሸነፉ ሲረጋገጥ ያሸነፈበትን የጠቅላላ ዋጋ 10%የውል ማስከበሪያ /performance bond/ ለማስያዝ ፈቃደኛ መሆን አለበት፡፡
9. አሸናፊው ማሸነፉ ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ 5/አምስት የስራ ቀናት ውስጥ በመ/ቤቱ በመገኘት የውል ስምምነት መፈጸም አለበት፡፡
10. ጥራት ባለው አሸዋ ሰርቶ ማስረከብ የሚችል፡፡
11. ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ31 ተከታታይ ቀናትውስጥ ጨረታውን መሳተፍ ይችላል፡፡
12. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት በ31ኛው ቀን 8፡00 ሰዓት ተዝግቶ በ8፡30 ገዋታ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤትግ/ፋ/ን/አስ/ደ/ስ/ሂደት በኩል ይከፈታል ፡፡
13. ተጫራቾች ቴክኒካል እና ፋይናሻል ሰነድ ሲመልሱ /አንድ ኦርጂናል 2/ሁለት ፎቶ ኮፒ አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡
14. የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም በኣላት ቀን ላይ ከዋለ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተገለጸው ቦታ እና ሰአትየመዝጊያ እና የመክፈቻቀን ይሆናል፡፡
15. ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች አለመገኘት የጨረታውን ሂደት አያስተጎጉልም፡፡
16. ተወዳዳሪዎች በሚቀርበው ማንኛውንም መረጃ ላይ ፊርማ እና ማህተብ ሊኖርው ይገባል፡፡
17. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል መሰረዝ ይችላል ፡፡
ለበለጠ መረጃ አድራሻ ስልክ ቁጥር 0913824320/0917866362
በደ/ምዕ/ኢ/ሕ/ክ/መ በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤጽ
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 9 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
የግንባታ ስራ ተቆራጭ ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 9 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
ጨረታ | bid
@unitysupplydb1
አዲስ ዘመን ታህሳስ 9 ቀን 2015
የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ
https://t.me/unityconsupply
------------ ጨረታ | bid -----------
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
